የጠነሰሰችዉንም የአስመሰለችዉንም እግዚያብሔር አንድ ክንዱን አሰራፈባት
Posted: 29 Mar 2025, 11:25
ግማሹ ጠንሳሽ ነበር፣ ግማሹ ደግሞ ከደር ሆኖ ያስመስል ነበር፣ ወደ ነፈሰበት ሁሉ አብሮ ለመንፈስ፣ እግዚያብሔር ቅሌት ሳይሰርፍባት። አሁን ምን ይዋጣቸዉ እንግዲህ? መሬት ተሰንጥቃ አትዉጣቸዉ ነገር፤
ጠላቱማ ጠላትነቱን አሳዉቆዋል፣ እንደማይተኛልን እናዉቃለን፣ የዳር አስመሳዮች ነበሩ፣ ልያደናግሩን ስሞክሩ የነበሩት። አሁን ህልሽንም አወቅንሽ፤ አጭበርባሪ ሁላ!
የኦሮሞ ጥላቻ አስመስሎ ኢትዮጵያን ለመፍረስ፣ የማይሄዱት ርቀት የለም። ኦሮሞ ሰዉ አይነካም፣ እሱ የራሱን ድንበር አቋርጦ ሌላዉ ጋ አይሄድም፣ የሱን ድንበር አቋርጦ እሱ ላይ ይመጡበታል እንጂ፣ እንዲህም ሆኖ ተንከባክቦ በመሃሉ ያኖራቸዋል፣ ይንከባከባቸዋል፣ ያቅፋቸዋል። ሆኖም ግን ይጠሉታል፣ ይኮንኑታል፣ ራሳቸዉን እየገደሉ ና እያስገደሉ፣ በሱ ስም ያሳክካሉ፣ ስሙን ያቆሽሻሉ፣ እርፍት ይነሱታል፣ ይዘርፉታል፣ በመሓሉ ተሰግስጎ ያሴሩበታል፣ ግፍ ይፈፅሙበታል፣ የራሳቸዉን ግፍ፣ ወደ እሱ አዙሮ ይህን አደረገን፣ ያን ፈፀመብን ብሎ ይንጫጫሉ፣ ያንጫጫሉ፣ እግዚያብሔር አይቶ አይቶ፣ ቅሌት አለባበሳቸዉ፣ ከእጅ ከፍንጅ አገለጣቸዉ፣ ዉርደት በዉርደት ለልጅ ልጃቸዉ አስኖራቸዉ።
ከደር ቆሞ ስያስመስል የነበረዉም ቅሌቱ ተከናንቦ ወደ መጠባት ተመልሶዋል። ኦሮሞን እግዚያብሔር ነፃ ብሎታል፣ አንተ ሰዉ አትነካም ና በል አንተ በሰላም ወደ ቤትህ ተመለስ ብሎ አሰናበተዉ። ለአንድ ሳምንት ለማይሞላ ጊዜ ኦሮሞ አንገቱን ደፍቶ ነበር፣ ምን ብሆን ይህ ጉዳይ በእኔ ስም ተፈፀመ ብሎ አፍሮ ነበር፣ አሁን እፍረቱ የሱ ሳይሆን፣ እሱ መሓል ተሰግስጎ ስያሴሩ ና ስያሴሩበት የነበሩት ላይ አርፎዋል፣ እስከ ነ ልጅ ልጃቸዉ በቅሌት ይኖራሉ። ይህ የእግዚያብሔር ስራ ነዉ። ቅሌትህን ለልጅ ና የልጅ ልጅህ አዉርሰህ ትሄዳለህ!
ጠላቱማ ጠላትነቱን አሳዉቆዋል፣ እንደማይተኛልን እናዉቃለን፣ የዳር አስመሳዮች ነበሩ፣ ልያደናግሩን ስሞክሩ የነበሩት። አሁን ህልሽንም አወቅንሽ፤ አጭበርባሪ ሁላ!
የኦሮሞ ጥላቻ አስመስሎ ኢትዮጵያን ለመፍረስ፣ የማይሄዱት ርቀት የለም። ኦሮሞ ሰዉ አይነካም፣ እሱ የራሱን ድንበር አቋርጦ ሌላዉ ጋ አይሄድም፣ የሱን ድንበር አቋርጦ እሱ ላይ ይመጡበታል እንጂ፣ እንዲህም ሆኖ ተንከባክቦ በመሃሉ ያኖራቸዋል፣ ይንከባከባቸዋል፣ ያቅፋቸዋል። ሆኖም ግን ይጠሉታል፣ ይኮንኑታል፣ ራሳቸዉን እየገደሉ ና እያስገደሉ፣ በሱ ስም ያሳክካሉ፣ ስሙን ያቆሽሻሉ፣ እርፍት ይነሱታል፣ ይዘርፉታል፣ በመሓሉ ተሰግስጎ ያሴሩበታል፣ ግፍ ይፈፅሙበታል፣ የራሳቸዉን ግፍ፣ ወደ እሱ አዙሮ ይህን አደረገን፣ ያን ፈፀመብን ብሎ ይንጫጫሉ፣ ያንጫጫሉ፣ እግዚያብሔር አይቶ አይቶ፣ ቅሌት አለባበሳቸዉ፣ ከእጅ ከፍንጅ አገለጣቸዉ፣ ዉርደት በዉርደት ለልጅ ልጃቸዉ አስኖራቸዉ።
ከደር ቆሞ ስያስመስል የነበረዉም ቅሌቱ ተከናንቦ ወደ መጠባት ተመልሶዋል። ኦሮሞን እግዚያብሔር ነፃ ብሎታል፣ አንተ ሰዉ አትነካም ና በል አንተ በሰላም ወደ ቤትህ ተመለስ ብሎ አሰናበተዉ። ለአንድ ሳምንት ለማይሞላ ጊዜ ኦሮሞ አንገቱን ደፍቶ ነበር፣ ምን ብሆን ይህ ጉዳይ በእኔ ስም ተፈፀመ ብሎ አፍሮ ነበር፣ አሁን እፍረቱ የሱ ሳይሆን፣ እሱ መሓል ተሰግስጎ ስያሴሩ ና ስያሴሩበት የነበሩት ላይ አርፎዋል፣ እስከ ነ ልጅ ልጃቸዉ በቅሌት ይኖራሉ። ይህ የእግዚያብሔር ስራ ነዉ። ቅሌትህን ለልጅ ና የልጅ ልጅህ አዉርሰህ ትሄዳለህ!