Page 1 of 2
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 02 Jan 2025, 21:34
by kebena05
Now የእምዬ ልጆች የተረዱት ይመስለኛል ለምን ይህን ወራዳ አየር መንገድ ሻዕቢያ ከአገሩ እንዳባረረው።
Forward: 12:32
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 01:13
by Digital Weyane
የኢትዮጵያ ህዝብ ማንነትና ባህሪይ በወያኔና በብልፅግና ሥርዓቶች ተበርዟል።
ማንነታችን ብቻ ሳይሆን አስተሳስባችንንም በርዘውታል። ሁሌም ከነጮች በታች እንደሆንን አድርገን እንድናስብ አድርገውናል።
ይህንንም አብዛኞቻችን አምነን ተቀብለናል። ከነጮች ማነሳችንን እኛው ራሳችን እንመሰክራለን። ነጭን ማምለክና ለነጭ ማጎብደድ እና ማፈንደድ በደማችን ውስጥ ተዋህዷል።
ጠቅላዩ <<ለአሜሪካ እዋጋለሁ፣ እሞታለሁ>> ብለው ባደባባይ ተናገሩ። የወያኔ መሪዎቻችን አደባባይ ወጥተው ባይናገሩም ላለፉት ሃያ ሰባት አመታት ሙሉ ለነጮች ዋና ተላላኪ ሆነው ነው የኖሩት።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ገና ነጮች መንገደኞችን ሲያዩ ጭራቸውን ሲቆሉ ማየት ምንም አይገርምም። ነጭን ማምለክ ባህላዊ ጨዋታቸው ነው።
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 02:59
by Abdisa
This is so embarrassing that the one thing we take pride in has been stripped away from us. You may as well rename it to Apartheid Airlines.
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 04:24
by Fed_Up
ይህ የበከተ የሲቸግር አየር መንገድ ለምን ሰው እንደሚበርበትም እየገረመን ነው:: ኢትዮጵያውያን እንዲህ በማድረጉ ደግ አረጋቹሁ ባይ ነኝ:: እኛን እንዲህ አረጉን ስንል በስድብ ስትወርዱብ ነበር ዛሬ እናንተው ጋ ትላንት ናይጀሪያውያን ጋ..... እያለ ይቀጥላል:: እኛስ በደህና ጊዜ ከምድራችን እና አየር ክልላች ድርሽ እንዳይል አድርገነዋል...
እንግዲ የፈርንጂን እግር እና ቂጥ እንዲልሱ ትተናቸዋል:: ምድረ ፈረንጂ አምላኪ ተረታሞች:: EAL ማፈሪያዎች
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 08:54
by kebena05
Ethiopians worshiping the whites isn’t limited to Ethiopian Airlines employees; it is everywhere. Even those Ethiopian who live and work in the Western countries treat whites like a god in any service they may provide. Go to Ethiopian restaurant and see how the employees and owners act as soon as a white guest comes; compare to their Ethiopian or African citizens.
This shameful airline’s demise is inevitable
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 12:34
by Fiyameta
The airlines is a disgrace to the black race!

Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 13:06
by Fiyameta
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 14:19
by kebena05
Imagine that, if they could this to their own citizens, what did they do to Eritreans and other Africas. Glad the Eritrean government took a decisive action and kicked out this low class carrier. Over 20 million dollars a month was lost for the airline after lost the profitable Eritrean market. $20 million would have fed 20 million starving Ethiopian children per month.
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 15:35
by Fiyameta
For over 70 years, Ethiopia has been the vanguard of Neo-colonialism in East Africa, including acting as a mercenary force bludgeoning fellow Africans to death to force them to submit to Neo-colonialism.
The Ethiopian Airlines that is widely known for its discriminatory practices against Ethiopian citizens in general, and Black Africans in particular, is therefore the embodiment of pretty much everything that ails Ethiopia today. 
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 15:41
by Axumezana
Ascari Kebena,
Ethiopian Airlines is number 1 in Africa!
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 17:43
by Digital Weyane
አስርቱ ትዕዛዛት <<ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አይኑርህ>> ይላል።
ኡኛ ተጋሩ ግን ነጮችን ማምለክ ሥልጣኔ መስሎን የነጮችን ጫማ ለመሳም እንሯሯጣለን። ነጮችን ማምለክ ማንነታችንን አስረሳን። ከፈጣሪ ጋር አጣላን። ከነጮች ትእዛዝ ተቀብለን የውክልና ጦርነቶችን እናካሂዳለን። ጎረቤት አገሮች ላይ ወረራ እንፈፅማለን። በአፍሪካ ቀንድ የነጮች የበላይነትንና ጥቅም ለማስጠበቅ ሲባል እንራባለን ፣ እንጠማለን ፣ እንታረዛለን ፣ እንዘምታለን ፣ እንዋጋለን፣ እንታመማለን ፣ እንሞታለን።
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 20:03
by Fiyameta
Ethiopian Airlines steals luggage from Black African passengers, including Ethiopians, and charges exorbitantly higher air ticket prices than competitors. Its staff are rude, ignorant, corrupt, have the lowest IQ in the world, and suffer from massive inferiority complex toward whites.
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 20:04
by kebena05
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 20:20
by Abere
የቆሻሻ አስካሪዎች ጉዳይ " አህያ የሌለው የሰው በቅሎ ይሳደባል'' አይነት ነው። የሚጠሉት አብይ አህመድ እና የኦሮሙማ ፓለቲካ ሳይሆን ኢትዮጵያ እና አለም የሚያደንቅባትን ሁሉ ነው። ማንኛውም ዓለም ዐቀፍ ግዙፍ ኩባንያ ጠንካራ ጎኖች ብቻ ሳይሆን ደካማ ጎኖች ይኖሩታል። ይህ ደግሞ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ብቻ አይደለም። የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአለም በአፍሪካ ስመ ጥር ነው- ብዙ መንግስታት አሳልፏል። ይቀጥላል። ቆሻሻ እና ዐናሳ ሻዕብያዎች 35 አመታት ሙሉ በወረቀት ላይ ብቻ አገርነን እያሉ አይደለም አየር መንገድ የረባ አውቶቡስ እንኳን የላቸው። ግመል እና የቆሻሻ መጫኛ የመሰሉ የፈራረሱ መኪናዎች በፈራረሰ ከተማ ውርውር ሲል ብቻ ይታያል። አሳፋሪዎች። ከአፍሪካ በስንፍና 1ኛ ደረጃ አስካሪዎች ናቸው።
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 21:35
by Axumezana
Abere I agree with you 100% !
Most of them who are blackmailing Ethiopian Airlines are desperate and nomadic ascaris. No Ethiopian should join them. As in any Airline Ethiopian Airlines has strengths and weaknesses but we can channel our complaints and comments directly to the Airline not blackmailing it. If አርአያ has genuine complaint he could go to the Head Office and present and discuss his complaint to the Customer Service department not to the CEO.Actually the Airline could sue him for blackmailing the Airline stuff. Ethiopian Airlines is a global and world class Airline and that has become possible by the continuous acrifice of Ethiopians during the last 80 years!
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 03 Jan 2025, 22:10
by Fiyameta
Re: የኢትዮጵያ አየር መንገድ ጉድ ከፒፒ ባለስልጣንና አፈቀላጤ አንደበት
Posted: 04 Jan 2025, 04:10
by Fiyameta