ሞት ሁለት አይነት ነው::ነፍሳቸው ከስጋ የተለየች እና ነፍሳቸው ያልወጣች ግን በቁማቸው የሞቱ::
ነፍሳቸው ከስጋ የተለየች
1.ደግነት
2.ምኒልክ
3.ሰሚራ
4.በላይ
5.አዜብ
በቁማቸው የሞቱ
1.ምሥራቅ
2. ሠላም
3.ፊያሜታ
4.ሆረስ
5.ዲፌንድ ዘ ትሩዝ
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12901
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ከእኛ በሞት የተለዩትን የER forum አባሎቻችንን በፀሎት እንዘክራቸው
Thomas,
እኔን የገደለኝ፣ ከማንም በታች ያደረገኝ፣ ቅስሜን የሰበረዉ፣ በቁሙ ሞቶዋል ማለትህ ሳይሆን፣ ከዚህ በቁሟ ከበሰበሰችዉ ሰላም የምትባል ሴትዮ እኩል መመደብህ ነዉ። ምን በደልኩህ ይሄን ያህል የኔ ወንድም?
እኔን የገደለኝ፣ ከማንም በታች ያደረገኝ፣ ቅስሜን የሰበረዉ፣ በቁሙ ሞቶዋል ማለትህ ሳይሆን፣ ከዚህ በቁሟ ከበሰበሰችዉ ሰላም የምትባል ሴትዮ እኩል መመደብህ ነዉ። ምን በደልኩህ ይሄን ያህል የኔ ወንድም?