Page 1 of 1
አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 14 Aug 2026, 19:50
by Selam/
Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 14 Aug 2026, 20:19
by Axumezana
Axumezana calls this "History Inferiority Syndrome" , trying to fill the vacuum through fabricated stories !
Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 15 Aug 2026, 05:06
by Meleket
“ጋላ ነፍሒ” የሚባል ስፍራ ኤርትራ እምብርት ውስጥ እንዳለ ሲውቁ’ስ ምን የሚል አዲስ ትርክት ይሆን የሚፈጥሩት ተመስገን የማያውቁት የብልጽግና ፓስተሮችና ካድሬዎች ተባብረው!
Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 15 Aug 2026, 18:26
by Selam/
አቶ አክሱም - የአንተም የተጋደላይ ፃድቃንም የዘር ግንዳችሁን ወደ ቦረና ነው ማለት ነው።
“Namii waa dhalee hin badu”
Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 15 Aug 2026, 20:39
by Odie
ጋሽ ግርማ ቆምጬና የእርጥብ ገገማው የአባይማዶ አጎት ናቸው!
የተማሩት የጎጃም ድብትርና ሲሆን ወደ መካነ የሱስ ተመልስው ነው!!
አባ ባህረይ የ ጋሞ ቆምጬ እንደሆኑት አባ ግርማም የጎጃም ደብተራ ኦሮሙማ ናቸው:: ልክ አለቃ ገ ሃና ጋፋቴ ቆምጬ እንደነበሩትና ስላም የውልንጪቲ ኦሮሞ ሆና በሃይሌ ግዜ ቆምጬ እንደሆነችው!!
እኔም ባባቴ ውራጌ በናቴ አባት ጎረቤት ሲዳማ እንደሆንኩት
ታሪካችን እንዲህ የተወዛገበ በአንድ በኩል ሲያጥፉት በሌላ በኩል የሚፈታ ነው::
አፄ ባካፋ ቆምጬ ታሪካቸው የቀበረው ስማቸው ወረሞ ወረሞ ይሽታል ብሎ ነው ብሎ መለስ ዜናዊ ነግሮናል:; የንጉስ ኢልማክነን ስሙ እስካይታወቅ ስለሞን ቆምጬ የቀበረው ታሪካችን አንዱን ለመትከል ሌላውን መቅበር ስለምንወድ ነው:: እየሆነ ያለውም ጦርነት የዚህ ምንጭ ነው
ቆምጬ አብይን እቀብራለሁ ብሎ ወጥቶ ሻውያና የትግሬ ማፍያ ወያኔ በወርቅ ገዝተው ስረውት እሁን የነሱ ረዳት ተዋጊ የሱዳን ደም መላሽ ሆኖ በሽረሪት ሜዳ ሲገረፍ በቆቦ እንዳስቀዘነው ማለት ነው!!
ሳህ ሳህ አጋመ!
ዜናሁ ሃበሻ
የሃገሪቱ መፍትሄ አንዱ አንዱን መቅበር ትቶ አንዱ አንዱን ሲያደንቅ ኦሮሞና ትግሬ ትግሬና አማራ አማራና ኦሮሞ ባንድ በረት በስላም አብሮ መኖር ሲጀምር ነው!! ይህ እንዲሆን የምፅአት ቀን መጠበቅ የለብንም:: ያኔማ ስጋህ ተገፎ የግድ ግም ለግም አብረህ ታዘግማታልህ:: ይህንን ሽሜ ጉጉ ስብሃት ገ/እር እና ኮምቦጡር ውሻው ተርድተው ነው ወደዛኛው የተሻገሩት

Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 15 Aug 2026, 20:48
by eden
Odie wrote: ↑15 Aug 2026, 20:39
ሳህ ሳህ አጋመ!
lol
Re: አዲግራትን የቆረቆራት ኦቦ ገመቺሳ ነው!
Posted: 15 Aug 2026, 21:48
by Selam/
ድሮም ጠርጥሬያለሁ እኮ ቁርፂ ቁርፂ በሞጋሳ እንደተፀነሰ።