OPDO letter to President Arega Kebede before assassination attempt
Posted: 10 Nov 2025, 22:05
If you read the mentality of OPDO ardent supporters that mirrors the mentality of their leaders, it kind of gives a clue that the likes of President Arega Kebede have become endangered species.
Actually, here’s a slip of the tongue or a confession in a clear language:
viewtopic.php?t=368542#p1582875
Actually, here’s a slip of the tongue or a confession in a clear language:
SOURCE:DefendTheTruth wrote: ↑05 Oct 2025, 16:53አብይ መጥቶ ይጠብቀሃል፣ እየተረሸንክ ና እየተዘርፍክ እንዲሁ ዝም ብለህ ጠብቀዉ፣ የመንግስት ሀላፊነት የሕዝቡን ሰላም መጠበቅ ነዉ የምል መፈክር አንግበህ፣ ተንዛዛ።
ራሴን በራሴ አስተዳድራለሁ ብለህ ስታበቃ፣ የቀበሌ ና የወረደ እንዲሁም የሌሎች መዋቅሮችን ሀላፊን ራስህ መርጠህ አስቀምጠህ፣ አሁን ደግሞ መንግስት ከቤተመንግስት መጥቶ የአንተን ሰላም እንዲያስከብርልህ ጠብቅ! ጅል ነህ!
ሽፍታ በመሃልህ አስቀምጠህ፣ ከለላ ሰጥተህ፣ ያንኑን መከላኪያ እያስጠቃህ ኖረህ፣ ያ ሽፍታ አሁን ተመልሶ አንተኑን ስያጠቃህ ና ስዘርፍህ፣ መንግስት ሰላሜን ያስጠብቅልኝ ስትል እፍረት የሌላህ ፍጡር መሆንህን ያሳብጥብሃል። ደደብነት ይህን ያስከትላል!
If you can't even ensure the security of your own village, then what is the reason of your existence?
Ask yourself until you get an answer for it, that is the end!
viewtopic.php?t=368542#p1582875