Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 08 Sep 2025, 18:36

ከብዙ አመታት በፊት አቢይ አህመድ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት አጠንክሮ ያነሳ በነበረበት ወቅት አቢይ አህመድ የጎሳ ፌዴራሊዝምን በማፍረስ ወያኔ ሻቢያና ግብጽ ያፈረሷትን ኢትዮጵያ መልሶ አንድ አድርጎ ዘመናዊ ኢትዮጵያን ለመገምባት ከጣረ በታሪክ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን ታሪካዊ እድል አለው ብዬ ነበር ። በመካከሉ የጎሳ ስርዓትን የማፍረሱ አጀንዳ ላይ አፈገፈገ ። ዛሬ ላይ ቆመን የወደፊቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፖለቲካ መሪነት ፋራና ፋና ስናስተውል አቢይ አህመድ ሁለት አጀንዳዎችን ብቻ ካሳካ በርግጥም የዘመናችን የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ ሆኖ በታሪክ ይዘገባል። እነዚህ 2 አጀንዳዎች የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄን ማሳካትና የጎሳ ፌዴሬሽን አፍርሶ ፕሬዚዳንታዊ አገዛዝ መመስረት ናቸው። ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓም

Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 08 Sep 2025, 18:48

WHY IS KEMAL ATATURK CALLED THE FATHER OF MODERN TURKEY?


Dark Energy
Member
Posts: 2792
Joined: 24 Feb 2022, 14:08

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Dark Energy » 08 Sep 2025, 19:07

Fu…ckly ugly aregit Kistane, why does your nig….. behind dare to insult the great Ataturk ? Shyyyt head. :cry:

Odie
Member+
Posts: 6022
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Odie » 08 Sep 2025, 19:11

Horus wrote:
08 Sep 2025, 18:36
ከብዙ አመታት በፊት አቢይ አህመድ ስለ ኢትዮጵያ አንድነት አጠንክሮ ያነሳ በነበረበት ወቅት አቢይ አህመድ የጎሳ ፌዴራሊዝምን በማፍረስ ወያኔ ሻቢያና ግብጽ ያፈረሷትን ኢትዮጵያ መልሶ አንድ አድርጎ ዘመናዊ ኢትዮጵያን ለመገምባት ከጣረ በታሪክ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን ታሪካዊ እድል አለው ብዬ ነበር ። በመካከሉ የጎሳ ስርዓትን የማፍረሱ አጀንዳ ላይ አፈገፈገ ። ዛሬ ላይ ቆመን የወደፊቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የፖለቲካ መሪነት ፋራና ፋና ስናስተውል አቢይ አህመድ ሁለት አጀንዳዎችን ብቻ ካሳካ በርግጥም የዘመናችን የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ ሆኖ በታሪክ ይዘገባል። እነዚህ 2 አጀንዳዎች የኢትዮጵያን የባህር በር ጥያቄን ማሳካትና የጎሳ ፌዴሬሽን አፍርሶ ፕሬዚዳንታዊ አገዛዝ መመስረት ናቸው። ሆረስ ዘ ኢትዮጵያ ጳጉሜ 3 ቀን 2017 ዓም
አንተ ውሻ! Attention seeking garbage!
የመርካቶ ሌባ!
አንተ ትንሽ ጭንቅላት ውስጥ ልታደርገው ትችላለህ!
Don’t forget there is crime to be dealt with.
We have self respect!
Last edited by Odie on 08 Sep 2025, 19:12, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 08 Sep 2025, 19:11

Abiy Ahmed deported Eritrean criminals, drug dealers, human traffickers and money laundry thieves.


sesame
Member+
Posts: 7902
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by sesame » 08 Sep 2025, 19:17

If he is lucky, it is Mengistu's fate, otherwise it is Ghadaffi Abiy's soldiers are getting scr.e w.ed everywhere!

https://www.facebook.com/share/v/1LoLv2oZVi/

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10407
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by ethiopianunity » 08 Sep 2025, 22:56

Of all the king, Ataturk is your hero? Enemy of Christianity?
I have suspicion you are trying to get target the Gurage Sodo pretending to be one, you are Dama.

Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 08 Sep 2025, 23:09

ethiopianunity wrote:
08 Sep 2025, 22:56
Of all the king, Ataturk is your hero? Enemy of Christianity?
I have suspicion you are trying to get target the Gurage Sodo pretending to be one, you are Dama.
Kemal Ataturk was not a king. Get your fact straight. He unified and built the modern Turkey. And, I want Abiy Ahmed to unify and build the modern Ethiopia. If he want to he can do it. The Ethiopian people want a unified and modern Ethiopia.


Odie
Member+
Posts: 6022
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Odie » 09 Sep 2025, 15:51

Horus wrote:
08 Sep 2025, 18:48
WHY IS KEMAL ATATURK CALLED THE FATHER OF MODERN TURKEY?




How did Ataturk die: Cirrhosis disease weakened Ataturk's body. Ataturk died on November 10, 1938 at 9.05 in spite of his doctors' all treatment efforts. Ataturk's death caused sadness in Turkey and abroad. And how will Abiy dies? BY FANO :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

How did the midget Meles die? Nothing special with regard to Abiy Ahmad gragn :lol:


How did Ahmad Gragn die? With the leadership of Emperor Gelawdewos and aid from Portuguese Christian soldiers, the resistance grew stronger. In 1543, at the Battle of Wayna Daga, Ahmed Gragn was killed. His campaign crumbled, and many churches were rebuilt, faith restored, and hope revived. :lol: :lol: :lol:
Last edited by Odie on 09 Sep 2025, 15:54, edited 2 times in total.

sesame
Member+
Posts: 7902
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by sesame » 09 Sep 2025, 15:53

አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ distribuiting aid oil and sugar to some a selected group of needy Ethiopians. The guy's foolishness is incredible. Read some of the comments to understand what low opinion many Ethiopians have of him.
ዋልጌ መቆሚያ
7 September at 04:00

አንድ የሃገር መሪ እንደ ቀበሌ ካድሬ ድሃ ሰብስቦ ዘይትና ስኳር እየሰጠ የፎቶ ፓለቲካ የሚሰራ እኛ ሃገር ብቻ ነው😪

https://www.facebook.com/share/p/1BCVQ7dzmm/


Selam/
Senior Member
Posts: 16888
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Selam/ » 09 Sep 2025, 19:49

በቱስ ቱስ ጭልፊቱ ግንዛቤ አቶ ዓብዮት ቀድሞውኑ አታቱርክ ነበረ፤ ከዚያም የኦሮሞ ኦሊጋርኪ ሹመት አገኘ፣ ለጥቆ የጉራጌ ጨፍጫፊ ሆነ፣ ውሎ ሲያድር የትግሬ ዲቃላም ወለደ።

ኮሌጅ በነበርኩበት ጊዜ መስመር እየሳተች ዝብርቅርቅ የሚልባትን ካልኩሌተር ታስታውሰኛለህ።

ዕሪሪሪሪሪ!

Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 09 Sep 2025, 23:47

Selam/ wrote:
09 Sep 2025, 19:49
በቱስ ቱስ ጭልፊቱ ግንዛቤ አቶ ዓብዮት ቀድሞውኑ አታቱርክ ነበረ፤ ከዚያም የኦሮሞ ኦሊጋርኪ ሹመት አገኘ፣ ለጥቆ የጉራጌ ጨፍጫፊ ሆነ፣ ውሎ ሲያድር የትግሬ ዲቃላም ወለደ።

ኮሌጅ በነበርኩበት ጊዜ መስመር እየሳተች ዝብርቅርቅ የሚልባትን ካልኩሌተር ታስታውሰኛለህ።

ዕሪሪሪሪሪ!
አንተ ቆሻሻ የግብጽ ቅጥረኛ ገረድ አሁን ምን ውስጥ ትደበቃለህ ባንዳ እባብ!


Selam/
Senior Member
Posts: 16888
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Selam/ » 10 Sep 2025, 00:11

ጩልሌው
የአሲምባን ቁልፍ ስጠኝና እዚያ ሄጄ ልደበቃ!

ዕሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪሪ!


Misraq
Senior Member
Posts: 16534
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Misraq » 11 Sep 2025, 14:42

የሶዶ ፍናንፍንት ቅዘናም አሽቄው፥፥ ጋዲሳ ፊንጢጣህን ገልቦ ከለጠለጠልህ በሃዋል የሚሰራህን አሳጥቶሃል

Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 11 Sep 2025, 15:10

Misraq wrote:
11 Sep 2025, 14:42
የሶዶ ፍናንፍንት ቅዘናም አሽቄው፥፥ ጋዲሳ ፊንጢጣህን ገልቦ ከለጠለጠልህ በሃዋል የሚሰራህን አሳጥቶሃል
አንተ ባንዳ የግብጽ ገረድ!
አሁን ማንነትህ አይደለም ሆረስ አለም ያውቀዋል ! ሲጀመር የፖለቲካ ጨዋ ነበርክ! አሁን በባንዳነት ተመርቀሃል ! ሲቀጥ በድሮን ተደብድበህ ካሩትን ትበሰብሳለህ! ይቺን ቃሌን አትርሳት!


Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 19 Sep 2025, 12:14

እኔ ሆረስ ቃላት አልፈልጥም፡ ግ ን አቢይ አህመድ ለምንድን ነው መጻሕፍት የሚጽፈው? የፖለቲካ መጻሕፍት? አሁን ላይ 4ኛ የመደመር መንግስት የተባለውን መጽሓፍ አስመርቋል ።

አቢይ አህመድ እንዳለፈው ትውልድ ተጽፎ የተቀመጠን የፖለቲካ ርዕዮተ አለም አንግቦ ወደ ስልጣን የመጣ ሰው አይደለም ። የብልጽኛ ሃሳብ የፖዘቲቭ ሳይኮሎጂ ህሳቤ እንጂ የፖለቲካ ህሳቤ አይደለም። መደመር የሚባለው ሃሳብም እራሱ ፖዘቲቪቲ የሚባለው ህሳቤ ሲሆን የሳይኮሎጂ እንጂ የፖለቲካ ጽንሰ ሃሳብ አይደለም ።

ነገር ግን አንድ ሰው አንድን አገርና መንግስት የሚመራው ፖለቲካዊ መሪነት (political leadership) በተባለ ጽንሰ ሃሳብ ነው ። አንድ ያገር መሪ ደሞ ፖለቲካዊ መሪ ይሆን ዘንድ ፖለቲካዊ አይዲያ ወይም ፖለቲካዊ አይዲዮሎጂ (political ideas or political ideology) እንዲኖረው የግድ ነው ።

አቢይ በ4ቱ መጻሕፍቶቹ እያደረገ ያለው ይህን ነው ፤ ፖለቲካዊ ህሳቤዎቹን እያጠራ ፖለቲካዊ አይዲዮሎጂ እየቀመረ ነው። አሁን የደረሰበት መደምደሚያ በኔ ግምት 'አገር በቀል ' የተባለ የሃሳብ ምንጭን መጠቀም ነው ። የአቢይ አህመድ ፖለቲካዊ ሃሳቦች የሚመጡት ከየት ነው ከተባለ በመሰረቱ ከፖዘቲቭ ሳይኮሎጂ ሳሆን አገር ውስጥ ከነበሩ ታሪካዊና ባህላዊ አስተዳደሮች፣ ሕጎች፣ ሴራዎች ፣ ማህበራዊ ድርጅቶች ነው ። የኢኮኖሚው ሪፍሮምም አገር በቀል ይባላል ። ሌላው ቀርቶ የብሄራዊ አንድነት ትርክት ፕሮጀክትም አሁን የሚጠቀመው ጥንታዊ የኢትዮጵያ ባህላዊ እሴቶች ፣ ካልቸሮችና የኖሩ ዘዴዎችን ነው።

በአንድ ቃል አቢይ መጽሃፍት የሚጽፈው የፖለቲካ ርዕዮትና የፖለቲካ ንደፈ ሃሳብ ለመቀመር ነው !

ውጤቱ ምንም ይሁን ምን ይህ ጥረቱ በጣም ትክክል ነው! አንድ መሪ የፖለቲካ ሃሳቦች ሳይኖሩት ፖለቲካዊ መሪነት ሊሰጥ አይችልምና



sesame
Member+
Posts: 7902
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by sesame » 19 Sep 2025, 13:27

Horsey, I am sure you learned in grade 7 that 5+(-5)=0! What you are adding determines the outcome! Abiy Ahmed has the genius for multiplying Ethiopia's problems. He fought a 2-year bloody war with the Weyanes. Only weeks after signing a cease-fire, the dimwit started war against the Amharas. A few months later, he started blubbering about the Red Sea. Some weeks later, he signed a Memorandum of Understanding which got him into deep diplomatic crisis from which he was forced to make a humiliating retreat. The idiot sure knows how to add problems! He is now in a very tight corner. He made idiotic claims about the Red Sea. it is do or die time now. Either he starts war to take Assab or die because Eritrea is not going to give him an opportunity for retreat like Somalia did with the MoU!


Horus
Senior Member+
Posts: 39827
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አቢይ አህመድ አሊ የኢትዮጵያ ከማል አታቱርክ የመሆን እድሉ ምን ያህል ነው?

Post by Horus » 19 Sep 2025, 13:47

ሲሴም
አንተኮ ማፈር የሚባል ነገር አታውቅበትም! 30 አመት የመገንጠል ጦርነት አድርገህ 34 አመት ምነግስት ሆነህ ማለትም 65 አመት ፖለቲካ ሰርተህ ዛሬ ላይ በሕሽብህና አለም ተረስተህ እያለ አቢይ አህመድ በ6 አመት ውስጥ 130 ሚሊዮን ሕዝብ እየገዛ 4 መጽሃፍ ጽፎ አገር እያከራከረ ነው! አንተ አታፍርም ከአቢይ ጋራ ትከሻ መለካካት ትሞክራለህ ! አታፍርም


Post Reply