Page 1 of 1
ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ተምቤን ይውለድ ድዩ?
Posted: 23 Dec 2025, 15:11
by Mesob
ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ተምቤን ይውለድ ድዩ? ናይ መምህር ሙሉወርቅ መልሲ
Re: ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ተምቤን ይውለድ ድዩ?
Posted: 24 Dec 2025, 05:14
by Meleket
ይህ መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም የተባለው የትግራይ ሰው፡ እንደኛው በረኸት ኣማረ፡ የስነ ትውልድ ተመራማሪም ነው ማለት ነውን? ይህ የአቶ ወልደአብ ወልደማርያም የትውልድ ሃረግስ ምን ያህል እዉነትነት አለዉ? የኛዎቹ ዓዲ-ዛርና ሰዎች ምን ኣስተያዬት ኣላቸው! እዉነትነት ካለው የትውልድ ሃረግ የታሪክ ኣካል ስለሆነ እንዲህ ቁልጭ ብሎ ሲጻፍ መልካም ነው!
Re: ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ተምቤን ይውለድ ድዩ?
Posted: 24 Dec 2025, 15:25
by Mesob
ኣቶ ወልደኣብ ወልደማርያም በትግራዋይነት ሓረገ ትውልዳቸው እጅግ በጣም የሚኮሩ ሰውና ፡ ከትግራይ ከየትኛው የትውልድ ማይቤት እንደሚወለዱ ብደምብ ኣጥንተው ያውቁታል። ለምሳሌ ፡ ታላቁ ልጃቸው ራስ ኣሉላ ኣባነጋን ለማስታወስ ፥ ኣሉላ ወልደኣብ ብለውታል።
quote=Meleket post_id=1597619 time=1766567679 user_id=47534]
ይህ መምህር ሙሉወርቅ ኪዳነማርያም የተባለው የትግራይ ሰው፡ እንደኛው በረኸት ኣማረ፡ የስነ ትውልድ ተመራማሪም ነው ማለት ነውን? ይህ የአቶ ወልደአብ ወልደማርያም የትውልድ ሃረግስ ምን ያህል እዉነትነት አለዉ? የኛዎቹ ዓዲ-ዛርና ሰዎች ምን ኣስተያዬት ኣላቸው! እዉነትነት ካለው የትውልድ ሃረግ የታሪክ ኣካል ስለሆነ እንዲህ ቁልጭ ብሎ ሲጻፍ መልካም ነው!
[/quote]
Re: ኢሳያስ ኣፈወርቂ ካብ ተምቤን ይውለድ ድዩ?
Posted: 26 Dec 2025, 11:45
by Meleket
በትውልድ ሃረጉ የሚያፍር ኣካል ካለ፡ ሞኝ ብቻ ነው። አቶ ወልደአብ መቼም እንደሚታወቀው መጀመርያ ላይ “ትግራይ ትግርኚ” ዬሚል አቋም ነው የነበራቸው፡ ለዛም ይመስላል “የትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝብ ተስፋ ኣዅሱም ላይ ነው።” ምናምን ዬሚል ጽሑፍ በወቅቱ ጋዜጦች ላይ ያስተላልፉ የነበሩት። ይህ እንደማይሆን ሲያዉቁ ነው “ኤርትራ ለኤርትራውያን” ወደሚል ኣመለካከት የቀየሩት።
ልጃቸውን አሉላ ብለው ከሰየሙት መብታቸው ነው። ነገር ግን በኩናማ ስፍራዎች ወንጌል ሰብከዋል አስተምረዋልም የሚባሉት አቶ ወልደአብ፡ በኩናማ ህዝብ ላይ ሸቃ አሉላ የሰራውን ግፍስ ያዉቁ ነበር ወይስ አያውቁም ነበር? ያን እያወቁ ልጃቸውን አሉላ ካሉት ትንሽ ደስ አይልም።
የኛው የስነ ትውልድ ተመራማሪ በረኸት ኣማረ፡ የሸቃ አሉላን የናታቸው ወገን የትውልድ ሃረግ ከኤርትራ ነው የሚመዘዘው ብሎ ለህትመት አብቅቶ ነበር! ትውልድ ማለት ሃረግ ስለሆነ፡ እንቁጠር ከተባለ አዳም ላይ ከመድረሳችን በፊት መቼም ስንትና ስንት ቀዬዎችን በትውልድ ጉብኝት እንደምንጎበኝ ግልጥ ነው። ለምሳሌ የአቶ ወልደአብ ዓዛርና ከመድረሱ በፊት ስንት መንደሮችን እንደዳሰሱ እላይ በመምህር ሙሉወርቅ የቀረበው መረጃ ይጠቁመናል። ኣይደለም እንዴ? ኣቶ ወልደኣብን ነፍሳቸውን በመንግስተ ሰማያት ያሳርፍ!
Mesob wrote: ↑24 Dec 2025, 15:25
ኣቶ ወልደኣብ ወልደማርያም በትግራዋይነት ሓረገ ትውልዳቸው እጅግ በጣም የሚኮሩ ሰውና ፡ ከትግራይ ከየትኛው የትውልድ ማይቤት እንደሚወለዱ ብደምብ ኣጥንተው ያውቁታል። ለምሳሌ ፡ ታላቁ ልጃቸው ራስ ኣሉላ ኣባነጋን ለማስታወስ ፥ ኣሉላ ወልደኣብ ብለውታል።
....