ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
Posted: 07 Jan 2025, 21:10
ሰው ከረከሰበት በግ እና ፍዬል ከተወደደበት ዘመን የደረሰው የአዲስ አበቤ ትውልድ -- የኦሮሙማ የቀንድ ከብት
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።
ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።
ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።
እግዜር ሆድን በፊት በማድረጉ እንጅ በጀርባ ቢሆን ገፍትሮ ገደል ይከት ነበር የሚል ብሂል አለ። የአድስ አበቤዎች ሆድ ዕቃ በጀርባቸው ሳይሆ አይቀርም - ኦሮሙማ እያንደረደረ ቄራ ይጨምራቸዋል። አዲስ አበቤ በወለጋ አማራ አርሴናል እና ሊቨርፑል ኳስ እያየ ሲቀልድ ነበር ከጥቂት አመታት በፊት፤ ዛሬ የቢዛሞ ፋኖ መብቱን በክንዱ ሲያስከብር ጃል ሰኒ ሸሽቶ አዲስ አበቤ ቤቴ እያለ አዲስ አበቤን እንደ በግ እያነዳው ነው።
ሰው ከተወደደበት እህል ከረከሰበት ጊዜ ያድረስ ነበር ጸሎቱ። አሁን አዲስ አበባ ሰው ረክሶ ሁሉ የአብይ አህመድን የወረቀት ብር መስሎ መብቱ ጥንቡን ጥሏል።
ዐለም ተራ ተራ -- ዛሬ ቢዛሞ በአዲስ አበባ እየሳቀ ነው።

