Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10092
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና፣ የኦሮሞ ብልጽግና ኣስቸኳይ ስብሰባ ጠራ።

Post by Digital Weyane » 29 Jan 2026, 14:41

በወንድማችን almaze የሚመራው የትግራይ ብልፅግና ፓርቲ በስብሰባው ላይ እንዳይሳተፍ የተፈለገበት ምክንያት ለሕዝብ ማብራሪያ ቢሰጥበት መልካም ነው። የኦሮሞ ብልፅግና የትግራይ ብልፅግናን ለመብላት የታሰበና የታቀደ ሴራ ይሸተኛል። ዲስኽርሚኔሽን! almaze ሆይ ንቃ እንዳትበላ! :roll: :roll:

Post Reply