ነጥ የጣለው ኤፋብኃ ቁርጥ እንደ ወያኔ እርሱም ዓሰብ የኤርትራ ሉዋላዊ ግዛት ነው ብሎት እርፍ። Shortsighted fueled by lust for Power.
Posted: 05 Jun 2025, 10:20
ነጥ የጣለው ኤፋብኃ ቁርጥ እንደ ወያኔ እርሱም ዓሰብ የኤርትራ ሉዋላዊ ግዛት ነው ብሎት እርፍ። Shortsighted fueled by lust for Power.
እራሱን አፋብኃ ብሎ የሚጠራው ሻዕብያ ሰራሽ አሻንጉሊት ያለምንም ሃፍረት የሚያራምደው ትግል ፍልስፍና ከትግራይ ወያኔ የማይለይ ነ። በሸፍጥ እና በሴራ ያለምንም የሞራል ይሁን የህግ አግባብ የተሰረቀችው ኤርትራ አገር ናት ብሎ የሚያምን - መሪው ዘመነ ካሴ እንድሁ እንደ ስብሃት ነጋ ኤርትራ ከተደፈረች በርሃ ወርዶ የሚዋጋ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በግልጽ ከአፈቀላጤ ተካፋዮች ዩቲዩበሮች እየተደመጠ ነው።
ኤርትራ በፍጹም አገር አለመሆኗን እና ከወሎ ክፍለ ሀገር ተሰርቆ በመለስ ዜናው ምርቃት የተወሰደ አሰብ የኤርትራ አለመሆኑን ኢትዮጵያኖች በወል (በጋራ ) ህሌናቸው እና ልባቸው የሚያምኑበት ፍጹም አንድ የሚያደርጋቸው ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያኖች የቀን ጉዳይ ካልሆነ ኤርትራ - ዓሰብ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቷ አይቀሬ ጉዳይ ተደርጎ በወል ህሌና የተቀመጠ ዋና ጉዳይ ነው። ይህን እውነታ ሻዕብያ በደንብ ጠንቅቃ ስለምታውቅም ነው እረፍት ዐልባ በመሆን ለዘመናት ያለችው።
ታዲያ አፋብሃ ( የሻዕብያ አማራኛ ተለዋጭ ቅጥያ ስም) ወያኔ ለ34 አመታት የኢትዮጵያ ህዝብ ይገባኛል ጥያቄ እንዳዳፈነችው እርሱም በተራው ሌላ አስርት አመታት እንድ ቀበር የሚሰራ በሻዕብያ የሚዘወር ሃይል ነው - ተለዋጭ ሕወሓት.
This so-called አፋብሃ which allegedly claimed that Amhara people supported its mission of standing for Eritrea stealing of Assab intentionally dodged the big picture of Ethiopian sovereignty - it is neither advancing Amhara people lofty goal. It is all about putting a few thugs on power and what what all previous monkeys do. A mercenary group that fakes coming in the name of Amhara, is beneath the moral integrity and patriotism of Amhara.
This group has to drop the sacred name of FANO - it should not be desecrated by hooligans who are doing totally against the standards of the age old patriotic cultural institution self-defense. The Fano we know in the history book is the one that fought mercenaries and Bandas, not the one that fights for them.ኤፋብኃ is Shabia/TPLF - total disgrace.
እራሱን አፋብኃ ብሎ የሚጠራው ሻዕብያ ሰራሽ አሻንጉሊት ያለምንም ሃፍረት የሚያራምደው ትግል ፍልስፍና ከትግራይ ወያኔ የማይለይ ነ። በሸፍጥ እና በሴራ ያለምንም የሞራል ይሁን የህግ አግባብ የተሰረቀችው ኤርትራ አገር ናት ብሎ የሚያምን - መሪው ዘመነ ካሴ እንድሁ እንደ ስብሃት ነጋ ኤርትራ ከተደፈረች በርሃ ወርዶ የሚዋጋ መሆኑን የተረጋገጠበት ሁኔታ በግልጽ ከአፈቀላጤ ተካፋዮች ዩቲዩበሮች እየተደመጠ ነው።
ኤርትራ በፍጹም አገር አለመሆኗን እና ከወሎ ክፍለ ሀገር ተሰርቆ በመለስ ዜናው ምርቃት የተወሰደ አሰብ የኤርትራ አለመሆኑን ኢትዮጵያኖች በወል (በጋራ ) ህሌናቸው እና ልባቸው የሚያምኑበት ፍጹም አንድ የሚያደርጋቸው ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያኖች የቀን ጉዳይ ካልሆነ ኤርትራ - ዓሰብ ወደ ኢትዮጵያ መምጣቷ አይቀሬ ጉዳይ ተደርጎ በወል ህሌና የተቀመጠ ዋና ጉዳይ ነው። ይህን እውነታ ሻዕብያ በደንብ ጠንቅቃ ስለምታውቅም ነው እረፍት ዐልባ በመሆን ለዘመናት ያለችው።
ታዲያ አፋብሃ ( የሻዕብያ አማራኛ ተለዋጭ ቅጥያ ስም) ወያኔ ለ34 አመታት የኢትዮጵያ ህዝብ ይገባኛል ጥያቄ እንዳዳፈነችው እርሱም በተራው ሌላ አስርት አመታት እንድ ቀበር የሚሰራ በሻዕብያ የሚዘወር ሃይል ነው - ተለዋጭ ሕወሓት.
This so-called አፋብሃ which allegedly claimed that Amhara people supported its mission of standing for Eritrea stealing of Assab intentionally dodged the big picture of Ethiopian sovereignty - it is neither advancing Amhara people lofty goal. It is all about putting a few thugs on power and what what all previous monkeys do. A mercenary group that fakes coming in the name of Amhara, is beneath the moral integrity and patriotism of Amhara.
This group has to drop the sacred name of FANO - it should not be desecrated by hooligans who are doing totally against the standards of the age old patriotic cultural institution self-defense. The Fano we know in the history book is the one that fought mercenaries and Bandas, not the one that fights for them.ኤፋብኃ is Shabia/TPLF - total disgrace.