Axumezana, Unlike TPLF and OLF-PP, Fano is Not a Free Rider to 4 kilo.እንደ ወያኔ በሻዕብያ እንደ ኦነግ-ብልጽግና በአንቀልባ ታዝሎ 4 ኪሎ አይገባም
Posted: 25 Apr 2026, 20:10
Axumezana, Unlike TPLF and OLF-PP, Fano is Not a Free Rider to 4 kilo. እንደ ወያኔ በሻዕብያ እንደ ኦነግ-ብልጽግና በአማራ እና በብአዴን አንቀልባ ታዝሎ 4 ኪሎ አይገባም.
You have been talking too much about 4 kilo. In their decades of jungle lives neither Shabia nor TPLF showed the military might and surprise within 1-3 years which Fano has shown.
ደግሞ ስለ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ብዙ ሃሜት ታወራለህ። እየሰራ ያለው ለወልቃይት አማራ ህልውና በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል - ለዘመናት የተፈናቀሉ አማራዎችን ሰላም አገኝተው ሰርተው እየኖሩ ነው - የግድ ብጥብጥ እና ሁከት መግባት አለባቸው? ለምን እንደ እርሱ ትግራይ ውስጥ ያሉትን ወደ ቀድሞ ትውልድ ቦታቸው ሲመጡ ተቀብላችሁ አታቋቁሞቸውም - ከማለቃቀስ። አብይ አህመድ ሻጥር ቢሰራ ኮሎኔል ደመቀ ከአማራ ህዝብ ጎን እንደሚቆም ጥርጥር የለውም። እንደ ክ/ል ደመቀ ያለ ሰው በመጥፋቱ ነው ዛሬ ራያ ኮረም አላማጣ እንደ ሱማልያ መንግስት አልባ አልሸባብ ምድር የሆነው። እንደ ራያ ኮረም አላማጣ ለምን like Somalia's al shabab land ይሆናል። ይህን ያነሳሁበት የወልቃይት ነገር ከ4 ኪሎ ጋር ታምታታላችሁ። Abiy Ahmed is scared off the consequences of Welqait Fano - Colonel Demeke and the people.
You have been talking too much about 4 kilo. In their decades of jungle lives neither Shabia nor TPLF showed the military might and surprise within 1-3 years which Fano has shown.
ደግሞ ስለ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ብዙ ሃሜት ታወራለህ። እየሰራ ያለው ለወልቃይት አማራ ህልውና በመሆኑ ሊመሰገን ይገባዋል - ለዘመናት የተፈናቀሉ አማራዎችን ሰላም አገኝተው ሰርተው እየኖሩ ነው - የግድ ብጥብጥ እና ሁከት መግባት አለባቸው? ለምን እንደ እርሱ ትግራይ ውስጥ ያሉትን ወደ ቀድሞ ትውልድ ቦታቸው ሲመጡ ተቀብላችሁ አታቋቁሞቸውም - ከማለቃቀስ። አብይ አህመድ ሻጥር ቢሰራ ኮሎኔል ደመቀ ከአማራ ህዝብ ጎን እንደሚቆም ጥርጥር የለውም። እንደ ክ/ል ደመቀ ያለ ሰው በመጥፋቱ ነው ዛሬ ራያ ኮረም አላማጣ እንደ ሱማልያ መንግስት አልባ አልሸባብ ምድር የሆነው። እንደ ራያ ኮረም አላማጣ ለምን like Somalia's al shabab land ይሆናል። ይህን ያነሳሁበት የወልቃይት ነገር ከ4 ኪሎ ጋር ታምታታላችሁ። Abiy Ahmed is scared off the consequences of Welqait Fano - Colonel Demeke and the people.