Page 1 of 1

Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 13 Apr 2025, 16:26
by Axumezana

[/quote]

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this & መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 13 Apr 2025, 16:35
by Dark Energy
Qomal Agame,

Your place in Ethiopia is not any different than it was under Haile Sellasie. Your Agame brethren were beggars. Why would Eritrea join disintegration prone backward Ethiopia ? :lol:

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 14 Apr 2025, 13:46
by Axumezana
Axumezana wrote:
13 Apr 2025, 16:26
[/quote]

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 15 Apr 2025, 03:04
by Meleket
የታሪካዊቷን "ኣብሪል 13" ፍጻሜ በግጥም ለማስታወስና ለመዝናናትና ለማዝናናት ያህል ነው!

ከህንድ ተነስቶ ገሰገሰ እንግሊዝ፣
ከዙላ ተነስቶ ገሰገሰ እንግሊዝ፣
በሰንዓፈ አድርጎ ገሰገሰ እንግሊዝ፣
ያጤ ቴዎድሮስን መንግሥት ሊገዘግዝ፣
እዬተላላከው የትግራዩ በዝብዝ!


ቴዎድሮስን ሊያጋድም ናፕዬር ገሰገሰ፡
ትግራይና ወሎን እያደፈረሰ፡
"የጦቢያን ሰራዊት" እዬገረሰሰ፡
የቋረኛውን ትዕቢት እያስተነፈሰ፡
መቅደላ ኣናቱ ላይ እንግሊዝ ነገሰ፡
ጦብያ ምን ትያለሽ መንግስትሽ ፈረሰ።


ቢያውቀውማ ኖሮ ቀይባህርን ቴዎድሮስ፡
ዙላ ላይ ነበረ እንግሊዝ ሚቃወስ፡
ባህሩ ዳር ነበር ናፒዬር ሚደመሰስ።

ቀይባህርን ቴዎድሮስ ቢያውቀውማ ኖሮ፡
ናፒየርና ጭፍራውን ባህሩ ውስጥ ነካክሮ፡
በደመሰሳቸው በክንዱ ደካክሮ።

ኣያውቀውም ነበር ቴዎድሮስ ቀይ ባህርን፡
ከጥንት ከጠዋቱ የኛ የሆነውን።

"ዝክረ ኣብሪል 13 1868 ወመቅደላ" ተጣፈ በእኛ በኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።

Meleket wrote:
14 Apr 2025, 11:22
ታሪካዊቷ “ኣብሪል 13” ተዘክራ ውላለች - ከ157 ኣመታት በፊት መቅደላ ላይ ኣጤ ቴዎድሮስና እንግሊዞች ተርመስምሰው ነበር።
Battle of Magdala
Sir Robert Napier’s capture, on 13th April 1868, of the Fortress of Magdala, stronghold of the Emperor Theodore III of Abyssinia

Assault on the Kukitber Gate at the Battle of Magdala on 13th April 1868 in the Abyssinian War


ይህቺ ታሪካዊት ዕለት የኤርትራና ኢትዮጵያ የደንብር ብይን ላንዴና ለመጨረሻ ግዜ የተወሰነባት ዕለትም ነች!

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 15 Apr 2025, 05:49
by Axumezana
Meleket በአፄ ቴድሮስ ጊዜ ትግራይና
የአሁኑ ኤርትራ እንድ ላይ እንደነበሩ የታወቀ ጉዳይ ነው!

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 15 Apr 2025, 06:32
by Meleket
Axumezana ትግራይ "ቃሮራም ምጥዋም ዓሰብም የኤርትራ ቆላዉም ደጋዉም ክፍል በሙሉ፡ ባጤ ቴዎድሮስ ግዜ ከትግራይ ጋር ነበሩ፡ ደጃዝማች በዝብዝ ካሳም ያስተዳድረው ነበር፡ የንግድና የጦር መርከቦቹም በትግራይ ኣንጥረኞች እዬተሰሩ ቀይባሕርን ይርመሰመሱበት ነበር " በልና ኣስቀን።
Axumezana wrote:
15 Apr 2025, 05:49
Meleket በአፄ ቴድሮስ ጊዜ ትግራይና
የአሁኑ ኤርትራ እንድ ላይ እንደነበሩ የታወቀ ጉዳይ ነው!
ለመሆኑ ጌቾ እንዴት ነው፡ ኑሮ ባዲሳባ ተስማማዉ ወይ? ኣንተስ እንዴት አገኘሃት ኣዲሳባን የጦቢያ መዲናን? በቃ ትግራይን ትተህ ፈረጠጥክ ማለት ነውን?
tarik wrote:
14 Apr 2025, 08:10









NationalEr Interest

B A D M E, Eritrea 🇪🇷 •|•• pictorial description -- Ambassador Sofia Tesmariam in Mihidar Badme.
Artist: Ambassador Sofia Tesfamariam.
በነገራችን ላይ ኣምባሳደራችን “ጓል ኣያ ሳርያም ዋዕሮ” የሞቀ ሰላምታ ኣቅርባላችኋለች። በተለይ እነዚህ ፎቶዎቹን በነፍስኄር ፶ አለቃ ተሾመ ኃብተገብርኤል ልጅ በዘሪሁን ተሾመ በኩል፡ ለሚሚ ስብሃቱ እስቲ ኣድርስላት! ያቺ የኤርትራና ኢትዮጵያ የድንበር ውዝግብ ግዜ ኣፏን ኣሹላ ሲጃራዋን እየመጠጠች የወያኔን ወረራ ደግፋ ስታቅራራ የነበረች “ልማታዊ ጋዜጠኛ”!

Re: Pragmatic Eritreans like Meleket are ready to implement this or መደመር ከእናት ኢትዮጵያ ጋር!

Posted: 15 Apr 2025, 06:38
by Selam/
ሽኮኮው
እንደ ቀላዋጭ በየቦታው ከመቀላመድህ በፊት፣ መጀመሪያ ክልልህ ውስጥ በቆሎ መትከል ተማር። ቅብዝብዝ!