⚖️ Meet Abiy Ahmed's High Powered Legal Team ⚖️ ℒℴω
Posted: 19 Dec 2024, 09:10
ωhat's ωrong ωith this picture?


Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/


Fiyameta wrote: ↑19 Oct 2020, 03:09Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, a 2000% increase from when he came to office!!
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf
Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።![]()
![]()
![]()
Ayte Meleket,Meleket wrote: ↑19 Dec 2024, 10:40“ኣብዚ እንሄካ ጽዋ፡ ‘ክልተሻዕማ ክነዛረቦም ለኾናይ” በለ ወዲ ኣምበራመጠቓ! ቢልና ዶ ፍሽኽ ከነብለኩም። viewtopic.php?f=2&t=234189
Fiyameta wrote: ↑19 Oct 2020, 03:09Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, a 2000% increase from when he came to office!!
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf
Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።![]()
![]()
![]()
ኣይተ Fed_Up “ካብ ጉዪዪ ምውዓል፡ ክሳድ ምሓዝ!”viewtopic.php?f=2&t=308857&Fed_Up wrote: ↑19 Dec 2024, 10:48Ayte Meleket,Meleket wrote: ↑19 Dec 2024, 10:40“ኣብዚ እንሄካ ጽዋ፡ ‘ክልተሻዕማ ክነዛረቦም ለኾናይ” በለ ወዲ ኣምበራመጠቓ! ቢልና ዶ ፍሽኽ ከነብለኩም። viewtopic.php?f=2&t=234189
Fiyameta wrote: ↑19 Oct 2020, 03:09Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, a 2000% increase from when he came to office!!
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf
Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153
Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።![]()
![]()
![]()
We aspired and supported Abiy and the TPLFistss to achieve greatness, peace, freedom and prosperity to their country and the horn region. However, they misinterpreted our humility and support as a vulnerability and vowed to eradicate us completely. What did you expect us to do or how were you hoping we would respond? Why don't you share your thoughts with us?
Meleket wrote: ↑09 Nov 2022, 10:35የኤርትራ እና የኢትዮጵያ 146ቱ የጋራ ፈርጦች! - የ146ቱ ካምፖች ወግ!
ጐበዝ እነዚህ 146 የጋራ ፈርጦቻችን ከነ 'ኮኦርዲኔታቸው' በማያሻማ መልኩ “ይግባኝ በማይባልበት” ፍርድ ተወስነው፡ ቁልጭ ብለው ትግባሬን እየጠበቁ የተቀመጡ ናቸው።
https://legal.un.org/riaa/cases/vol_XXVI/771-799.pdf
ታድያ ሃገራችን ኤርትራና ጐረቤቷ ኢትዮጵያ በሰላም ይኖሩ ዘንድ፡ እንዲህ ቢደረግ ምን ይመስላችኋል?
1.) በ146ቱ ነጥቦች፡ በያንዳንዷ ስፍራ የጋራ ወታደራዊ ካምፕ በመገንባት የደንበር ጸጥታ አስከባሪ ሃይል ማስፈር።
2.) በ146ቱ ካምፖች የሚኖሩት የሁለቱ ሃገራት የሰራዊት ብዛት 80 ከኢትዮጵያ (ሁሉን ኢትዮጵያዊ ብሄር ብሄረሰቦች የወከለ እንዲሆን ማለትም ኣልተወከልኩም የሚል ኢትዮጵያዊ ብሄር እንዳይኖር ማለት ነው።) ኤርትራም በበኩሏ ከ80 ያልበለጡ የሰራዊቷ ኣባሎችን በነፍስወከፍ 146ቱ ካምፖች ውስጥ እንድታስቀምጥ ማድረግ።
3.) ይህም ማለት 146*80 = እያንዳንዷ ሃገር ቢያንስ ቢያንስ 11,680 በወታደራዊ ዲሲፕሊን የተመሰከረላቸውን የሰራዊት አባሎቿን ለድንበር ጥበቃ እንድታሰማራ ማድረግ። ይህ የሁለቱ ሃገራት መንግስታት የሰራዊት ክፍል፡ ፈጣን በሆነ ዘመናዊ የመገናኛ መሳርያዎች የታጠቀ ማድረግ። [ስለ ወጪው አትጨነቁ፡ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ ሊሸፍነው ይችላል፤ የሁለቱ ሃገራት ህዝብ በረባ ባልረባው ከመናቆር፡ ገንዘብ አዋጥቶ ሰላሙን ማስጠበቅ ይቀለዋል!]
4.) የሁለቱም ሃገሮች የአየር ሃይል፡ ሃገሮቹ ዬተስማሙባቸውን ያህል የአሰሳና ዳሰሳ ሂሊኮፕተሮችና ድሮኖች ለዚሁ ድንበር ጸጥታ መመደብ። [በሂሊኮፕተርና በድሮን ከመጨፋጨፍ ይሄ ሳይሻል ኣይቀርም ትላላችሁን?]
5.) በዚህ መሰረት፡ በድንበር አካባቢ ምናልባት ሊፈጥር የሚችልን ግጭት በግዜ ማጤንና ፈጣን ፈውስ በመሻት እልባት ላይ ማድረስ።
በዚህ መልኩ “ፊዚካል ዲማርኬሽኑን” ብንጀምረው የሁለቱ አጎራባች ሃገሮች ህዝቦች ዘለቄታዊ ሰላምና እፎይታን ለማግኘትና ለማጣጣም አይችሉም ትላላችሁን? እስከ መቼ ድረስ እርስ በእርስ ማናቆር ጐበዝ!
ለዛሬ 146 የጋራ ፈርጦቻችንን እዚህ ተመልከቷቸው!ከገጽ 786-794 ወይም ከ ገጽ 17-25 ቁልጭ ብለው አሉላችሁ።
ጐበዝ "ፊዚካል ዲማርኼሽኑ" በዚህ ሃሳብ አኳያ ቢተገበር ምን ይመስላችኋል? እስቲ የሚጐድለውን አጉድላችሁ፡ የሚጨመረውን ጨምራችሁ ሃሳባችሁን አክሉበትና ወደ ትግባሬ እናምራ። የየሃገሮቻችን ቦተሊከኞቻችንን እንዲህ አድርገን 'ጭራውን መያዝ' የፈሩትን ነገር በማደፋፈር እናግዛቸው እንጂ ጐበዝ! አይመስላችሁም። "ፊዚካል ዲማርኼሽን ይቻላል!"
ተጻፈ፡ በኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።![]()

Fed_Up wrote: ↑19 Dec 2024, 10:48.. ..
Ayte Meleket,
We aspired and supported Abiy and the TPLFistss to achieve greatness, peace, freedom and prosperity to their country and the horn region. However, they misinterpreted our humility and support as a vulnerability and vowed to eradicate us completely. What did you expect us to do or how were you hoping we would respond? Why don't you share your thoughts with us?