ዳዑድ ኢብሳ ማን ማንን ያስፈታል ብሎ የተመሰደቀዉ ጠመንጃ መስሎዋችዉ ከሆነ፣ ተሳሰታችዋል!
Posted: 26 Mar 2026, 15:36
ጠመንጃዉንማ ማን ማንን እንደሚያስፈታ ጋና ድሮ አዉቀናል፣ ፈቺም አስፈቺም በደምብ ተለይቶ ታዉቆዋል። ሰዉዬዉ ማን ማንን ያስፈታል ብሎ የተመሳደቀዉ ወሬን ነዉ።
የኢትዮጵያ መንግስት ጠመንጃ አስፈትቶ ወሬን ማስፈታት ግን አልተቻለዉም፣ አሁንም እየዞሩ ወሬ ይነዛሉ። ሁሉም አይነት ወሬ ኢትዮጵያ ዉስጥ ተቀባይነት አለዉ። የቁቤ ትዉልድ ተብሎ የተለፈፈለት አሁንም ፕሮፓጋንዳ በመንዛት ላይ ነዉ። የፕሮፓጋንዳ ምንጩ ደግሞ ያዉ ሻቢያ ነዉ። ከምነዙት ወሬዎች መሃል የምከተሉት ይገኙበታል።
ኢትዮጵያ ዉስጥ እድገት የለም፣ መንግስት ለፖለቲካ ፍጆታ ብሎ የምነዘዉ። ስንዴ ብቻ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ፣ ሌላዉን የእህል አይነት ግን ከዉጪ ያስገባል። የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት፣ ብልጭልጭ እንጂ ምንም አይነት ፈይዳ የለዉም፣ እንዲያዉም ቲክቶከሮች ናቸዉ፣ ይበልጥ የምያሳምሩት ና እንተርኔት ላይ የምለቁት። ገንዘቡም የኢሜሬትስ ነዉ እንጂ ኢትዮጵያ ምንም አይነት አቅም ኖሮዋት ይህን ያህል መገንባት አትችልም፣ የፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነዉ። መንግስት (ግለሰቦች ብቻ ሳይሆኑ) ሌባ ነዉ። ይህን ና መሰል ፕሮፓጋንዳዎችን ሹክ ያሉኝ የቁቤ ጄኔሬሽን ተብዬ የመከነ ትዉልድ አባል ነዉ። አዛንኩኝ፣ ለራሴ ሳይሆን ለትዉልድ።
ሕዝቡን እያዘናጉት ነዉ፣ የነ ዳዉዳ ኢብሳ ግብረአበሮች፣ ተነስ ና ሩጥ ብሎ እንደመምከር፣ ተዉ የፖለቲካ ፍጆታ ነዉ የምል አጉል ያናፍሳሉ፣ ትዉልድን ያቀጭጫሉ። የወደ ፊቷ ኢትዮጵያ ግን በምችለዉ አቅም ሁሉ ወደ ስራ የምሮጥ ብቻ ነዉ ተስፋ ያለዉ። ይህን እዉነታ ልብ በሉ!
የኢትዮጵያ መንግስት ጠመንጃ አስፈትቶ ወሬን ማስፈታት ግን አልተቻለዉም፣ አሁንም እየዞሩ ወሬ ይነዛሉ። ሁሉም አይነት ወሬ ኢትዮጵያ ዉስጥ ተቀባይነት አለዉ። የቁቤ ትዉልድ ተብሎ የተለፈፈለት አሁንም ፕሮፓጋንዳ በመንዛት ላይ ነዉ። የፕሮፓጋንዳ ምንጩ ደግሞ ያዉ ሻቢያ ነዉ። ከምነዙት ወሬዎች መሃል የምከተሉት ይገኙበታል።
ኢትዮጵያ ዉስጥ እድገት የለም፣ መንግስት ለፖለቲካ ፍጆታ ብሎ የምነዘዉ። ስንዴ ብቻ ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ፣ ሌላዉን የእህል አይነት ግን ከዉጪ ያስገባል። የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት፣ ብልጭልጭ እንጂ ምንም አይነት ፈይዳ የለዉም፣ እንዲያዉም ቲክቶከሮች ናቸዉ፣ ይበልጥ የምያሳምሩት ና እንተርኔት ላይ የምለቁት። ገንዘቡም የኢሜሬትስ ነዉ እንጂ ኢትዮጵያ ምንም አይነት አቅም ኖሮዋት ይህን ያህል መገንባት አትችልም፣ የፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነዉ። መንግስት (ግለሰቦች ብቻ ሳይሆኑ) ሌባ ነዉ። ይህን ና መሰል ፕሮፓጋንዳዎችን ሹክ ያሉኝ የቁቤ ጄኔሬሽን ተብዬ የመከነ ትዉልድ አባል ነዉ። አዛንኩኝ፣ ለራሴ ሳይሆን ለትዉልድ።
ሕዝቡን እያዘናጉት ነዉ፣ የነ ዳዉዳ ኢብሳ ግብረአበሮች፣ ተነስ ና ሩጥ ብሎ እንደመምከር፣ ተዉ የፖለቲካ ፍጆታ ነዉ የምል አጉል ያናፍሳሉ፣ ትዉልድን ያቀጭጫሉ። የወደ ፊቷ ኢትዮጵያ ግን በምችለዉ አቅም ሁሉ ወደ ስራ የምሮጥ ብቻ ነዉ ተስፋ ያለዉ። ይህን እዉነታ ልብ በሉ!