Page 1 of 1

ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Posted: 03 Jan 2025, 14:01
by Hellen
ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

Re: ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Posted: 03 Jan 2025, 15:27
by Hellen
Hellen wrote:
03 Jan 2025, 14:01
ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር)

Re: ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

Posted: 03 Jan 2025, 17:11
by netsi
[quote=Hellen post_id=1531637 time=1735927313 user_id=51990]
ዛሬ ምሽት ከእስካሁኑ ከፍተኛውና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ተከሰተ

በኢትዮጵያ ከሰሞኑ ከተከሰቱት የመሬት መንቀጥቀጦች ከፍተኛ የሆነው እና በሬክተር ስኬል 5.5 የተመዘገበ ርዕደ መሬት ዛሬ አርብ ምሽት መከሰቱን የአሜሪካ እና የአውሮፓ ተቋማት አስታወቁ። የመሬት መንቀጥቀጡ በአፋር ክልል አዋሽ አካባቢ የተከሰተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ነው።
(ምንጭ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር) [media]
[/media]
[/quote]