Page 1 of 1

ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 22 Jun 2025, 15:12
by Naga Tuma
ይህ ጥያቄ እስከዚህ ግዜ ድረስ እንዲህ ተስተካክሎ ኣልመጣልኝም ነበር።

ከብዙ ዓመታት በፊት ኣንድ መጽሓፍ ዉስጥ ታሪኩን ኣንብቤ ተገርሜ እንደቀልድ ሙሴን ዘ ሞስት ወንትድ ኢን ኣፍሪካ ኣስባለኝ። ያስባለኝንም በጽሑፍ ኣስቀምጬ ኣለፍኩኝ።

ጥረተኛዉ ፕሮፌሰር ሆረስ፥

የሬይነሳንስ ሰዎች በነጋ ቱማ በኩል እያነጋገሩህ ነዉ።

ትክክለኛዉ መልሱን ለኢትዮጵያ ሕዝብ ወይም ሰበ መመለስ ትችላለህ?

ይህ ስለ ኮሪደር ልማት ሪፖርት ሳይሆን ስለ ኢትዮጵያ ዉስጥ የዕዉቀት ልማት ጥረት ነዉ።

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 22 Jun 2025, 15:41
by Misraq
Tuna,

I may eat your sibling tonight. But it is not a wild Tuna as you are :mrgreen:

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 28 Jun 2025, 00:45
by Naga Tuma
Misraq wrote:
22 Jun 2025, 15:41
Tuna,

I may eat your sibling tonight. But it is not a wild Tuna as you are :mrgreen:
Just got back to this thread. Are you saying you have a habit of doing that?

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 28 Jun 2025, 00:51
by Naga Tuma
መለኮታዊ ክስተት ከተባለ ክስተቱ ስለ ስቅለቱ በላይ ስለ ስደቱ ሊሆን ይችላል?

ካልተሳሳትኩ ክርስቶስ የተወለደዉ ከኣይሁዳዊያን ጎሳ ነዉ።

ከሆነ እንዴት ነዉ ኣይሁዶች በኣይሁድ ሀይማኖታቸዉ ጸንተዉ የሰነበቱት?

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 28 Jun 2025, 13:18
by Naga Tuma
ሆረስ፥

የሬይነሳንስ ሰዎች በነጋ ቱማ በኩል እያነጋገሩህ ነዉ ባልኩኝ ማግስት የሚከተለዉ እዚሁ ፎረም ላይ ተጻፈ።

The Western powers or Vatican are not Christian’s by definition

ገባህ?

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 28 Jun 2025, 15:47
by Union
gala horus aka negatuma talking to himself again :lol:

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 28 Jun 2025, 17:26
by Naga Tuma
Union wrote:
28 Jun 2025, 15:47
gala horus aka negatuma talking to himself again :lol:
ገተተ በትለር ሀራሙ ወለጋ፥

Get a life if you can. This is way above your pinheaded.

Re: ኢትዮጵያ የሙሴን ስደት ማወደስ ኣለባት ወይስ የሙሴን ከስደት መመለስ መፈለግ ነበረባት?

Posted: 30 Jun 2025, 05:09
by Naga Tuma
የፍጥረት በርን የፈጠረዉ የፈጣሪዋ ጥበቃ ያልተለያት ከሆነ ኣዳኝ የምያስፈልጋት ነበረ?

ትንቢቱ የሚለዉ ወደ እግዜር ነዉ። ይህ ማለት ትንቢቱ የተፈጸመዉ ወይም የሚፈጸመ በእግዜር ነዉ ማለት ኣይዴለም?

ይህ ከሆነ የአይሁዶች ሀይማኖት ዐይነት ቀጥታ ከእግዜር ጋር ኮቬናንት መኖር ማለት ኣይዴለም? የካህኑ ወይም አክናተን ዘመን ጀምሮ ቀጥታ ኮቬናንት የነበረ ከሆን ምን ያንሰዋል?

ምናልባትም ክርስቶስም ስለ ኢትዮጵያ የመሰከረ ሌላ ነብይ የነበረ ይሆን?

ኣንድ የማልረሳዉ ሀሳብ ኣይሁዳዊ የሆነች ከብዙ ዐመታት በፊት ቴሌቭዥን ላይ የተናገረችዉ ነዉ። ማረጉን ከተከታዮቹ በስተቀር ኣየን ያሉ ዬሉም ኣለች።

ስህተት የነበረ ከሆነ በመጨረሻዉ ዘመን ስም መነሳት በስህተቱ ምክንያት የተበደሉትንም ይጨምር ይሆን?

ስለ ሀይማኖት ኣዋቂዎች ነን ባዮች ይህ ዛሬ የተገለጠን እንዴት ነዉ የምያነቡት?