Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 18542
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Remittance Without Representation!

Post by Selam/ » 08 Aug 2026, 15:55

የዲያስፖራ ቲክቶክ ፖለቲከኛንና የዩቱብ አቁማዳ ተሸካሚን እጠየፋለሁ። በአጠቃላይ መከፋፈልንን የሚያራግብና ወሬ በማውራት ላይ ኑሮው የመሠረተ ለማኝ እንጁን ከኢትዮጵያ ላይ መንሳት አለበት።

ሆኖም የመንግስትን በጀት ግማሽ የሚያክለውን $6 ቢሊዮን ዶላር በሬሚታንስ በዓመቱ ወደ ሃገሩ የሚልከው ዲያስፖራ በሃገሩ የፖለቲካ ስርዓትና የህግ አወቃቀር ላይ አስተዋፅዖ ማድረግ እንዲችል መደረግ አለበት ብዬ አምናለሁኝ።