Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
AbebeB
Member+
Posts:
7694
Joined:
15 Oct 2016, 10:31
እዚህም ታቦት አርግዞአል፡፡ ነርስ ይዘን ስንመለስ ይወልዳል ብለዋል አሉ ጎንደሬዎቹ (ፋርጤዎቹ)፡፡
Report this post
Quote
Post
by
AbebeB
»
06 Feb 2020, 11:58
ከታች በስዕሉ ላይ የምትመለከቱት ቦታ ፍልጢኖ ብሾፍቱ ባይኢሳ መርጋ የተበለ ገጠር አከባቢ ነው፡፡ ከጎንደር ማርያም በእራይ መርታን ነው የመጣነው ብለው ቤተ ክርስቲያን ለመስራት ምልክት አስቀምጠው ሄደዋል፡፡ መሬት ወረራው በሰፊው ቀጥሏል፡፡
እዚህ ደግሞ ቦሌ (ለሚ) የተባለ አካባቢ ነው፡፡ ታቦት ከሰማይ ሊወርድ ሲል በቄሮ ቢሊሱማ ኦሮሞ ራዕይ ታይቶ ኖሮ ሰማይ ላይ ተመትቶ መሬት ላይ ሳያርፍ ወደመጣበት ተመለሰ፡፡ ቄሮ የተባለው ፀረ-ሌባ ገና ጉድ ይሰራል፡፡
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum