Re: ሁላችንም ንስሃ እንግባ!
ከሶስት ሺህ ዓመታት በላይ አሓዱ ዓምላክ የተባለባት የቅዱሳን ፈረዖዎች ሃገር፥
1) እግዝኣብሔር ኣለ ብሎ ማሰብ የኣዕምሮ መዛባት ወይም ሜንታል ዲስኦርደር ነዉ ያልክ፣
2) ሃይማኖት አዲቫንስድ ስሌቨሪ ነዉ ያልክ፣
3) የጥንት ኢትዮጵያ አሓዱ ዓምላክ እና የአሓዱ ዓምላክ መልዓክ ወይም ነብይ ወይም ቃልቻ ወይም ቃሉ ማለት ትተህ ዉስጥ ኣዋቂዉ በትለር ስለ እስራኤሉ እየሱስ ኣስተምሮኛል፣ ቃሉን ቀጥቅጬ መግዛት እችላለሁ ያልክ፣
4) እየሱስ በሉኝ ለማለትም ዉጥር ዉጥር ያልክ፣
የቃሉ ቅዱስ መንፈስ የሰፈነ ሳይሆን ኣይቀርም እና ዉለህ ሳታድር ቃሉ ጋ ድረስ። ወይም ነብ ወይም ደንፋ ጋ የምያደርስህ ፈልግ።
ሃጥዓቶችን ዉስጡ ኣምቆ ቅዱስ በሉኝ የሚለዉን መጽሓፍ ያርምልህ ይሆናል።
ቅዱሳን ፈረዖዎች ሃጥዓተኞች ተብለዉ የተኮነኑት ለምን ነበር ብሎ ከጠየቀህ በኋላ ማለት ነዉ።
ጥንታዊ ኢትዮጵያ አሓዱ ዓምላክ ኣለመኖሩን ከቡድሃ የምትማር ሳይሆን አሓዱ ዓምላክ መኖሩን ቡድሃን የምታስተምር ነዉ ብሎም ይመክርህ ይሆናል።
1) እግዝኣብሔር ኣለ ብሎ ማሰብ የኣዕምሮ መዛባት ወይም ሜንታል ዲስኦርደር ነዉ ያልክ፣
2) ሃይማኖት አዲቫንስድ ስሌቨሪ ነዉ ያልክ፣
3) የጥንት ኢትዮጵያ አሓዱ ዓምላክ እና የአሓዱ ዓምላክ መልዓክ ወይም ነብይ ወይም ቃልቻ ወይም ቃሉ ማለት ትተህ ዉስጥ ኣዋቂዉ በትለር ስለ እስራኤሉ እየሱስ ኣስተምሮኛል፣ ቃሉን ቀጥቅጬ መግዛት እችላለሁ ያልክ፣
4) እየሱስ በሉኝ ለማለትም ዉጥር ዉጥር ያልክ፣
የቃሉ ቅዱስ መንፈስ የሰፈነ ሳይሆን ኣይቀርም እና ዉለህ ሳታድር ቃሉ ጋ ድረስ። ወይም ነብ ወይም ደንፋ ጋ የምያደርስህ ፈልግ።
ሃጥዓቶችን ዉስጡ ኣምቆ ቅዱስ በሉኝ የሚለዉን መጽሓፍ ያርምልህ ይሆናል።
ቅዱሳን ፈረዖዎች ሃጥዓተኞች ተብለዉ የተኮነኑት ለምን ነበር ብሎ ከጠየቀህ በኋላ ማለት ነዉ።
ጥንታዊ ኢትዮጵያ አሓዱ ዓምላክ ኣለመኖሩን ከቡድሃ የምትማር ሳይሆን አሓዱ ዓምላክ መኖሩን ቡድሃን የምታስተምር ነዉ ብሎም ይመክርህ ይሆናል።
Re: ሁላችንም ንስሃ እንግባ!
እግዝኣብሔር፣ ነብይ፣ እየሱስ፣ በእየሱስ ስም እያለ የተለከፈ ዐይነት መለፍለፍን ማዳመጥ ሰከን ብሎ እግዝኣብሔር ህያዉ ነዉ ማለት ኣይችልም ወይ ያስብላል።
ሰከን ብሎ እግዝኣብሔር ህያዉ ነዉ ከተባለ የዚህ ዘመን ተዓምራዊ የእግዝኣብሔር ቅዱስ መንፈስ አሰራር የበለጠ እስከሚገባን የጥሞና ግዜ ያስፈልገናል ማለትም የሚቻል ይመስለኛል።
ሰከን ብሎ እግዝኣብሔር ህያዉ ነዉ ከተባለ የዚህ ዘመን ተዓምራዊ የእግዝኣብሔር ቅዱስ መንፈስ አሰራር የበለጠ እስከሚገባን የጥሞና ግዜ ያስፈልገናል ማለትም የሚቻል ይመስለኛል።
Re: ሁላችንም ንስሃ እንግባ!
ለመሆኑ የካቶሊክ ፕሮቴስታንት ድርጅት የንስሃ አባት ኣለዉ?
የካቶሊክ ፕሮቴስታንት ሰዉ ንስሃ የሚገባዉ ወይም የምትገባዉ እንዴት ነዉ?
የካቶሊክ ፕሮቴስታንት ሰዉ ንስሃ የሚገባዉ ወይም የምትገባዉ እንዴት ነዉ?
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 11199
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: ሁላችንም ንስሃ እንግባ!
Yeleben serto, yiker belugn malet!