Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

እሾህን በእሾህ !!!

Post by Kuasmeda » 27 Jan 2020, 13:10

የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት አብቅቶ የድንበሩ ውዝግብ በ2002 በአልጀርስ መፍትሄ ከአገኘ በኃላ የኢትዮጵያ መንግስት የነበረው ወያኔ ላልፉት 16 ዓመታት ኤርትራን የተዋጋት ለህወሃት ተገዢ በነበሩ በጎረቤቶቿ መሪዎች አማካኝነት ብቻ ነበር። የድንበሩን ጉዳይ ከመስመር እንዲወጣ ተደርጎ ኤርትራን ከ2008 ጀምሮ ለ10 ዓመታት በኢኮኖሚ፣ ጦር መሳሪያ እና ዲፕሎማሲያዊ እገዳ እንዲጣልባት እና የአልጀርስን ውል እንዲቀለበስ የተደረገው በሶማሊያ እና ጅቡቲ ሰበብ ነበር። ያም የሟቹ መለስ ዜናዊ "ሰንዓ ፎርም" ይባላል። እንግዲያውስ ይህ የሶስቱ ሀገራት ትብብር ፎርም የዛ ቅዱስ ላልነበረው ማህበር ፈውስ መድሓኒት መሆኑ ጥርጥር የለውም!!





pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: እሾህን በእሾህ !!!

Post by pushkin » 27 Jan 2020, 16:16

ይህን ያውቃሉ ??? በባድመ ሰበብ ህወሓት ኤርትራ ላይ ጦርነት ስታውጅ የመጀመርያውን ውጊያ የከፈተችው በባዳ አፋር በኩል አሰብን ለመቆጣጠር እንደሆነ!!!!

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: እሾህን በእሾህ !!!

Post by Degnet » 27 Jan 2020, 16:21

pushkin wrote:
27 Jan 2020, 16:16
ይህን ያውቃሉ ??? በባድመ ሰበብ ህወሓት ኤርትራ ላይ ጦርነት ስታውጅ የመጀመርያውን ውጊያ የከፈተችው በባዳ አፋር በኩል አሰብን ለመቆጣጠር እንደሆነ!!!!
Bedenb adregeh tenagrehewal sewn bemekeses dirty ahya it is no more of wejane,it is of Tigrians.Anten mesmat erasu mote new,ke ende ante aynetu endewm be Tigrigna alnagerem eshohn be eshoh

Kuasmeda
Member+
Posts: 6431
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: እሾህን በእሾህ !!!

Post by Kuasmeda » 28 Jan 2020, 17:51

ሽጣራ ጋዕጋዕዝያን !

ትግራዋይ ኮይኑ ክነሱ፣ ኤርትራዊ ተመሲሉ፣ "ምስ ተጋሩ ኣሕዋትና" ኸኣ ይብለለይ፤

ንዓይ ንኣንጭዋስ ኣብ ለቖታ!

ኣየኸየይ!

ሽጣራ ውቕሮ !

Post Reply