Re: America is being converted to Orthodox in massive number. The Pente rats are running to Poor Africa and south Americ
ቆማጣ
ያላወቃችሁ ነው የሚስተው ወይ ደግሞ ያው እየደገማችሁበት
ዶሮ ብታልም ጥሬዋን ነው::
ቆሞ ቀር የቡዳ ዘር
ያላወቃችሁ ነው የሚስተው ወይ ደግሞ ያው እየደገማችሁበት
ዶሮ ብታልም ጥሬዋን ነው::
ቆሞ ቀር የቡዳ ዘር
Re: America is being converted to Orthodox in massive number. The Pente rats are running to Poor Africa and south Americ
It is called oriental orthodox not eastern orthodox. It was supposed to be closer to coptic and syriac orthodox. In real notion of christianity, ethiopian orthodox can not even be called christian religion. Some like to call it syncretic religion which contains everything from buddhist monk idea to islam to judaism. It is cooked and cooked at home and adulterated with african tradional religions including ድግምት ደብተራ እንደርቢ እና ጥንቆላ:: ነገስታቱ ህዝብ ፀጥ ብሎ እንዲገዛላቸው የተጠቀሙበት ሃይማኖት ነው እንጂ የህዝብሃይማኖት አይደለም:: የጀመረውም ከነገስታት ቤት ነው በአክሱም ዘመን::
Re: America is being converted to Orthodox in massive number. The Pente rats are running to Poor Africa and south Americ
ሙልል ብሎ ሸፈፍ ያለው መሳቂያ
ያንተ በኮባ ጠቅልለህ ያስቀመጥከው እምነት ምን ይመስላል????
ያንተ በኮባ ጠቅልለህ ያስቀመጥከው እምነት ምን ይመስላል????
Re: America is being converted to Orthodox in massive number. The Pente rats are running to Poor Africa and south Americ
A SUBHUMAN BEA$T. EVOLVE. ENOUGH.
YOU WILL PASS HAVING LEARNED THAT THE JESUS HOAX BY THE GODLESS THUGS LIKE YOU WILL HAVE BEEN DECIMATED FROM THE FACE OF THE PLANET BY NONE OTHER THAN AMUN.
THE PEOPLE OF ETHIOPIA AND THE WORLD AT LARGE WILL SAY AMEN TO THAT.
YOU CANNOT TEACH THE PEOPLE OF ETHIOPIA HOW TO SAY AMEN TO AMUN.
Re: America is being converted to Orthodox in massive number. The Pente rats are running to Poor Africa and south Americ
ይህን ርዕስ ሳነብ ለገንቢ መወያያ ይሆናል ብዬ ኣሰብኩ።
ከኣሁን በፊት የዐቅሜን ያህል ስመክር ስለኖርኩኝ ሁሉ ኣሰላሰልኩ።
ቴዎድሮስ ካሳሁን ዞሮ መጀመርያ ብሎ የነበረዉን ኣስታወስኩ።
የሃይማኖት መነሻዉ ጥንት ግብጥ ነዉ የሚለዉን ይህን መጽሓፍም ኣስታወስኩ፥ Christianity: An Ancient Egyptian Religion
ስለዚህ ከስደት ወይም ኤክሶደስ በፊት ጀምሮ እስከዚህ ዘመን ያለዉን ሁሉ ዞሮ መጀመርያ ማሳያ የሚሆን ርዕስ ነዉ ብዬ ኣሰላሰልኩ።
ከስደት ወይም ኤክሶደስ በኋላ ክርስትና ኢትዮጵያ ገብቶ ስንቶች ግዜ እንደተናጋ ቆጥሬ የጥንት ዘመን የኢትዮጵያ ኣምላክ እራሱ ያልተቀበለዉ ቢሆን ይሆን ብዬ ኣሰላሰልኩ።
አክሱም ክርስትና ከተቀበለች በኋላ ተናጋች።
ላሊበላን ዳግማዊ እየሩሳሌም ማድረግ ታስቦም ብዙ ሳይቆይ ተናጋ።
ሸዋ ዉስጥ ኣፄ የኩኖ ኣምላክ መልስዉ ኣቋቋሙት ተብሎ ብዙ ሳይሰነብት በወረራዎች ተናግቶ ስንት ቅርሶች ወደሙ።
የጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ የነገሰባት አከባቢ የሆነች ጎንደር እንደገና ክርስትና ተብሎ በካቶሊክ እና በኦርቶዶክስ መካከል ዉዝግብ ሆኖ በኦርቶዶክስ አሸናፊነት ኣገገመ።
ኦርቶዶክስ ክርስትና ባይ ቢሆንም ከክርስትና በፊት የነበረ የጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ መሠረት ያለዉ ነዉ።
ሸዋ የተናጋዉ ክርስትና የጥንት አሙን ስፍራ ተጠግቶ ኣገገመ።
ክርስትና እያለ ኖሩ ዘመነ መሳፍንት ኣዳከመዉ።
እግዜር ቀሰቀሰኝ ያሉት ኣፄ ቴዎድሮስም ክርስትና ብለዉ መንግስታቸዉ ብዙ ኣልሰነበተም።
ኣፄ ሀይለ ሥላሴ ክርስትና እያሉ ኣንዴ የኣይሁዳ አንበሳ፣ ከዛም የኣፍርካ ርዕሳን መሪዎች ነን እያሉ መንግስታቸዉ ኣንዴ በስደት፣ ሌላ ግዜ በኣብዮት በአሰቃቂ ሁኔታዎች ተናጋ።
የሁለት ትዉልዶች የክርስትና ጥጃ የሆነችዉ ደምቢ ዶሎ ኣወቅሽ ኣወቅሽ እንደተባለዉ ቃሉ፣ ለካ ኣንተ ነህ! ማለት ቀልድ ነዉ ብላ የዚህ የክርስትና ጥጃ እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስኦርደር ነዉ ብላ ለዘላለሙ የተናጋች ሆናለች። ምክንያቱም እየሱስን የላከዉ እግዜር ነዉ እያሉ እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስኦርደር ነዉ ማለት ለዘላለሙ የተናጋ ሎጂክ ነዉ።
በተጨማሪ በዚህ የክርስትና ጥጃ ምክንያት የረገፉ ስንቶች ኢትዮጵያዊያን ወገን ያላቸዉ ሰዎች ናቸዉ።
በጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ ከለላ ስፍራ ዉስጥ የምትገኝ ኤርትራ ታገልሽ ታገልሽ ቢሏት ከሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ ጀምሮ አክሱምን ያናጋት ክርስትና በዚህ ዘመን ሙጥኝ ካላልኩኝ የምትል ሆነች። ስለዚህ ወይ ምክር የማትሰማ ወይም ምክር የማይገባት ሆናለች።
ስቶኮልም ሲንድሮም ቢባል ይህ ዋነኛዉ መሆን የሚችል ይመስለኛል።
ከጥንት ዘመን ጀምሮ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ብሎ ኣማኝ ኢትዮጵያዊያን ከክርስትና ሸሽተዉ ቦረና ተሰደዉ፣ ከቦረና ተመልሰዉ እየለመለሙ የምያብቡ ሆነዋል።
ከተረሱበት የተነሱት ፈረዖዎች የበለጠ የሚለመልሙ እና የምያሳብቡ ናቸዉ።
እግዜር ዬለም የሚሉ ሳይሆኑ ተዓምራትን የምያሳይ መለኮታዊ አሰራር ኣለ ብለዉ የምያምኑ ናቸዉ።
በኣዲስ ኪዳን ሆነ በቅዱስ ቁራን የማያምኑ የኢትዮጵያ ህዳሴ ብሎም ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ የሚሉ ናቸዉ ተብሏል።
የኢትዮጵያ ህዳሴ ማለት ላይ ስምምነት ካለ ህዳሴ መጀመር ያለበት ስፍራ ከሀ እንጂ ከለ መሆን ኣይችልም። ኋላ ቀር የተባለች ኦሮቶዶክስ ስፍራዋ ሀ እንጂ ለ ኣይዴለም።
ሌላዉ ቢቀር በዚህ ሁሉ ምክንያት ብቻ ኣዲስ ኪዳን መታረም ያለበት ያረጀ ሰነድ ነዉ ማለት ይቻላል። ይህ ጥሪ ዉስጥ መለኮታዊ ምልክት ያለ ይመስለኛል።
ከኣሁን በፊት የዐቅሜን ያህል ስመክር ስለኖርኩኝ ሁሉ ኣሰላሰልኩ።
ቴዎድሮስ ካሳሁን ዞሮ መጀመርያ ብሎ የነበረዉን ኣስታወስኩ።
የሃይማኖት መነሻዉ ጥንት ግብጥ ነዉ የሚለዉን ይህን መጽሓፍም ኣስታወስኩ፥ Christianity: An Ancient Egyptian Religion
ስለዚህ ከስደት ወይም ኤክሶደስ በፊት ጀምሮ እስከዚህ ዘመን ያለዉን ሁሉ ዞሮ መጀመርያ ማሳያ የሚሆን ርዕስ ነዉ ብዬ ኣሰላሰልኩ።
ከስደት ወይም ኤክሶደስ በኋላ ክርስትና ኢትዮጵያ ገብቶ ስንቶች ግዜ እንደተናጋ ቆጥሬ የጥንት ዘመን የኢትዮጵያ ኣምላክ እራሱ ያልተቀበለዉ ቢሆን ይሆን ብዬ ኣሰላሰልኩ።
አክሱም ክርስትና ከተቀበለች በኋላ ተናጋች።
ላሊበላን ዳግማዊ እየሩሳሌም ማድረግ ታስቦም ብዙ ሳይቆይ ተናጋ።
ሸዋ ዉስጥ ኣፄ የኩኖ ኣምላክ መልስዉ ኣቋቋሙት ተብሎ ብዙ ሳይሰነብት በወረራዎች ተናግቶ ስንት ቅርሶች ወደሙ።
የጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ የነገሰባት አከባቢ የሆነች ጎንደር እንደገና ክርስትና ተብሎ በካቶሊክ እና በኦርቶዶክስ መካከል ዉዝግብ ሆኖ በኦርቶዶክስ አሸናፊነት ኣገገመ።
ኦርቶዶክስ ክርስትና ባይ ቢሆንም ከክርስትና በፊት የነበረ የጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ መሠረት ያለዉ ነዉ።
ሸዋ የተናጋዉ ክርስትና የጥንት አሙን ስፍራ ተጠግቶ ኣገገመ።
ክርስትና እያለ ኖሩ ዘመነ መሳፍንት ኣዳከመዉ።
እግዜር ቀሰቀሰኝ ያሉት ኣፄ ቴዎድሮስም ክርስትና ብለዉ መንግስታቸዉ ብዙ ኣልሰነበተም።
ኣፄ ሀይለ ሥላሴ ክርስትና እያሉ ኣንዴ የኣይሁዳ አንበሳ፣ ከዛም የኣፍርካ ርዕሳን መሪዎች ነን እያሉ መንግስታቸዉ ኣንዴ በስደት፣ ሌላ ግዜ በኣብዮት በአሰቃቂ ሁኔታዎች ተናጋ።
የሁለት ትዉልዶች የክርስትና ጥጃ የሆነችዉ ደምቢ ዶሎ ኣወቅሽ ኣወቅሽ እንደተባለዉ ቃሉ፣ ለካ ኣንተ ነህ! ማለት ቀልድ ነዉ ብላ የዚህ የክርስትና ጥጃ እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስኦርደር ነዉ ብላ ለዘላለሙ የተናጋች ሆናለች። ምክንያቱም እየሱስን የላከዉ እግዜር ነዉ እያሉ እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስኦርደር ነዉ ማለት ለዘላለሙ የተናጋ ሎጂክ ነዉ።
በተጨማሪ በዚህ የክርስትና ጥጃ ምክንያት የረገፉ ስንቶች ኢትዮጵያዊያን ወገን ያላቸዉ ሰዎች ናቸዉ።
በጥንት ኢትዮጵያ ኣምላክ ከለላ ስፍራ ዉስጥ የምትገኝ ኤርትራ ታገልሽ ታገልሽ ቢሏት ከሁለት ሺህ ዓመታት ገደማ ጀምሮ አክሱምን ያናጋት ክርስትና በዚህ ዘመን ሙጥኝ ካላልኩኝ የምትል ሆነች። ስለዚህ ወይ ምክር የማትሰማ ወይም ምክር የማይገባት ሆናለች።
ስቶኮልም ሲንድሮም ቢባል ይህ ዋነኛዉ መሆን የሚችል ይመስለኛል።
ከጥንት ዘመን ጀምሮ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ብሎ ኣማኝ ኢትዮጵያዊያን ከክርስትና ሸሽተዉ ቦረና ተሰደዉ፣ ከቦረና ተመልሰዉ እየለመለሙ የምያብቡ ሆነዋል።
ከተረሱበት የተነሱት ፈረዖዎች የበለጠ የሚለመልሙ እና የምያሳብቡ ናቸዉ።
እግዜር ዬለም የሚሉ ሳይሆኑ ተዓምራትን የምያሳይ መለኮታዊ አሰራር ኣለ ብለዉ የምያምኑ ናቸዉ።
በኣዲስ ኪዳን ሆነ በቅዱስ ቁራን የማያምኑ የኢትዮጵያ ህዳሴ ብሎም ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ የሚሉ ናቸዉ ተብሏል።
የኢትዮጵያ ህዳሴ ማለት ላይ ስምምነት ካለ ህዳሴ መጀመር ያለበት ስፍራ ከሀ እንጂ ከለ መሆን ኣይችልም። ኋላ ቀር የተባለች ኦሮቶዶክስ ስፍራዋ ሀ እንጂ ለ ኣይዴለም።
ሌላዉ ቢቀር በዚህ ሁሉ ምክንያት ብቻ ኣዲስ ኪዳን መታረም ያለበት ያረጀ ሰነድ ነዉ ማለት ይቻላል። ይህ ጥሪ ዉስጥ መለኮታዊ ምልክት ያለ ይመስለኛል።