Page 1 of 1

የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 29 Jan 2026, 23:10
by Horus
አቢይ አህመድ አሊ ወደፊት በታሪክ ሚዛል ላይ ምን መስሎ ፣ ማንን መስሎ ይወጣል በሚለው ጉዳይ ላይ ሁለት ነገሮችን ብዬ ነበር።

አንዱ ኢትዮጵያን አንድ አድርጎ በማዘመን ርዕይ የተመሰረተ ሆኖ ጠ/ሚ አቢይ አህመድ አሊ አሁን በያዘው ቀጥሎ ኢትዮጵያ በሁሉም መልኳ አዘምኖና የብሄራዊ አንድነትና ሁሉም የሚገዛው ኢትዮጵያዊነት ሳይኮሎጂ እንዲሰፍን ካደረገ የኢትዮጵያ አታቱርክ ይሆናል ብዬ ነበር። የቱርኩ ከማል አታቱርክ የሚታወቀው የዘመናዊት ቱርክ አባት ተብሎ ስለሆነ!

ከዚህ ብዙ ባልራቀ እይታ ግብጾች አቢይ አህመድ አሊ የቱርኩ ኤርዶጋን ወይም የሊቢያው ቃዳፊ ይመስላል ብለዋል።

ሁለተኛው ያልኩት ነገር አቢይ አህመድ አሊ አሁን በያዘው ቀጥሎ አገሪቱን ገንብቶና አዘምኖ በተለይም ኢትዮጵያን ወደ ታሪካዊ የቀይ ባህር አገርነቷ ከፍ ካደረጋ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከአጼ ምኒልክ ዳግማዊ ቀጥሎ የሚቆም የኢትዮጵያ መሪ ሆኖ በታሪክ ይመዘገባል ።

እነዚህ ሁለት እይታና ትንበያዎቼ አሁምን እጸናባቸዋለሁ!

ዛሬ የማነሳው ሶስተኛ ጉዳይ የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም ማን ይባል የሚለው ነው። ሰውዬው የሚያምንበት፣ የሚመራበትና ተደጋጋሚ መጻሕፍት የጻበበት ንድፈ ሃሳብ መደመር ይለዋል! ከዚህ የሰውዬው ፍልስፍናና ማስተዳደሪያ ሞዴሉ በመነሳት የፈርሱን ስም አባ ደምር ብዬዋለሁ !

ሆረስ ዐይነ ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ
ጃኗሪ 29 ቀን 2026 ዓም

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 29 Jan 2026, 23:13
by Horus

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ድምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 29 Jan 2026, 23:37
by Fiyameta

Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 30 Jan 2026, 00:06
by Horus
ፊፊ ምን እየተሰማህ እንደ ሆነ እኔም ይሰማኛል

ሞኝ ሲመክሩት የቀኑበት ይመስለዋል ይባላል

እኔ ጠላቴ ሲሳሳት የማርም ጂል አይደለሁም ፣ አላርምህም!

አቢይም ሆነ ኢትዮጵያ አሁን ሰባኪ አይፈልጉም

ስራቸው ጮክ ብሎ ይናገራል

አባ ደምር ከሆነ ጥሏችሁ ነጎደ ሄደ በረረ !


Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ድምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 30 Jan 2026, 00:12
by sesame
Horsey

ከመቸ ነው ኣባ ለወንዳገረድ የሚሰጥ! ኣማ ጎምበስ በለው እንጂ! :lol: :lol: :lol:



Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 30 Jan 2026, 00:38
by Horus
ሲሲ
ባሏ እንደ ተነጨቀች ሴት አቢይ አህመድ ኢሚራቲ ስለ ወሰደብሽ በቁምም በህልምሽን የምታስቢው ስለ ቢን ዛይድ ነው!

Poor baby!!!!!


Re: የአቢይ አህመድ አሊ የፈረስ ስም፡ አባ ደምር ብዬዋለሁ! ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ነኝ!

Posted: 30 Jan 2026, 01:48
by fasil1235
Horus wrote:
30 Jan 2026, 00:38
ሲሲ
ባሏ እንደ ተነጨቀች ሴት አቢይ አህመድ ኢሚራቲ ስለ ወሰደብሽ በቁምም በህልምሽን የምታስቢው ስለ ቢን ዛይድ ነው!

Poor baby!!!!!

:idea: :idea: :idea: