Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

የ VOA ጋዜጠኛ፣ የህወሓት ካድሬ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 25 Jan 2020, 15:53

ትግራይ ውስጥ በህወሓት ግፍ ሲፈፀም ዝምታ የሚመርጠው የ VOA ጋዜጠኛ፣ እንሆ 48 ሳአት ሳይሞላው ለህውሓት ባለስልጣን ጥብቅና ቆሞ ፈትለወርቅ በ VOA ልትቀርብ ነው ተከታተልዋት ይለናል። መንገድ የዘጉት የሕንጣሎ ወጅራት ለምን እንደዘጉት ማጣራት ሲገባው ዝም አለ። ገንዘብ ህሊና ሲሸጥ እንዲህ ነው፣ ካድሬ ሁሌም ካድሬ ነው።