ETHIOPIAN DIGITAL AGRICULTURE ROAD MAP
CONSULTING AGENCY: BOSTON CONSULTING GROUP (BCG)
Re: ETHIOPIAN DIGITAL AGRICULTURE ROAD MAP
ጋልቾ Cadre job: speaking elephantese
Zazu teaches simba elephantese in lion guard!
Zazu teaches simba elephantese in lion guard!
-
- Member
- Posts: 4307
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: ETHIOPIAN DIGITAL AGRICULTURE ROAD MAP
የጀርመን መንግሥት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት የሚውል ድጋፍ አደረገ
የጀርመን መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኤጀንሲዎች በኢትዮጵያ ለሚያከናውኑት ሕይወት አድን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት የሚውል ሃምሳ ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ ይፋ የተደረገው ትናንት ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና አገራቸውን በመወከል በአፍሪካ ኅብረት ቋሚ ታዛቢ የሆኑት የንስ ሀነፌልድ፣
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀኃፊ እንዲሁም በኢትዮጵያ የተ.መ.ድ ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር)፣ እንዲሁም በመንግሥታቱ ድርጅት ሥር የሚገኙ ኤጀንሲዎች ተወካዮች በአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽን ጋዜጣዊ መግለጫ በተሰጠበት ወቅት ነው።
የገንዘብ ድጋፉ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተደረገ መሆኑንና በተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን፣ የሴቶች፣ እንዲሁም የሕፃናት ኤጀንሲዎች አማካይነት በመላ አገሪቱ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች እንደሚውል ተገልጿል።
የጀርመን መንግሥት ድጋፉን ሰብዓዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ተመድ በሚወስናቸው ፕሮጀክቶች ላይ እንዲውል መፈቀዱ፣ ኤጀንሲዎቹ በአገሪቱ ላሉ ሰብዓዊ ቀውሶችና አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያሻቸው ዘርፎች ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ በሚያስፈልግበት ቦታ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት እንደሚያስችል አልካሮቭ (ዶ/ር) አስረድተዋል።
እ.ኤ.አ. በ2024 ዓመትም በተመድ በኩል በኢትዮጵያ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ጀርመን የ44 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አድርጋ እንደነበር፣ ከዚህ ውስጥ 14.5 ሚሊዮን ዩሮ በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ኤጀንሲ (OCHA) በኩል በድርቅ በሚጠቁ አካባቢዎች ሰብዓዊ ቀውስ እንዳይከሰት አስቀድሞ ሥራዎችን ለማከናወን መዋሉ ተገልጿል።
ከተጠቀሰው አጠቃላይ ገንዘብ ውስጥ 4.1 ሚሊዮን ዩሮ በስደተኞች ኤጀንሲ በኩል ተፈናቃዮችን ለመደገፍ እንደዋለ ሲገለጽ፣ 3.8 ሚሊዮን ዩሮ ደግሞ ሕፃናትን ትኩረት ላደረጉና ፆታዊ ጥቃት ላጋጠማቸው ሴቶች ድጋፍ ለሚያደርጉ ፕሮጀክቶች መዋሉ ተጠቅሷል።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች በተጨማሪ ባለፈው ዓመት የጀርመን መንግሥት ለዓለም የምግብ ፕሮግራም 19.1 ሚሊዮን ዩሮ፣ ለዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት አንድ ሚሊዮን ዩሮና ለዓለም የጤና ድርጅት 750,000 ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ተነግሯል።
https://www.ethiopianreporter.com/138703/
የጀርመን መንግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ኤጀንሲዎች በኢትዮጵያ ለሚያከናውኑት ሕይወት አድን የሰብዓዊ ዕርዳታ አቅርቦት የሚውል ሃምሳ ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ።
ድጋፉ ይፋ የተደረገው ትናንት ማክሰኞ የካቲት 18 ቀን 2017 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና አገራቸውን በመወከል በአፍሪካ ኅብረት ቋሚ ታዛቢ የሆኑት የንስ ሀነፌልድ፣
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀኃፊ እንዲሁም በኢትዮጵያ የተ.መ.ድ ዋና ተጠሪና የሰብአዊ ድጋፍ አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር)፣ እንዲሁም በመንግሥታቱ ድርጅት ሥር የሚገኙ ኤጀንሲዎች ተወካዮች በአፍሪካ ኅብረት ኢኮኖሚ ኮሚሽን ጋዜጣዊ መግለጫ በተሰጠበት ወቅት ነው።
የገንዘብ ድጋፉ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ የተደረገ መሆኑንና በተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን፣ የሴቶች፣ እንዲሁም የሕፃናት ኤጀንሲዎች አማካይነት በመላ አገሪቱ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች እንደሚውል ተገልጿል።
የጀርመን መንግሥት ድጋፉን ሰብዓዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ተመድ በሚወስናቸው ፕሮጀክቶች ላይ እንዲውል መፈቀዱ፣ ኤጀንሲዎቹ በአገሪቱ ላሉ ሰብዓዊ ቀውሶችና አስቸኳይ ድጋፍ ለሚያሻቸው ዘርፎች ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ታሳቢ በማድረግ በሚያስፈልግበት ቦታ አፋጣኝ ምላሽ መስጠት እንደሚያስችል አልካሮቭ (ዶ/ር) አስረድተዋል።
እ.ኤ.አ. በ2024 ዓመትም በተመድ በኩል በኢትዮጵያ ለሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ጀርመን የ44 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አድርጋ እንደነበር፣ ከዚህ ውስጥ 14.5 ሚሊዮን ዩሮ በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ኤጀንሲ (OCHA) በኩል በድርቅ በሚጠቁ አካባቢዎች ሰብዓዊ ቀውስ እንዳይከሰት አስቀድሞ ሥራዎችን ለማከናወን መዋሉ ተገልጿል።
ከተጠቀሰው አጠቃላይ ገንዘብ ውስጥ 4.1 ሚሊዮን ዩሮ በስደተኞች ኤጀንሲ በኩል ተፈናቃዮችን ለመደገፍ እንደዋለ ሲገለጽ፣ 3.8 ሚሊዮን ዩሮ ደግሞ ሕፃናትን ትኩረት ላደረጉና ፆታዊ ጥቃት ላጋጠማቸው ሴቶች ድጋፍ ለሚያደርጉ ፕሮጀክቶች መዋሉ ተጠቅሷል።
ከእነዚህ ፕሮጀክቶች በተጨማሪ ባለፈው ዓመት የጀርመን መንግሥት ለዓለም የምግብ ፕሮግራም 19.1 ሚሊዮን ዩሮ፣ ለዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ድርጅት አንድ ሚሊዮን ዩሮና ለዓለም የጤና ድርጅት 750,000 ዩሮ ድጋፍ ማድረጉ ተነግሯል።
https://www.ethiopianreporter.com/138703/