Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 06 Jun 2025, 21:48

In fact, his plan is to turn the Ethiopian governmental structure from parliamentary to presidential system.


Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 06 Jun 2025, 22:01

Last edited by Horus on 06 Jun 2025, 22:31, edited 5 times in total.

Misraq
Senior Member
Posts: 15373
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Misraq » 06 Jun 2025, 22:06

የአማራ ብሔርተኝነት እንደሚያጠፋው የተረዳው የበሻሻው ሌባ ብሔርተኝነትን አፍርሶ ፕረዘደንሽያል ሲስተም አመጣሁ ብሎ እንደ Assad ያለገደብ ሊቆለል ፈልጎ እንደሆነ የፓለቲካ ትንበያ አስቀምጠናል።

ይህንንም ያደረገው ብልፅግናን ፥ መከላከያን፡ መጅሊስን ፤ ሲኖዶስን እንዲሁም የፕሮቴስታንት ካውንስልን በኦሮሞዎች ካስያዘና በመዳፉ ካስገባ በኋላ ነው። ደደብ ስለሆንክ አይገባህም እንጂ ይህንን predict አድርገናል።

የፓለታካው game ላንተ አይነቱ ደነዝ ድንጋይ ሁሌ አዲስ ነው።

Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 06 Jun 2025, 22:22

Misraq wrote:
06 Jun 2025, 22:06
የአማራ ብሔርተኝነት እንደሚያጠፋው የተረዳው የበሻሻው ሌባ ብሔርተኝነትን አፍርሶ ፕረዘደንሽያል ሲስተም አመጣሁ ብሎ እንደ Assad ያለገደብ ሊቆለል ፈልጎ እንደሆነ የፓለቲካ ትንበያ አስቀምጠናል።

ይህንንም ያደረገው ብልፅግናን ፥ መከላከያን፡ መጅሊስን ፤ ሲኖዶስን እንዲሁም የፕሮቴስታንት ካውንስልን በኦሮሞዎች ካስያዘና በመዳፉ ካስገባ በኋላ ነው። ደደብ ስለሆንክ አይገባህም እንጂ ይህንን predict አድርገናል።

የፓለታካው game ላንተ አይነቱ ደነዝ ድንጋይ ሁሌ አዲስ ነው።
ያንተ የጎሳ ብሄረተኘት የተበላ እቁብ ነው ። አንተ ገና እርስ በርስሽ ተባልተሽ ታልቂያለሽ እንኳን 4 ኪሎ መንደር አትገዛም !!! :lol: :lol:

Odie
Member
Posts: 4174
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Odie » 06 Jun 2025, 22:31

ለስድስት አመት ጋሎቹን ካወናበደ እንዲዘርፉ እንዲገሉ ከፈቀደ በህዋላ አንዴ ክልል ሊቀየር ነው አሁን ደግሞ ፕሬዚዴንሻል እያለን ነው ቆራሌው ሆረስ🤮

የሳይበር ቆራሌው ሆርሲ ስሙን ቢናገር ስሙ ነው ብሎ ማን ያምነዋል?

ስላም ትንቢቶቹና ውሽቶቹን ቢለጥፍለትም/ብትለጥፍለትም አደብ አልገዛ ብሎአል!

የጨነቀ ለት ሌሎች ካርዶችም ይመዘዙ ይሆናል ለመከፋፈልና ለማወናበድ!

መለስ ዜናዊ ከፕሬዝደንትነት ጀምሮ በጠቅላ ሚንስትርነት እንዳረፈ ይሄ ደግሞ ገልብጦ የስልጣን ጥብሱና ወጡ ሊያየው ነው የሚለው ግንደቆርቁር ሆርሱ!

ጉልቻው ቢቀያየር ያው ነው እኮ!

ማሞን መደጋገም የሚፈልግ ማን ነው? ከሌባ በስተቀር!

ማሞ ብሬዝዳንት ሆነ ጠሚ...ያው ማሞ ነው...ማመስ ባህሪው ነው!
Last edited by Odie on 06 Jun 2025, 22:32, edited 1 time in total.

Union
Senior Member
Posts: 11868
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Union » 06 Jun 2025, 22:31

ጋላ ስልጤ horus


እንኳን ደና መጣሽ :lol:

ስትሸነፊ ነው እንዴ ትዝ ያለሽ። አማራ አሀዳዊ ነው ብለሽ አልነበረም እንዴ ጦርነት የከፈትሽው። አሃዳዊ መሆን እፈልጋለሁ ማለት ጀመርሽ።

አሁን ታዲያ 7ሚልዮን ጋላ OLA ገድሎ ሀገር ነፃ አውጥቶ እያስተዳደረ ያለውን አማራ እንዴት ነው የይገባኛል ጥያቄውን የምትመልሽው። ለፍርድ ካላቀረብኩሽ በስተቀር አራትኪሎ መምጣቴን አላቆምም ያለውስ ግዙፋ ፋኖን ምን ልታደሪጊው ነው። :lol:

አንቺማ 85 አመትሽ ነው። ጃጃቲያም ምን አለብሽ፣ ሰሞኑን ትሞቻለሽ :lol:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 17596
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Fiyameta » 06 Jun 2025, 22:56

The UAE is planning to make its Ethiopian colony a federal constitutional monarchy ruled by a viceroy named Abiy Ahmed. :mrgreen: :mrgreen:

Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 06 Jun 2025, 23:47

Fiyameta,

I can really understand your feeling. In the entire Horn of Africa, Ethiopia is the only oxygen, the only life, the only news & the only happening. So, your urge to join and say something is natural. We don't want you to feel left out. I also understand why you have to throw in UAE into an Ethiopia discussion about an Ethiopian regime type because you neither have a parliament nor a president. The little Bonaparte negus Isayas is impossible to fit into any known regime type on planet earth! Does Eritrea have a government? :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 17596
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Fiyameta » 07 Jun 2025, 00:23

Horus wrote:
06 Jun 2025, 23:47
Fiyameta,

I can really understand your feeling. In the entire Horn of Africa, Ethiopia is the only oxygen, the only life, the only news & the only happening. So, your urge to join and say something is natural. We don't want you to feel left out. I also understand why you have to throw in UAE into an Ethiopia discussion about an Ethiopian regime type because you neither have a parliament nor a president. The little Bonaparte negus Isayas is impossible to fit into any known regime type on planet earth! Does Eritrea have a government? :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
If I had no conscience and I was on UAE's payroll like yourself, I'd say the same exact things you're saying, because my $1,700 a month salary would depend on saying ignorant things. :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:






Selam/
Senior Member
Posts: 15370
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Selam/ » 07 Jun 2025, 03:25

Horus wrote:
31 May 2025, 13:54

- ለግብፅ Kemit እንደ እኔ እንደ ሆረስ የሚቀርብ የለም
- እኔ ሆረስ መንፈስ ነኝ
- እኔ ሆረስ ጭልፊት ነኝ
- የሆቺ ሚኒን መዝሙር እያዜምኩኝ ነው ያደግኩት
- ዲሞክራቶች ሁለቱንም ቻምበር ይቆጣጠራሉ
- ትራምፕ ኢምፒች ይደረጋል
- ካማላ ሃሪስ 47ኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ትሆናለች
- ኢዜማ ሜጆሪቲ ያሸንፋል
- ፕሬዘዳንቷ በሊሞዚን እንጂ በአውቶብስ አልተጓዘችም
- ዓብዮት የአፍሪካ አታቱርክ ነው
- ዓብዮት የጉራጌ ህዝብ ጠላት ነው
- ዓብዮት የማያልቅ ጦርነት እንዲኖር ይፈልጋል
- ዓብዮት ከትግሬ ዲቃላ ወልዷል
- ዓብዮት ሺመልስን ያባርረዋል
- መንግስት ከማፊያ የባሰ የኦሮሞ ኦሎጋርኪዎች አገዛዝ ነው
- ዓብዮት ቤተ-መንግስቱን የሚያሰራው በተዘረፈ ገንዘብ ነው
- ኦሮሞዎች በሙሉ ዘረኞችና አረመኔዎች ናቸው
- ትግሬዎች መጤዎችና፣ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው
- ትግሬን ያመነ ጉም የዘገነ
- ፋኖ ደብረ ብርሃንን ተቆጣጠረ
- ፋኖ ብቸኛው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ይሆናል
- ፋኖ ተገንጣይና የግብፅ ተላላኪ ነው
- መሳይ መኮንን አንድ ሺ ታጋይ
- ጉራጌ ዞን አይደለም፣ ጉራጌ ክልል ነው
- ጉራጌ ብልፅግና ላይ ትዕግስቱ አልቋል
- የጉራጌ ክልል ያ ግማታምም ቂንጥርሽ ውስጥ ነው ያለው
- ጉራጌዎች በምግብና በቤት አሠራር & በፈጠራ 1ኞች ነን
- ብርሃኑ ነጋና እርስቱ ይርዳው በቅርቡ ከታሪክ ገጽ ይፋቃሉ
- የጎሳ ክልል ሊፈርስ፣ ኢትዮጵያ በክፍለ አገራት ልትከፋፈል ነው
- አቶ ዓብዮት የጎሳ ክልል ሊያፈርስ ነው
- ከታላቁ ፐርፐዝ ብላክ አክስዮን ሳልገዛ አመለጠኝ
- ግብጽ በሚመለክት ሱማሌ መግባታቸው በጣም ነው የወደድኩት
- ኢትዮጵያ ከሶማሌላንድ ጋር እንጂ ከሶማሌ ጋር ስምምነት አታደርግም
- MOU ለአድዋ በዓል ይፈረማል፤ ዓብዮት ሶማሊላንድን እውቅና ይሰጣል
- እንግሊዝ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- ራሺያ ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- USA ለሶማሊላንድ እውቅና ልትሰጥ ነው
- አንተ የስሙኒ ልጅ፣ የሸሌ ልጅ፣ እናትህ …
- የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ ውበት ይደሰታሉ

temari
Member
Posts: 3825
Joined: 28 Dec 2014, 21:18

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by temari » 07 Jun 2025, 04:37

He is increasingly worried about the possible "Habesha/northern alliance" and hence is trying to use his old OPDO trick of "convince and confuse". His first attempt was the Red Sea, in hopes of breaking the supposed Fano-Eritrea partnership. He thought Amhara would support him in droves, but failed miserably.

As he realized that didn't take him much, he is now trying another card with yet another trick - dissolving ethnic federalism, which will never happen under his watch. He will talk and talk about the issue until he dies, but will never allow Oromia to be dissolved. Anybody who believes this psychopath is a fool. Still, his target is the same, trying to pull Fano/Amhara out of the perceived alliance with Eritrea. Instead of addressing the internal issues with Amhara and Tigray, he is externalizing the problem.

Eritrea had nothing to do with his problem with Amhara/Fano. He started it by sending his army to try to disarm Amhara. He then blamed every of his failure on Eritrea and came up with the Red Sea warmongering, at a time when there was zero evidence Eritrea was supporting Fano.

The good thing is, by now, no one takes this liar seriously except the opportunist ashkers, the cadres. He lost all his credibility, so no one even gives him attention, let alone believe his lies. Everything in him is fake and lies, nothing genuine! The video of an average Ethiopian youtuber has way more viewers than Abiy and ETV/Fana combined.

Horus wrote:
06 Jun 2025, 21:48
In fact, his plan is to turn the Ethiopian governmental structure from parliamentary to presidential system.


sesame
Member+
Posts: 7275
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by sesame » 07 Jun 2025, 05:54

Horsey,

Shouldn't the title of this pipe-dream be:

I, HORUS, AM PRAYING THAT PM ABIY AHMED WILL DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

But even if Abiy tries it, do you think anyone will be impressed by such gimmicks! The time for gimmickry has long passed. Everyone can smell the stench of the impending collapse! Your hyperactivity is just ጻዕረ-ሞት, the dying gasps of an animal as death approaches!

Affable
Member
Posts: 411
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Affable » 07 Jun 2025, 11:04

I don’t think ethnic federalism will go away by decree. There are a considerable number of politicians who have an invested interest that it stays.
I believe ethnic federalism will wither away as Ethiopia is developing economically. Drying up the very source that fed tribal politics is possible now.
Technology is advancing, transportation is becoming more accessible to millions, people are moving relatively easily where opportunities are abundant, and people who speak different languages aggregate in many cities of Ethiopia.
In such scenarios, tribal politics is gasping for air but to no avail.
This is not wishful thinking ; this is the future.
Politicians do not dissolve ethnic federalism ; Ethiopians do.
Last edited by Affable on 07 Jun 2025, 11:07, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 07 Jun 2025, 11:04

Eritreans still in separation trauma, still talking about Ethiopia 24/7. A proof that there is no such a thing as Eritrea. My desire for the dissolution of ethnicity makes more sense than Eritreans obsession with Ethiopia 24/7.

Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 07 Jun 2025, 11:28

Affable wrote:
07 Jun 2025, 11:04
I don’t think ethnic federalism will go away by decree. There are a considerable number of politicians who have an invested interest that it stays.
I believe ethnic federalism will wither away as Ethiopia is developing economically. Drying up the very source that fed tribal politics is possible now.
Technology is advancing, transportation is becoming more accessible to millions, people are moving relatively easily where opportunities are rampant, and people who speak different languages aggregate in many cities of Ethiopia.
In such scenarios, tribal politics is gasping for air but to no avail.
This is not wishful thinking ; this is the future.
Politicians do not dissolve ethnic federalism ; Ethiopians do.
እስማማለሁ፤ ይህን ልጨምርበት ። ሲጀመርም የጎሳ ጽንሰ ሃሳብ እንደ ፖለቲካ ስልት ለመጠቀም ፣ የስልጣን መያዣ ዘዴ እንጂ ሌላ መሰረታው የፖለቲካም ሆነ ኢኮኖሚ ስርዓት ማንቀሻቀሻ ሞተር ስለሆነ አይደለም። ለምሳሌ አሁን ስልጣን ላይ ያሉት እነአቢይ ወደ ስልጣን ለመምጣት የኦሮሞ ጎሳን ጽንሰ ሃሳብ መጠቀም ነበረባቸው ፣ ልክ ትግሬዎች እንዳደረጉትና አሁን አማሮች ለማድረግ እንደሚሞክሩት ። የትግሬ አገዛዝ የወደቀው የመንግስት ስልጣን ከያዙ በኋላ ስርዓቱን ቀስ በቀስ ወደ ኢጎሳዊ አገዛዝ ረፎርም አድርገው ኢትዮጵያዊ መልክ መስጠት ባለመቻላቸው ነው።

አሁን ስልጣን ላይ ያሉት የኦሮሞ ኢሊቶች ከዚያ ትምህርት ወስደው ያገዛዙ ትርክትና ቅርጽ በግድ ኢጎሳዊ ቅርጽ ካልሰጡት ትግሬ የገባበት ቅርቃር ውስጥ በመቅረት በኦሮሙማ መንግስትነት በሌላ የጎሳ ሕብረት ከስልጣን ሊወገዱ ስለሚችሉ እራሱ በስልጣን የመቆየት ሎጂክ ኢጎሳዊ ቅርጽ እንዲወዱ ያስገድዳቸዋል ። ስለዚህ አቢይ የጎሳ ፌዴራሊዝምን ይለወጣል ሲባል ዝም ብሎ ምናባዊ ለቅንጦት የሚያደርገው ነገር ሳይሆን አሁን ስልጣን ላይ ያለው ኢሊትና አገዛዝ (ሪጂም) በስልጣን ሊቀጥል የሚችለው ምን ቢያደርግ ነው ለሚለው ቁልፍ ጥያቄ መልሱ አገዛዙን ወደ ኢጎሳዊ ቅርጽ መለወጥ ስለሆነ ነው።
ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ስልጣን ላይ ለመቆየት ስልትና ትርክቱ ኢትዮጵያዊነት እንጂ ትግሬነት ፣ ኦሮሞነት ወይም አማራነት አይደለም ። ይህን ስልት ስለበሉት ነው ዛሬ ላይ ሺመልስ አብዲሳ ድምጹ አይሰማም፤ አዳነች ኢትዮጵያ እንጂ ኦሮሞ ካፏ አይወጣም፣ የአቢይ ዋና ትክርትም ብሄራዊ ጥቅም ማለት የሆነው ። There is not only desire but also logic behind the issue.

Abere
Senior Member
Posts: 13830
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Abere » 07 Jun 2025, 11:37

አብይ አህመድ ይህን ለውጥ ለማምጣት ጊዜው አልፎታል - አውቆ አቃጥሎታል። ኢትዮጵያ የምትፈልገው አድሃሪ እና ሻጥረኛ ለውጥ አይደለም። ውስጥ የነበረ ኢትዮጵያን ሲያደማ የነበረ ሰው ለውጥ ያመጣል ብሎ የሚያምን ሞኝ መሆን አለበት። የጎሳ ስርዐት ለማፍረስ ይህ የጎሳ ስርዐት ስልጣን የሰጣቸው ሰዎች ቅድምያ እነርሱ መልቀቅ አለባቸው። These people cannot be part of the solution, people like Abiy Ahmed has to face justice.

Horus wrote:
07 Jun 2025, 11:28
Affable wrote:
07 Jun 2025, 11:04
I don’t think ethnic federalism will go away by decree. There are a considerable number of politicians who have an invested interest that it stays.
I believe ethnic federalism will wither away as Ethiopia is developing economically. Drying up the very source that fed tribal politics is possible now.
Technology is advancing, transportation is becoming more accessible to millions, people are moving relatively easily where opportunities are rampant, and people who speak different languages aggregate in many cities of Ethiopia.
In such scenarios, tribal politics is gasping for air but to no avail.
This is not wishful thinking ; this is the future.
Politicians do not dissolve ethnic federalism ; Ethiopians do.
እስማማለሁ፤ ይህን ልጨምርበት ። ሲጀመርም የጎሳ ጽንሰ ሃሳብ እንደ ፖለቲካ ስልት ለመጠቀም ፣ የስልጣን መያዣ ዘዴ እንጂ ሌላ መሰረታው የፖለቲካም ሆነ ኢኮኖሚ ስርዓት ማንቀሻቀሻ ሞተር ስለሆነ አይደለም። ለምሳሌ አሁን ስልጣን ላይ ያሉት እነአቢይ ወደ ስልጣን ለመምጣት የኦሮሞ ጎሳን ጽንሰ ሃሳብ መጠቀም ነበረባቸው ፣ ልክ ትግሬዎች እንዳደረጉትና አሁን አማሮች ለማድረግ እንደሚሞክሩት ። የትግሬ አገዛዝ የወደቀው የመንግስት ስልጣን ከያዙ በኋላ ስርዓቱን ቀስ በቀስ ወደ ኢጎሳዊ አገዛዝ ረፎርም አድርገው ኢትዮጵያዊ መልክ መስጠት ባለመቻላቸው ነው።

አሁን ስልጣን ላይ ያሉት የኦሮሞ ኢሊቶች ከዚያ ትምህርት ወስደው ያገዛዙ ትርክትና ቅርጽ በግድ ኢጎሳዊ ቅርጽ ካልሰጡት ትግሬ የገባበት ቅርቃር ውስጥ በመቅረት በኦሮሙማ መንግስትነት በሌላ የጎሳ ሕብረት ከስልጣን ሊወገዱ ስለሚችሉ እራሱ በስልጣን የመቆየት ሎጂክ ኢጎሳዊ ቅርጽ እንዲወዱ ያስገድዳቸዋል ። ስለዚህ አቢይ የጎሳ ፌዴራሊዝምን ይለወጣል ሲባል ዝም ብሎ ማናባዊ ለቅንጦት የሚያደርገው ነገር ሳይሆን አሁን ስልጣን ላይ ያለው ኢሊትና አገዛዝ (ሪጂም) በስልጣን ሊቀጥል የሚችለው ምን ቢያደርግ ነው ለሚለው ቁልፍ ጥያቄ መልሱ አገዛዙን ወደ ኢጎሳዊ ቅርጽ መለወጥ ስለሆነ ነው።
ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ስልጣን ላይ ለመቆየት ስልትና ትርክቱ ኢትዮጵያዊነት እንጂ ትግሬነት ፣ ኦሮሞነት ወይም አማራነት አይደለም ። ይህን ስልት ስለበሉት ነው ዛሬ ላይ ሺመልስ አብዲሳ ድምጹ አይሰማም፤ አዳነች ኢትዮጵያ እንጂ ኦሮሞ ካፏ አይወጣም፣ የአቢይ ዋና ትክርትም ብሄራዊ ጥቅም ማለት የሆነው ። There is not only desire but also logic behind the issue.

Horus
Senior Member+
Posts: 36340
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Horus » 07 Jun 2025, 12:03

Abere wrote:
07 Jun 2025, 11:37
አብይ አህመድ ይህን ለውጥ ለማምጣት ጊዜው አልፎታል - አውቆ አቃጥሎታል። ኢትዮጵያ የምትፈልገው አድሃሪ እና ሻጥረኛ ለውጥ አይደለም። ውስጥ የነበረ ኢትዮጵያን ሲያደማ የነበረ ሰው ለውጥ ያመጣል ብሎ የሚያምን ሞኝ መሆን አለበት። የጎሳ ስርዐት ለማፍረስ ይህ የጎሳ ስርዐት ስልጣን የሰጣቸው ሰዎች ቅድምያ እነርሱ መልቀቅ አለባቸው። These people cannot be part of the solution, people like Abiy Ahmed has to face justice.

Horus wrote:
07 Jun 2025, 11:28
Affable wrote:
07 Jun 2025, 11:04
I don’t think ethnic federalism will go away by decree. There are a considerable number of politicians who have an invested interest that it stays.
I believe ethnic federalism will wither away as Ethiopia is developing economically. Drying up the very source that fed tribal politics is possible now.
Technology is advancing, transportation is becoming more accessible to millions, people are moving relatively easily where opportunities are rampant, and people who speak different languages aggregate in many cities of Ethiopia.
In such scenarios, tribal politics is gasping for air but to no avail.
This is not wishful thinking ; this is the future.
Politicians do not dissolve ethnic federalism ; Ethiopians do.
እስማማለሁ፤ ይህን ልጨምርበት ። ሲጀመርም የጎሳ ጽንሰ ሃሳብ እንደ ፖለቲካ ስልት ለመጠቀም ፣ የስልጣን መያዣ ዘዴ እንጂ ሌላ መሰረታው የፖለቲካም ሆነ ኢኮኖሚ ስርዓት ማንቀሻቀሻ ሞተር ስለሆነ አይደለም። ለምሳሌ አሁን ስልጣን ላይ ያሉት እነአቢይ ወደ ስልጣን ለመምጣት የኦሮሞ ጎሳን ጽንሰ ሃሳብ መጠቀም ነበረባቸው ፣ ልክ ትግሬዎች እንዳደረጉትና አሁን አማሮች ለማድረግ እንደሚሞክሩት ። የትግሬ አገዛዝ የወደቀው የመንግስት ስልጣን ከያዙ በኋላ ስርዓቱን ቀስ በቀስ ወደ ኢጎሳዊ አገዛዝ ረፎርም አድርገው ኢትዮጵያዊ መልክ መስጠት ባለመቻላቸው ነው።

አሁን ስልጣን ላይ ያሉት የኦሮሞ ኢሊቶች ከዚያ ትምህርት ወስደው ያገዛዙ ትርክትና ቅርጽ በግድ ኢጎሳዊ ቅርጽ ካልሰጡት ትግሬ የገባበት ቅርቃር ውስጥ በመቅረት በኦሮሙማ መንግስትነት በሌላ የጎሳ ሕብረት ከስልጣን ሊወገዱ ስለሚችሉ እራሱ በስልጣን የመቆየት ሎጂክ ኢጎሳዊ ቅርጽ እንዲወዱ ያስገድዳቸዋል ። ስለዚህ አቢይ የጎሳ ፌዴራሊዝምን ይለወጣል ሲባል ዝም ብሎ ማናባዊ ለቅንጦት የሚያደርገው ነገር ሳይሆን አሁን ስልጣን ላይ ያለው ኢሊትና አገዛዝ (ሪጂም) በስልጣን ሊቀጥል የሚችለው ምን ቢያደርግ ነው ለሚለው ቁልፍ ጥያቄ መልሱ አገዛዙን ወደ ኢጎሳዊ ቅርጽ መለወጥ ስለሆነ ነው።
ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ ውስጥ ስልጣን ላይ ለመቆየት ስልትና ትርክቱ ኢትዮጵያዊነት እንጂ ትግሬነት ፣ ኦሮሞነት ወይም አማራነት አይደለም ። ይህን ስልት ስለበሉት ነው ዛሬ ላይ ሺመልስ አብዲሳ ድምጹ አይሰማም፤ አዳነች ኢትዮጵያ እንጂ ኦሮሞ ካፏ አይወጣም፣ የአቢይ ዋና ትክርትም ብሄራዊ ጥቅም ማለት የሆነው ። There is not only desire but also logic behind the issue.
አበረ፣
የአንተን አቋም በዚህ ጉዳይ ላይ ምን እንደ ሆነ ባውቅም ይህን ልበል።
በኢትዮጵያ ከዚህ በኋላ የጎሳ ሚዛን እንጂ አንዱ ጎሳ ሌላው በመተካት ስርዓት ማቆም አይቻልም ። ትግሬ ያማራ አገዛዝ ተካሁ አለ ፣ ኦሮሞ የትግሬን አገዛዝ ተካሁ አለ ፤ አሁን ደሞ አማራ የኦሮሞን አገዛዝ መተካል አለብኝ ሊል አይገባም ፤ አይሆንምም ። መሆን ያለበት የጎሳዎች ተጽኖ ሚዛን ነው (ethnic balance of power). ይህን መሰል የጎሳ ኃይል ሚዛን ነው ወደ ኢጎሳዊ ፌዴሬሽን የሚወስደን እናም ሊሆን የሚችለው ። የቀረው ሁሉ ከንቱ ልፋት ይመስለኛል።

Selam/
Senior Member
Posts: 15370
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Selam/ » 07 Jun 2025, 21:40

ጭልፊቱ aka ዲዲቲ

ወያኔም ያዋቀረችው የጎሣ ክልል መልሶ ራሷን ሲፈጃት፣ ከልክላ የነበረውን የቴዲ አፍሮ ‘ኢትዮጵያ’ በየአደባባዩ ማስዘፈንና በአባይ ግድብ አስታካ ህዝቦችን ለማቀራረብ ተፈጨርጭራ ነበር። ግን መሰረቱ የተበላሸ ስርዓት ላይ ምንም ዓይነት ወርቅና አልማዝ ብትለጥፍበት፣ ውስጡ ስለበሰበሰ፣ እንደ ድሪቶ እየተቀረፈ ተሸራርፎ ይወድቃል።

ያንተ ኦሮሙማ ስርዓትም በህዝቦች እንባና ደም ላይ እየተመረገ የተዋቀረ የገዳዮችና የዕርጉሞች ስብስብ ስለሆነ፣ ይኸ ማስመሰያ የክልል ማፍረስ ውሸት፣ ልክ እንደ ብልጭልጭጩ ኮሪዶርና እንደ ወያኔ የማደናበሪያ ዜማ ነው።

ሰይጣን ተጸጽቶ ንሰሓ ይገባል ብሎ የሚጠብቅ ራሱ በሰይጣን የተነደፈ አጭበርባሪ ብቻ ነው።










Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4380
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: I, HORUS, AM PREDICTING THAT PM ABIY AHMED IS PLANNING TO DISSOLVE ETHNIC FEDERALISM IN ETHIOPIA

Post by Za-Ilmaknun » 09 Jun 2025, 13:15

የ አማራው ብሄረተኝነት፣ የጎሳን ፖለቲካ ለማጥፋት ወይንም ለማለዘብ ዋንኛው ግብአት ነው!! ትህነግ ባነበረው እና ኦህዴድ ያለልጓም ባስቀጠለው የ ፖለቲካ እና የ ህግ ስርአት አማራው እንዲገፋ፣ እንዲገደል፣ እንዲሳደድ የሆነበት ዋና ምክንያት ፣ አማራነቱን አስቀድሞ ባለመደራጀቱ እና ፣ ባለው ፣ ፀጋ ልክ ድርሻውን ባለመጠየቁ ነው፣፣

ስለ ኢትዮዽያ አንድነት እና ሃገራዊ ህልውና ሲባል አማራው የደረሰበት እና እየደረሰበት ያለው ግፍ ፣ ሊቆም የሚችለው፣ ኢትዮዽያን የሁሉም ሸክም ስለመሆኗ ታምኖ መገደያ የሆነውን ማንነቱን ሲያስከብር ብቻ ነው፣፣ የማንም ምንደኛ ፖለቲካ አዋቂ መሳይ ፣ የ ኢትዮዽያን ስም ስለጠራ ብቻ አምኖ መከተል እስካሁን ያስከፈለውን ዋጋ አማራው ጠንቅቆ ተረድቷል፣፣

ህገ-አራዊቱ ጎሳዊያኑ በፃፉት ልክ እንኳን በስራ ላይ የሚውል ከሆነ፣ ስለ ጎሳ ፖለቲካ ማውራት በራሱ ጊዜ እንደ ተረት የሚቆጠር ይሆናል፣፣ ይችን ሃቅ ኦህዴድም ይሁን ትህነግ አሳምረው ስለሚረዱ፣ አማራው በብሄር እንዳይደራጅ የሚችሉትን ሁሉ ፍጅት እየፈፀሙ እዚህ ደርሰናል፣፣

ክብር እና ምስጋና ለ ጀግኖቹ የ ፋኖ አርበኞች ይሁን እና ፣ እነሆ የጎሳ ፖለቲካ አደረጃጀት በባለቤቶቹ ለማስመሰልም ቢሆን ጥያቄ እየተነሳበት ነው፣፣ እዚህ የሚባትለው ውዥምብራም ካድሬ ወይ ለማይሞላው ከርሱ ለተጣለለት ፍርፋሪ አለያም እልም ካለ አይን ያወጣ ጥላቻ በመነሳት ፋኖው ላይ ለሃጩን ቢያዝረበርብም እውነቱን ግን ልቡ ያውቃታል፣፣

በዚህም ተባለ በዛም የ አማራው ትግል ለ ህዝብም፣ ለሃገርም መድህን በመሆኑ እስከ ወዲያኛው ሊደገፍ ይገባል፣፣ ስለ ብልጭልጩ፣ የ አደጋ መጋረጃ ፣ ስታወራ ብትውል፣ መጋረጃው ሲገለጥ አፍጦ የሚታየውን ፣ ፍርሃት ወለድ የ ኦሮሙማ ፍጅት መደበቅ አይቻልም!!

አራት ኪሎ እሩቅ የሚመስለንን የ ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ ጨዋታ በቅርቡ ብለን ነበር በሚል ሲቀየር እንሰማዋለን፣፣

Post Reply