Page 1 of 1

ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Posted: 07 Jan 2025, 21:10
by Abere
ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።

ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።

ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Posted: 07 Jan 2025, 21:30
by Fiyameta
Agame Abere, the mayor dared you to use Article 39 and take a hike to Chigray. :mrgreen: :mrgreen:



Scratch that! Abiy actually wants you to be his mine sweeper. :mrgreen: :mrgreen:


Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Posted: 07 Jan 2025, 21:50
by Odie
Abere wrote:
07 Jan 2025, 21:10
ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።

ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።

ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።
You are 💯% right!!

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Posted: 07 Jan 2025, 22:10
by Axumezana
አባት ቢሸፍት ልጁን ያስራሉ
ልጅ ቢሸፍት አባቱን ያስራሉ
ጥላቸው ፈርተው ይበረግጋሉ
የኛ ባለ ጊዜ እንዴት ቀለሉ
አማራ -ትግሬ ቢያብር እናቴን አሉ

Re: ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት

Posted: 07 Jan 2025, 22:16
by Abere
Fiyarmata

ምነው ማንነትሽን ትክጃለሽ እራስሽ ቁጥር 1 አጋሜ ወ አስካሪ ነሽ እኮ። :lol: Ascaris are chronically inferiority complex ridden lab rats the Mafia Italy. You have low-self esteem.

ለማንኛውም " እግዜር ሰው ከተወደደበት ዘመን ያድርሳችሁ ማለት" እንደ ኤርትራ ክፍለ ሀገር በ 8ኛው ሺ አይነት የሻዕብያ ምጽዐት ተመጦ ሰው አልባ ምድር ሁኖ ዐይናችሁ ሰው ይናፍቅ ማለት አይደለም።
ሰው ከተወደደበት ማለት ሰው የሚዋደድበት፤የሚተሳሰብት በፍቅር በእኛነት የሚኖርበት ዘመን ማለት ነው።

Fiyameta wrote:
07 Jan 2025, 21:30
Agame Abere, the mayor dared you to use Article 39 and take a hike to Chigray. :mrgreen: :mrgreen: