Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Yimer
Member
Posts: 545
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Yimer » 03 Oct 2025, 16:57

It is obvious, brother Horus. I also believe at least 90% of “Wollo Fano” members are woyane soldiers. I heard some of the leaders speaking; their accent shows that they are not Wolloyes or Amharas. Usually, woyanes and their diaspora supporters are against anything Fano. But, they have a soft spot for Wollo Fano. Woyanes are the primary defenders of this group.

Axumezana
Senior Member
Posts: 18364
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Axumezana » 03 Oct 2025, 17:40

አብይን በጊዜው ጠላት ቀንስ ብለነው ነበረ! እርሱ ግን እኛ ዝሆን ነን እያለ ጠላት ሲደምር ከረመ!
የኤርትራን፥ የትግራይንና የአማራን ጥምረት በል ቻለው!

ናቂ ውዳቂ
እቡይ ወዳቂ
ዝሆን ወደቀ
ፈነዳ ተዘረፈጠ
Last edited by Axumezana on 03 Oct 2025, 21:28, edited 1 time in total.

sesame
Member+
Posts: 7894
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by sesame » 03 Oct 2025, 17:53

These PP dimwits don't seem to realize that if Fano and TPLF collaborate, then PP's expected life span will be shortened to 1/4th. And if Shaebya joins the fray, then Abiy would immediately launch his plans to immigrate! :lol: :lol: :lol: :lol:


Dama
Member+
Posts: 6224
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Dama » 03 Oct 2025, 19:52

I wiould work with Hitler1.0 to overthrow Hitler2.0 personified in Clown dictator Abiy Ahmed. You just have decide who is worst and then work with the lesser evil.

Horus
Senior Member+
Posts: 39812
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Horus » 03 Oct 2025, 20:06

Yimer wrote:
03 Oct 2025, 16:57
It is obvious, brother Horus. I also believe at least 90% of “Wollo Fano” members are woyane soldiers. I heard some of the leaders speaking; their accent shows that they are not Wolloyes or Amharas. Usually, woyanes and their diaspora supporters are against anything Fano. But, they have a soft spot for Wollo Fano. Woyanes are the primary defenders of this group.
ም ን ጥርጥር አለው! ይህ ሁሉ ድራማ የሚቀናበረው በጽምዶ እንደ ሆነ 100% በመረጃ የተደገፈ ነውኮ። ጽምዶ ማነው በል? ጽምዶ ማለት ሻቢያ፣ ህወሃት ፣ አንዳርጋቸው ፣ ገዱ ፣ ፋኖ ማለት ነው። ለምንድን ነው በወያኔ ይታዘዛሉ የሚባለው በል?

የዚህ ዉጊያ እስትራተጂ ልብ ብለው ብትከታተል አንዱም ያማራን ጥቅም ወይም እስትራተጂክ አላማ በፍጹም ታሳቢ ያደረገ አይደለም! ይህ ያሰቡት ዉጊያ ቢሳካላቸው ተጠቃሚው ወያኔ ነው (ወልቃይትን ይወስዳል)፣ ሌላው ኢሳያስ ነው (አሰብን ይከላከላል) አለቀ ። ግብጽ ያው ኢትዮጵያን ማስጨነቅ ነው አላማዋ። እውነተኛ ያማራ ጥቅም ሳንቲም ወደ ፊት ፈቀቅ አይልም።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18364
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Axumezana » 03 Oct 2025, 20:14

Horus ፋኖ አራት ኪሎን ይረከባል የሚለውን ለምን ተውከው?

Horus
Senior Member+
Posts: 39812
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Horus » 03 Oct 2025, 20:19

Axumezana wrote:
03 Oct 2025, 20:14
Horus ፋኖ አራት ኪሎን ይረከባል የሚለውን ለምን ተውከው?
አክሱም
እኔ ነፍሴን አሲዤ ልወራረድህ! እንኳን አራት ኪሎ ትግሬ እርስ በርሱ ተከፋፍሎ ባለበት ይረግጣል! አማራም እርስ በርሱ ተከፋፍሎ በቀውስ ይታመሳል! ኤርትራ ለትንሽ ግዜ አሰብን ያድናል! ኢትዮጵያ ይበልጥ ተዘጋጅታ ፈርጥማ እንደ ምትወጣ ጠብቅ!


Odie
Member+
Posts: 6002
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Odie » 03 Oct 2025, 20:23

Horus wrote:
03 Oct 2025, 20:19
Axumezana wrote:
03 Oct 2025, 20:14
Horus ፋኖ አራት ኪሎን ይረከባል የሚለውን ለምን ተውከው?
አክሱም
እኔ ነፍሴን አሲዤ ልወራረድህ! እንኳን አራት ኪሎ ትግሬ እርስ በርሱ ተከፋፍሎ ባለበት ይረግጣል! አማራም እርስ በርሱ ተከፋፍሎ በቀውስ ይታመሳል! ኤርትራ ለትንሽ ግዜ አሰብን ያድናል! ኢትዮጵያ ይበልጥ ተዘጋጅታ ፈርጥማ እንደ ምትወጣ ጠብቅ!

How many phony prophesies did you make sodo opportunist Huresa?
Should Selam post your DESDERATA? :lol: :lol:

Dama
Member+
Posts: 6224
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Dama » 03 Oct 2025, 20:25

Dama wrote:
03 Oct 2025, 19:52
I wiould work with Hitler1.0 to overthrow Hitler2.0 personified in Clown dictator Abiy Ahmed. You just have decide who is worst and then work with the lesser evil.
Abiy is Hitler 2.0 because:
1. He vilifies, insults and indignifies the Ethiopian people.
2. Ethiopia is unstable under his leadership than any in history.
3. He multiplied foreign disapproval of Ethiopia by internal human rights violations and by his infentile foreign policies

Axumezana
Senior Member
Posts: 18364
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Axumezana » 03 Oct 2025, 20:27

Horus ትግራይ፥ አገው፥አማራን ጉራጌን ቀንሶ ኢትዮጵያ የሚባል አገር አለ?

Digital Weyane
Member+
Posts: 9820
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Digital Weyane » 03 Oct 2025, 20:29

ብልፅግና ትእዛዝ የሚቀበለው ከኤምሬቶች ነው። :roll: :roll: :roll:

Horus
Senior Member+
Posts: 39812
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Horus » 03 Oct 2025, 20:35

Axumezana wrote:
03 Oct 2025, 20:27
Horus ትግራይ፥ አገው፥አማራን ጉራጌን ቀንሶ ኢትዮጵያ የሚባል አገር አለ?
አክሱም ስንት ግዜ ልንገርህ ህወሃት ትግሬን የሚገድል ነቀርሳ ነው! ዛሬ ይህን ስናወራ ትግሬኮ በኮሌራ እየተምታ ፣ ወጣቶቹ ዉሃ ውስጥ እየሞቱ ነው ። ነገ ትግሬ ወደ ረሃብ ይመለሳል ! አማራ በሚቀጥሉት 2ና 3ቱ አመታት ያማራ ሕዝብ ፋኖን ያራግፋል ! ስለዚህ ትግሬም አማራም በኢትዮጵያዊነታቸው ይቀጥላሉ ። ይህን ቃሌን አስታውሳት! ይህን ውይይት ስማ

Odie
Member+
Posts: 6002
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ፋኖ ትዕዛዝ የሚቀበለው ከህወሃት ነው!

Post by Odie » 03 Oct 2025, 20:49

Axumezana wrote:
03 Oct 2025, 20:27
Horus ትግራይ፥ አገው፥አማራን ጉራጌን ቀንሶ ኢትዮጵያ የሚባል አገር አለ?
ይሄ ሆዳም ሽማግሌ ለ በሻሻው አታላይ ያልስገደ ዘር ሁሉ ጠላቱ ነው:: ሶዶ ከ ኦሩሙማ የተካለስ በስም በስም በምን ተመሳሰሎ የሚኖር clan ነው!
ነገ ፋኖ አአ ቢገባ ከምንሊክ ጋር የነበረው ወዳጅነት እያጣቀስ ይመጣል:: ጉራጌ ነኝ እያሌ እኔ ይህን ያህል ዝም ብዬ አልቃወመውም ነገር ግን አቋም የለሽ ልክስክስ ስለሆነ he lost respect! He does not deserve anybody’s attention!

Post Reply