Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 19 Aug 2024, 21:18

The heroic Tigray People liberated the entire Tigray in the year 1989/81 after defeating Derg -Ethiopia army, Jebha eritrea Army,Edu army,eprp army while the coward Shabia and Eritreans were hiding in nakifa for 30 years.

Tigray was independence for 2 years from 1989-1991 before evil eritrea which the Tigray People gave them independence on a silver platter.

Long Live the Tigray People!

Awet Nehafash Tigray People!

Republic of Tigray People!

Independence Of Tigray People!

Eternal Glory to Martyrs Tigray People!

Last edited by Tigray People on 20 Aug 2024, 09:36, edited 1 time in total.

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 19 Aug 2024, 21:29

Leabu coward Eritreans have never never won any Wars in their entire miserable slaves history.

These banda got crushed by the heroic Tigray People in 1998-2000 and in 2007 in Somalia and in 2020-22 killing hundreds of thousands Ascari Eritreans soldiers.

The Republic of Tigray People!!!

sesame
Member+
Posts: 7112
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by sesame » 19 Aug 2024, 23:39

Mengistu withdrew saying that you had only two stone mills. You realized that you could not live without Mama Etopya!

እባካቹ ሂዱልን ተብላቹ እምቢኮ ኣላቹ። ኣንሄድም ኣንሄድም። ሂደን የት ኣባታችን እንገባለን። ኣየ ዓጋመ፡ ከተስሕቑና ተፈጢርኩም። :lol: :lol: :lol:

https://www.youtube.com/shorts/ZEtzpVFc ... ture=share

Meleket
Member
Posts: 4364
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 20 Aug 2024, 02:54

Tigray People wrote:
19 Aug 2024, 21:18
The heroic Tigray People liberated the entire Tigray in the year 1989/81 after defeating Derg -Ethiopia army, Jebha eritrea Army,Edu army,eprp army while the coward Shabia and Eritreans were hiding in nakifa for 30 years.
...
Meleket wrote:
26 Nov 2019, 10:59
ጎበዝ እስቲ ራሱ ደርጉ የጻፈውን ጭብጥ ወይ ማስረጃ እንቃኝ። ወያኔ የኤርትራን ህዝብ ገድላዊ ታሪክ እንዳትሰርቅና፡ ልኳንም ታውቅ ዘንድ፣ ይህን የሚከተለውን የቁጥር ንጽጽር ያልተዋሃሃዱት ዲጂቷሎቿ ይመለከቱት ዘንድ ጋብዘናል :mrgreen: ። ይህ እንግዲህ ደርጉ የደረሰበትን ኪሳራ ሙሉ በሙሉ ይፋ እንደማያደርግ እያስተዋልንም የምናገናዝበው ቁጥር ነው። እንዲህ ይላል ገስጥ ተጫኔ የዛሬን አያርገውና :lol: በወያኖቹ ቡራኬ በአዲስ አበባ በወያኖቹ ዘመነ መንግስት :mrgreen: ማለትም በ2006ዓ.ም የጻፈው የቀድሞው ጦር 1927-1983” የሚል መጸሐፍ ገጽ 578 ይህን አስፍሯል።
ለኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ መንግሥት” ምሥረታ ዘገባ ግብአት እንዲያግዝ ተብሎ ነሐሴ 27 ቀን 1979 የተሰናዳው መግለጫ ከ1974 እስከ 1979 ዓ.ም. በውጊያ ላይ ይገኝ የነበረውን ሠራዊት አጠቃላይ የሰው ኃይል ጉድለት እንደሚከተለው አሳይቷል።

ሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት የሞተ = 31,639፣ የቆሰለ = 70,006፣ የተማረከ = 13,769፣ የከዳ = 2,086፣ ድምር = 117,195
ትግራይ ዕዝየሞተ = 3,922፣ የቆሰለ = 4,877፣ የተማረከ = 1,429፣ የከዳ = 656፣ ድምር = 8,884

እንግዲህ የደርጉ የሰው ኃይል ጉድለት በኤርትራ 117,195 ሲሆን 'በታላቋ ትግራይ' ደግሞ 8,884 :mrgreen: እንደነበር የገለጸልን የደርጉ ታሪክ ጠሐፊና ካድሬ እንዳመላከተን፣ በኤርትራና ‘በታላቋ :mrgreen: ትግራይ’ የነበረውን የደርግ ሰራዊት በዚያ ውሱን ግዜ ምን ያህል እንደነበረ ፍንትው አድርጎ ሐቁን ሳያሳየን ይቀራልን? ለማንኛውም ያገራችን የታሪክ ዐውደ ትምህርት የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ይህንና ይህን መሰል የኤርትራ ህዝብና የታጋይ ልጆቹን ገድል በንጽጽር ደህና አድርገው እያጠኑ እንደሚያሰፍሩልን በኤርትራዊ ልበሙላት ላልተዋሃዱት ዲጅታል ወያኖች ስንገልጥላቸው :mrgreen: ፣ ሐቅን እየፈለፈልን በማውጣት ቀልባቸውን እንደምንገፍ ደግመን ደጋግመን በሰማእታቶቻችን ስም ቃል እየገባን ነው። viewtopic.php?f=2&t=190758&p=945027#p945027ኣመሰግናሎሁ፣ አመሰግናለውም!

viewtopic.php?f=2&t=200959

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 09:26

Ascari meleket

The coward Shabia and Eritreans were defeated by the Derg -Ethiopia army and Jebha army when they begged the TPLF and Tigray People to save them in Sahel,nakifa and all over eritrea which the Tigray People saved the cursed evil Eritreans and Shabia.

The Tigray People defeating Derg -Ethiopia army, Jebha eritrea Army and liberating the entire Tigray in 1989/81 sealed the fate of Derg because they couldn't cross Tigray, transport supplies to fight in eritrea giving the coward Shabia a chance to come out of their 30 years hiding nakifa.

But still the coward Shabia failed to liberate tiny eritrea by the time the TPLF and Tigray People fought their way in to storm Addis Ababa to liberate ethiopia.

You coward dirty Eritreans with all the weapons you have, millions of soldiers failed to liberate badma that is one Yard away for 20 years because the Tigray People crushed you on the battlefield until you begged them for mercy.

The Tigray was independence 2 years before the coward eritrea after they defeated Derg -Ethiopia army Jebha army edu army eprp army .



The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 09:39

The coward Shabia and Eritreans were scared to fire one bullet on Tigray or touch badma for 20 years that was one yard away from eritrea after the Tigray People defeated them on the battlefield.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 10:04

The Tigray People got independence and used it wisely to prepared for a massive military offensive to crushed the left overs Derg -Ethiopia army while the coward Shabia and Eritreans failed to liberate tiny eritrea and small towns for 30 years.

The Republic of Tigray People!!!

Meleket
Member
Posts: 4364
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 20 Aug 2024, 10:09

ቦርቀቅ እናድርገዋ ታሪኩን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ሙሉ ይዘቱን እታች ከነምንጩ ኣያይዘነዋል። ቀንጨብ ኣድርገን ደግሞ እነሆ።viewtopic.php?f=2&t=190758&p=945027#p945027

ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው


Meleket wrote:
01 Aug 2019, 02:27
የሻዕብያንና የወያኔን ግንኙነት በተመለከተ ካነበብናቸው ጽሑፎች እጅግ ሚዛን የደፋው አንዱ ይህ ነው። ጸሐፊው ሚዛናዊ ሰው ሆኖ በመገኘቱ ባለበት “ሐሊብ ስተ” ብለነዋል! :mrgreen:

“ድንክ ነህ እንዳትባል፣ ረዥሞቹን ኣሳጥር” የወያኔ ካድሬዎች “የተሞከረ” ፍልስፍና 1ኛ ክፍል

ማሕሙድ ሳልሕ እንደጻፈው - July 20, 2019

ብዙ ሰዎች
ወያነን የሚቃወም ነገር ለምንድነው የምትጽፈው? ለምን ግዜህን በሌላ ጠቃሚ ነገር ላይ አታውልም?
ይሉኛል። እኔ ከወያኔ አንጻር ጽፌ አላውቅም። ህዝቤን ሃገሬንና ታሪኬን የሚያንቋሽሽ ግልጽ የማጠልሸት ዘመቻ ሲካሄድ ግን ተገቢውን መልስ መስጠት እንደሚገባኝ አውቃለሁ። የትግራይ ህዝብንና ትግሉን ለአንዲት ቀንም እንኳን ትሁን ሰድቤ ወይ ዘልፌ አላውቅም። ዛሬም በተደጋጋሚ የወያነ ካድሬዎች የሐሰት ታሪክና ጉራን ስለተመለከትኩና ስለሰማሁ ተገቢውን መልስ ለመስጠት ተገድጃለሁ። ሐቅ የሚያቅለሸልሸው ሰው ካለ ከወዲሁ ይህን ጽሁፍ ከማንበብ እንዲገታ እመክረዋለው።

የምትለውን ለማጤን ማንበባችንን እንቀጥላለን የምትሉት ደግሞ በሉ እንግዲህ በትዕግስት ተከታተሉኝ። አስቀድሜ ይህችን ቪዲዮ የላከችልኝን የጽሑፌ ተከታታይ ላመሰግናት እወዳለሁ። በሁለተኛው ክፍል፣ ይህችን ቪዲዮ እንደ ምሳሌ ወስጀ፡ አጠቃላይ ማሕበራዊና ስነ-ልቦናዊው ልዩነታችን ያስከተለውን ባህርያዊው የአስተሳሰብና የአመለካከት ትፍጊያችን በብልሃት ካልተለየ፡ ምን ያህል ብዙዎችን ሊያወናብድ እንደሚችል ለማሳየት እሞክራለሁ። የተለያዩ ኅብረተሰቦች ሁኑ እንቅስቃሴዎች፣ እንዲሁም ሰራዊት፣ ያ ያለፉበትና የቀሰሙት የተለያየ የተሞክሯቸው ውጤት፡ የተለያየ የተሞክሮ ልማድና ብቃት ልዩነት እንዲኖራቸው ያደርጋል። ለምሳሌ አይደለም ሻዕብያና ወያኔ ይቅርና፣ በተለያዩ የሻዕብያ የጦር ክፍሎች መካከል ሳይቀር ትንንሽ የልምድና የብቃት ልዩነቶች ነበሩ። ወታደር ሲባል በተፈጥሮው ትምክህተኛ ነው። በሁለት የተለያዩ ሰራዊቶች ማለትም በሻዕብያና በወያኔ መካከል ያለውን ልዩነት ወደ ጎን ትተን፣ በወገን ማለትም በሻዕብያ የተለያዩ ተዋጊ ክፍሎች ማለትም በተለያዩ ብርጌዶችና በክፍለሰራዊቶች መካከል እንዲሁም በተለያዩ የድጋፍ ሰጪ ክፍሎች መካከል የነበረው የብቃትና የልምድ ልዩነት አንዱ ካንዱ ቢለያይ ከነባራዊው ሁኔታ ኣኳያ የሚታይ ባህርያዊ ክስተት ተደርጎ ይወሰድ ነበር። ይህን የመሰለው ባህርያዊ ልዩነት በጋራ መስራት ስትጀምር ብቻ ነው፡ እርስበርስ መተማመን እየተፈጠረ፡ አንዱ ካንዱ ልምድ እያካበተና እየተወያየ ሊስተካከል የሚችለው። የወያኔ ሰራዊት በተመለመለበት የጦርነት ስልት ብቁ ነበረ። የህወሃት ታጋዮችም ጎበዝ ተዋጊዎች ነበሩ። በእርግጥ እስከ ዛሬዋ ቀን ድረስ መጥፎ ተዋጊ የሚባል ህዝብም አላጋጠመኝም። ጦርነት ግን ከግላዊ ድፍረት ባሻገር የሚጠይቀው ጉዳይ አለ። ጥናቶችን፣ የስራ ውጥኖችን መንደፍ፣ በጦርነቱ ውስጥ የሚሳተፉ የሰራዊት ክፍሎችን ብቃት ግምት ውስጥ ያስገባ አደረጃጀት፣ ተዋጊውን አካል የሚደግፉ ሃይሎችና የተቀላጠፈ የሎጂስቲክ መስመር እንዲሁም ችግርን የመቋቋም ብቃትና (stamina) ልምድ ያካበተ አመራር . . . ወዘተ ያስፈልገዋል። ይህን ዋንኛ ሃሳቤን እንደሚከተለው አቀርበዋለው።
—————-

ነሐሰ 2018፡ “የመለስ ዜናዊ አቋም በኤርትራ ኣኳያ” በሚል ርእስ የትህነግ ስራ አስፈጻሚ ኣካል አባል በሆነው በጌታቸው ረዳ፡ የተሰጠውን ወልጋዳና የተዛባ ንግግር የሚያጋልጥ “ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ” http://www.meskerem.net/%E1%88%85%E1%8B ... %88%8D.pdf “ በሚል አርእስት ባሰፈርኩት ጽሑፌ ነቅፌው ነበር። ጌታቸው በንግግሩ ህዝባዊ ወያነ ትግራይ ከህዝባዊ ግንባር በላይ ለኤርትራ ህዝብና ለኤርትራ ህዝብ ጉዳይ እንደታገለ ያለ አንዳች ማቅማማትና ይሉኝታ ገልጿል። በዚህ ብቻም አልተገታም፡ ”ይሁና! ይህማ አመላቸውም እማይደል” ባልን ነበር። ጌታቸው ግን (መለስና ካድሬዎቹ በመገቡት መሰረት እንጂ እሱ እንደሆነ ወርዶበት በትግሉ ወቅት አልነበረም)የኤርትራ ህዝብን አብዮት በክዳት አጠልሽቶታል ከሶታልም፣ የኤርትራ ህዝብ ድርጅቶች በተለይም ህዝባዊ ግንባር በኤርትራ ህዝብ ጉዳይ ላይ ቁማር እንደተጫወተና ከደርግ ጋር የሰላም ውይይት ያደርግ እንደነበረ አስመስሎ ለፍልፏል። ውሸት የምትመገብ ከሆንክ፣ ሃይልህንም ሆነ ወኔህን ከውሸት ነው የምታገኛቸው። ያኔ እህል ምንም ትርጉም የለውም። ያም ሆነ ይህ፡ ወያኔዎች ከህዝባዊ ግንባር ይልቅ ለኤርትራ ህዝብ ታግለናል እያሉን ስለሆኑ
በሉ እንግዳዉኑስ ፡ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ኤርትራ እንበላችኋ!
ብያችው ነበር ።
ጽሑፏን ደግሜ ስለማመጣት እንድታነቧት እማጠናችኋለሁ። በነገራችን ላይ ወያኔዎች የኤርትራን ጉዳይ አምነንበታል ብለው ሲሉ ሁሌም ከራሳቸው መንታ አስተሳሰብ አኳያ እንደሚሄዱ መዘንጋት አይገባም። የአንዲት እራሷን ያቀናች (assertive)፡ ሙሉ በሙሉ የራሷን ጉዳይ በራሷ የመወሰን ፖለቲካዊ ነጻነት ያላት ኤርትራ መምጣት፡ በመሰረቱ ወያኔዎች እንደ ስጋት (threat) ይቆጥሩት እንደነበር፣ ከህዝባዊ ግንባር ጋር ከተጋገዙት ይልቅ ከህዝባዊ ግንባር ጋር የተጎሻሸሙትና ከህዝባዊ ግንባር አንጻር የሰሩት እንደሚበዛ በዚያች ጽሁፌ ተንትኘው ነበር። ሁለተኛዋን ክፍልም ለመጻፍ አስቤ ነበር፡ ነገር ግን ከሰላሙ ሂደት አኳያ ለሰላሙ ዕድልን መስጠት መርጫለሁ። ወያኔ የትግራይ ህዝብ፡ ሻዕብያም የኤርትራ ህዝብ መሆናቸውን በተለያዩ ጽሑፎቼ አበክሬ ገልጫለሁ። በተጨማሪም፡
አስተማማኝ ሰላም ሊፈጠር ከሆነ፡ የሁለቱ ወገኖች ፖለቲካዊ ኃይሎች ሰላም ሊያደርጉ ይገባል
ብየም ጥሪየን አስተላልፌ ነበር።

አሁንም ቢሆን እምነቴ ከዚህ አይለይም። ሰላም በፍላጎትና በምኞት ብቻ አትገኝም። ሰላም የሚደረገው በሁለት እኩዮች መካከል ነው። ከዓማጺ(ዓመጸኛ) ጋር ሰላም የሚደረግ ሆኖ አይሰማኝም። ስለሆነም፡ ማንኛዉም የሰላም ሙከራ፡ የዚህ ሁሉ ጥላቻ ምክንያት የሆነው የወያኔዎች የወሰን ድንበር ኮሚሽንን ብይን አሻፈረኝ ባይነትንና የአልጀርሱን ስምምነት በተመለከተ ወያኔዎች ያላቸውን የተንጋደደና የተወላገደ አተረጓጎም የሚከረክምና የሚያስተካክል ሊሆን ይገባል። ስለሆነም፡ ይህ ፖለቲካዊ ውሳኔ በመሆኑ፡ ከዚህ ጽሑፍ አቅም ውጪ ስለሆነ ወደ ዋንኛ የመነሻ ጉዳያችን እንመለስ።

ባለፉት ወራቶች፣ በርካታ የትህነት ወያኔ ነባር ታጋዮች ስላለፈው የትግል ህይወት ልምዳቸው ሲገልጹ ቆይተዋል። ብዙ ክፍሎች ያሏቸው ዶክመንተሪዎችንም አሰራጭተዋል። መቸም ሳሕል መድረስ እንደ ትልቅ ጉዳይ ስለሚታይ፡ በቃለ ምልልስ (መጠይቅ) ይቀርቡ የነበሩት በርካታ የትህነግ ወያኔ ነባር ታጋዮች ሳሕል ድረስ መሄድን እንደ የክብር ሽልማት (badge of honor) ስለሚቆጥሩትም ሊሆን ይችላል፡ ሳሕል የሚለው ቃል ሲነሳ ታስሮ እንደቆየ ቡችላ ያቅበጠብጣቸዋል። በሻዕብያ ታጋዮች በኩል ብዙ ስለማይወራለትም ሊሆን ይችላል፡ ወያኔዎች ባዶ ነጻ ሜዳ ስላገኙ ታሪካችንን ሲያንቋሽሹና ሲያራክሱ እያየናቸው ነው። ይህ ደግሞ በቀላሉ የሚታይ ጕዳይ ሊሆን አይገባም። ጭራሹኑ አንዳንድ ኤርትራውያን፡ የወያኔዎቹን ታጋዮች እየጠቀሱ
ጀነራል እከሌ(እንቶኔ) እንዲህ ብሏል አይደል
እያሉ ሲከራከሩ ተስተውለዋል። ስለሆነም ምን ይደረጋል፡ እኔ በማውቀው በኩል ያለውን ታሪክ ለመመለስ እገደዳለሁ።

ደሞክራሲን በተመለከተ የሚሉትን ወደ ጎን ትቸ በወታደራዊ ዲስኩራቸው ላይ አተኩራለሁ። እግረመንገዴን ግን ይህን ለመግለጽ እወዳለሁ፦ የወያነ ደሞክራሲ ኢትዮጵያን በተለይ ደግሞ የትግራይ ህዝብን ምን ዓይነት ደረጃ ላይ ጥሏቸው እንዳለ እያየን ነው። ስለሆነም፡ ብዙ ሐተታ አያስፈልገውም። ዛሬ በኢትዮጵያ፡ ወያነ የሚቆጠረው እንደ እከክ ነው። ትግሬዎች ባላደረጉት ነገር በሃገራቸው ውስጥ እንዳሻቸው ሊንቀሳቀሱ አይችሉም። ከትግራይ ክልል ውጭ፡ ቋንቋቸውንም ቢሆን በተዘጋ ግቢ ውስጥ ብቻ ነው የሚጠቀሙባት። ወያኔ በትግራዮች ክብር ላይ ይህን የመሰለ ሁኔታን ነው የፈጠረው። ይህም የነሱ የራሳቸው የግላቸወ ጕዳይ ስለሆነ ሃገሬንና ታሪኬን ወደሚመለከተው አርእስት ልመልካችሁ እስኪ። ለዛሬ የወያኔ ካድሬዎች የሻዕብያን ወታደራዊ ስልትና አስተሳሰብን (doctrine) በተመለከተ የሚፈላሰፉትን እስቲ ላተኩርበት። በሁለተኛው ክፍል ከወያኔዎቹ ውስጥ አንዱን እንደ ምሳሌ ወይ አብነት ወስጄ፡ ከወያኔ ጋር ስላደረግነው መተጋገዝ፡ በሻዕብያ ታጋይ ዓይን እይታ ለመግለጽ እሞክራለሁ። በብርቱውና ቀውጢው ግዜ ከጎናችን ሆነው ለተዋጉትና ለተሰዉት የትህነግ ወያኔ ጀግና ታጋዮችን ያለኝ አክብሮት፡ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ ለሻዕብያ ታጋዮች የነበረውን ፍቅርና ከኤርትራ ህዝብ ጋር ሆኖ ላሳየው አይበገሬነት አክብሮቴን ልገልጽ እሻለሁ። ችግራችን ከጠማማዎቹና ወልጋዳዎቹ ከወያኔ መሪዎች ጋር ነው እንጂ፡ ከትግራይ ህዝብና ከትግሉ ጋር ምንም አይነት ችግር አልነበረንም የለንምም።

“የሻዕብያ ስትራቴጂ ስህተት ነበርን?”

የውጊያ ስልትና ስትራቴጂ (doctrine) በዋነኛነት የሚመረኮዘው ከአቅምህና ከጠላትህ አቅም አኳያ ነው። ያ የወያኔን እንቅስቃሴ ይከላከል፡ የሻዕብያን ደግሞ ይገጥም የነበረው ጠላት ምንም እንኳ በአንድ ፕረሲደትና በአንድ ጠቅላይ ስታፍ ስር ይተዳደር የነበረ ቢሆንም፡ ደርጉ በትግራይ አስቀምጦት የነበረው ኃይል፡ የወያኔን አቅም የሚገታ ኃይልን ብቻ ነው። እስከ 1988፡ በትግራይ ውስጥ ወታደራዊ እዝ የሚባል ነገር አልነበረም። ከዚያ ወዲህ እዝ የሚባለው ክፍል ሲቋቋምም በሻምበል እንዲመራ ነው የተደረገው፡ እሱም ሻንበል ለገሰ አስፋው። ይህን እያቀረብኩት ያለሁት ለማንቋሸሽና ለማጣጣል ብዬ አይደልም። ነገር ግን በኤርትራና በትግራይ ውስጥ የነበረው ውጊያ ወይ ጦርነት የተለያየ እንደነበረ ለማሳየት ነው። ኤርትራ ውስጥ በአስሮች የሚቆጠሩ የደርግ ጀነራሎችና የሶቪየት አማካሪዎች የሚመሩት በሁለት አገሮች መካከል እንደሚካሄድ የተዋጣለት መደበኛ ውጊያ ወይ ጦርነት (conventional warfare) ይካሄድ ነበር። ትግራይ ውስጥ ግን ቀላል የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያ ነበር የሚካሄደው።

እስቲ በመጀመሪያ የነጻነት ውጊያ ስልቶችን የእድገት ደረጃ በጥቂቱ እንቃኝ

የሽምቅ (ደባይ) እንቅስቃሴዎች ወይም የትጥቅ ትግሎች ልክ እንደ ህይወታውያን ይወለዳሉ፣ ድክድክ ይላሉ፣ ይጎብዛሉ እንዲያ እያሉም ያድጋሉ ይጎለብታሉ። የመጀመርያው ደረጃ የትጥቅ ትግል ወይ የነጻነት ድርጅቶች የትግል ስልት የሽምቅ ውጊያ ነው። አጀማመራቸው ላይ፣ አናሳዎች ስለሆኑ ኃያልና ብርቱ ጠላትን ለማጥቃት ያለሙ ስለሆኑ፡ በሰው ኃይል ሆነ በተኩስና ውጊያ ዓቅማቸው ገና ደካማዎች ስለሆኑ፡ የግድ ይህን የሽምቅ ውጊያ ስልት ለመጠቀም ይገደዳሉ። ይህም ማለት የተለያዩ የጠላት የጦር ካምፖችን በማጥናት ድንገተኛ ጥቃትን መፈጸም፡ ኮንቮዮች ላይ ጥቃት ማድረስ እንዲሁም አንዳንድ ወሳኝ ሰዎችን መጥለፍ ወይ መግደልና የወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ አውታሮችን ማደባየት . . . ወዘተ ያጠቃልላል። ይህ ጥቃት ድንገተኛና ከመቅጽበት ጥቃትን በመፈጸም መሰወርን የሚጠይቅ የትግል ስልት ነው። ሁሌም በህዝብ መካከልና ከአካባቢው ጋር መመሳሰልን የሚጠይቅ ተንቀሳቃሽና ቀለል ያለ መደራጀትን የሚጠይቅ የውጊያ ስልት ነው። ይህ አይነት ስልት አንድ ግዙፍ ጠላትን አንተ በሚመችህና በፈለግክበት ግዜና ሁኔታ ለማቋሰል የምትጠቀምበት የትግል ስልት ነው። በአንድ ውጊያ ስትራቴጂካዊ ጉዳትን የማያስከትል ነገር ግን ቀስ በቀስ ተደማምሮ የጠላትን ሞራል የሚያዳክም ስልት ነው።

ቀጥሎ የሚከተለው ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ነው። ይህኛውም የኣቅም ጉዳይ ካልሆነ በስተቀር ከሽምቅ ውጊያ ጋር ተመሳሳይ ስልት ነው። ነገር ግን ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ አቅምና ሃይል ያለበት ስለሆነ፣ እርስበርስ የተዛመዱ ወይ የተገናኙ ነገር ግን የተለያዩ ዒላማዎችን ለማጥቃት የሚያስችል በዛ ያሉ የሰራዊት ክፍሎችን የሚያሳትፍ ነው። አደረጃጀቱም ከሽምቅ ውጊያ ሰፋና ረቀቅ ያለ ነው። ከሽምቅ ውጊያ የተሻለ የድጋፍ ኃይሎችም ያሉት ነው። በተንቀሳቃሽ ውጊያ ደረጃ የደረሰ ኃይል፡ የሽምቅ ውጊያም የስትራቴጂው አካል ሆኖ ይቀጥላል። የመጨረሻው ደረጃ ደግሞ ቋሚ የውጊያ ወይ የጦርነት ስልት ነው። ቋሚ ውጊያ በሁለት የእኩልነት ወይ ተመጣጣኝ አቅም ባላቸው ኃይሎች መካከል የሚካሄድ የውጊያ ስልት ነው። ይህ ዓይነት የውጊያ ስልት የነጻነት ትግል እንቅስቃሴ ጎልብቶ፡ ነጻ ያወጣው መሬትና ያስመዘገበው ድልን አስከብሮ ወደ ሌላ በርካታ ድሎች በሚያማትርበት መድረክ የሚመረጥ የትግል ስልት ነው። ውጊያው ወይ ጦርነቱ እጅግ እልህ አስጨራሽና ፉክክር የበዛበት ከባድ ውጊያ ስለሚሆንም አብዛኛውን ግዜ ቋሚ የውጊያ ግንባሮች መመስረት የዚህ ዓይነት ከፍተኛ ደረጃ የውጊያ ስልት ዋንኛ ባህሪ ነው። ይሁን እንጂ የደፈጣና የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልቶችም ያካተቱ ኦፕሬሽኖችን እንደ እስትራቴጂነትም ይጠቀምባቸዋል። እንግዲያዉስ ይህን የመግቢያ ቍምነገር ካካፈልኩ ዘንድ ወደ ዋናዉ አንኳር ምጉቴ ልግባ። ተከተሉኝ።

ህዝባዊ ግንባር፡ በቋሚ ምሽጎች ውስጥ ከመጠመድ ይልቅ ከህዝቡ ጋር ሊደባለቅ ይገባል፡ የሽምቅና ተንቀሳቃሽ ውጊያዎችን ማካሄድ ይገባዋል
ይሉ ነበር የወያኔ ካድሬዎች።
ይህቺ እየተደጋገሙ ከሚወሱት የወያኔ ካድሬዎች ንግግር አንዷ ነች። ሳሕልን በተመለከተ ሲናገሩ ይህችን ሳይጠቅሱ አያልፉም። ግን ምን ያህል እዉነት ነች? እስቲ የሚከተሉትን ነጥቦች እንመልከት።
አንድ የነጻነት ትግል ከቋሚ የውጊያ ስልት ወደ ሽምቅና ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት እንዲቀየር የሚያደርገው ወሳኝ ነገር አቅሙ ነው። ሲዳከም ብቻ ነው ወደ ኋላ የሚመለሰው።

ወያነ ሲመሰረት (1975) ህዝባዊ ሓይልታት (ህግሓኤ)፡ ወደ የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ደረጃ አድጎ ነበር። ወያነ በጋንታ (በመቶ) ደረጃ ሲንቀሳቀስ (1977) የኤርትራ ድርጅቶች ሻዕብያና ጀብሃ በብርጌድ ደረጃ ተደራጅተው፡ የኤርትራ ትልልቅ ከተሞች ከአስመራ ዓሰብና ባረንቱ በስተቀር ኤርትራ ነጻ ወጥታ ነበር። ስለሆነም፡ ወያኔ በ1988 ደርሶበት የነበረው የአደረጃጀት አቅምና ደረጃ፡ የኤርትራ አብዮት በ1977 ደርሶበት ነበር። ህግሓኤ፡ አስር ዓመቶች ወደኋላ የሚመለስበት አንዳችም ምክንያት አልነበረውም።

ከሶብየት ህብረት ጣልቃ ገብነት አኳያ (19780)፡ ስልታዊ ማፈግፈግ እንደታወጀም፡ ህዝባዊ ግንባር እየተዋጋ ነው ያፈገፈገው። ዔላበርዕድ፡ ገንፈሎም፡ ማዕሚደንና ሌሎች በርካታ ቦታዎች ላይ ጠላትን ድባቅ እየመታና እየደመሰሰ ነው የመጨረሻ ይሆነኛል ወዳለው የመከላከያ መስመሩ የደረሰው። ከዚያ መስመር ተገፍቶ ቢሆን ኖሮ ወደ ተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልት ከመውረድ በስተቀር ሌላ አማራጭ ባልነበረው ነበር። ነገር ግን ለአስሮች አመታት የመከላከያ መስመሩን አጽንቶና ጠብቆ ባለማስደፈር፡ እጅግ ትጉ ፈጣንና የተራቀቀ ደጀንን መሰረተ። ውጊያው በሁለት እርስበራሳቸው በሚተዋወቁ ተቀናቃኞች መካከል ይካሄድ ስለነበረ፡ ሁለቱም ተቀናቃኝ ወገኖችም ጠንቅቀው በሚያውቁትና ባጠኑት የመልክዓምድር (terrain) ቅርጽ ስለተካሄደ፡ እጅግ ኃይለኛ ነበር። ህዝባዊ ግንባር ኃይለኛ ጠላት ስለገጠመውም፡ የግድ ከችግሩ በድል ለመውጣት መማርና መላን መፍጠር ነበረበት። ይካሄድ በነበረው ውጊያ የማረካቸው የተለያዩ ብዛት ያላቸው መሳሪያዎች፡ የተኩስና የውጊያ ኣቅሙንና ብቃቱን እንዲያደልብ አድርገውታል። ከባድ ውጊያ ይካሄድ ስለነበረም ኃይለኛና የተራቀቀ ድጋፍ ሰጪ ኃይሎችን (የከባድ ብረት፡ መካናይዝድ፡ የአየር መቃወሚያ፡ የወታደራዊ መሃንዲስና የስለላ እንዲሁም የኮሚኒኬሽን . . . )ድጋፍ ሰጪ ክፍሎች የግድ ያስፈልጉት ነበር። ሰራዊቱም የግድ መታጠቅ መመገብ መታከምና መልበስ ይገባው ስለነበረ ፈጣንና የተዋጣለት የሎጂስቲክ መስመሮችን ተቋሞችንና መጓጓዣ መሳሪያዎች እንዲሁም ጋራጆች . . . ወዘተ ያስፈልጉት ነበር። ይህን ሁሉ የሚያስተዳድር መሪ አካልና የጽሕፈት ቤቶችም እንደሚያስፈልጉ የታወቀ ነው። ባጭሩ ደጀን ያስፈልግ ነበር። ስለሆነም ፡ ህዝባዊ ግንባር ደጀንን የፈጠረ፡ አንዳንድ ወያኔዎችና የወየኑ የሻዕብያ ታጋይ ነበሮች እንደሚሉት፡ የህዝባዊ ግንባር አመራር ኣካል በምቾት ለመኖር የፈጠረው ሳይሆን፡ ህዝባዊ ግንባር እንዲያደርገው የተገደደ፡ የውጊያው ወይ የጦርነቱ ባህሪ የፈጠረው ክስተት ነው። የህዝባዊ ግንባር ደጀን የወታደራዊ እዝ ብቻ አልነበረም። የሁሉም ህዝባዊ አደረጃጀቶችና የዲፕሎማሲያዊ ተልእኮዎች መናሀሪያ፡ ለህዝብ ይሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች መነሻም ነበር። ከትልልቅ ከተሞች በስተቀር፡ የኤርትራ መሬትና ህዝብ በህዝባዊ ግንባር ይተዳደር ስለነበር፡ ደጀኑ እውቅናን እንዳላገኘ መንግስት (defacto) ሆኖ ነው የሰራዉ።

እንግዲያዉኑስ ቋሚ ውጊያ ማካሄድ፡ ጠላትን ከአጥቂነት ወደ ‘መሳ’ነት ወይ ወደ ተከላካይነት እንዳወረደው ያሳያል። የጠላት ዓቅም መዳከሙንና በአንጻሩ ደግሞ የህዝባዊ ግንባር ዓቅም መጎልበቱንና መዳበሩን ነው የሚያሳይ።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ወያኔ እንደሚለው፡ ህዝባዊ ግንባር የተንቀሳቃሽ የውጊያ ስልትን ከማድረግ አልተገታም፡ ዋንኛ የጠላትን ዓቅም በሳሕል ተራራዎች ላይ ስለያዘው፡ ከጠላት ወረዳ ውስጥ ተልእኮ የመፈጸም ኣቅሙና ዕድሉን አስፍቷል። ህዝባዊ ግንባር ብቋሚነት በጠላት ወረዳ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የህዝባዊ ሰራዊት ሃይሎችና የዞባዊ ሰራዊት ሃይሎች ነበሩት። የጠላትን ምሽግና ካምፖች መደምሰስ በየዕለቱ የሚደመጡ ዜናዎች ነበሩ። የመሃንዲስ፡ የኮሚኒኬሽን፡ የጀማሂር (ህዝባዊ አደረጃጀት)፡ የትምህርት ክፍልና የህዝባዊ ክሊኒክ ክፍሎች ስራቸውን አቋርጠው አያውቁም። በየግዜውም የህግሓኤ የጦር ሰራዊት ክፍሎች ከሳሕል የግንባር ይዞታቸው ወደ ደጋማው ክፍል እየወጡ የጠላትን ካምፖች ረጋግጠው ይመለሱ ነበር። ቋሚ የተባለው ግንባርም ቢሆን ብዙ ጊዜ ተደምስሷል፡ ተደማሷልም። ስለሆነም፡ ወያነ፡ ያ የማያውቀውን የትግራይ ህዝብ ለማደናገር፡ በተግባር በተጨባጭ ሁኔታ ያላገኘውና ያልነበረውን ዓቅም እንደነበረው አስመስሎ በማጭበርበርና በማደናገር ለመተወን እንጂ ዲስኩሩ የከንቱ ከንቱ ነው።

ሁሉ ግዜ የምትገርመኝ ደግሞ “ወደ ህዝባችሁ ለምን አትወጡም” የምትል አባባላቸው ናት። የሳህል ህዝብ የህዝባዊ ግንባር አይደለም እንዴ? የማርያና የዓንሰባ ህዝብ የኤርትራ ህዝብ ኣይደለም እንዴ!? በቋሚ ግንባሮች ውስጥ ተወስኖ ቢኖርም እንኳ፡ ህግሓኤ በህዝቡ መሀል አልነበረም እንዴ? ወያኔ ለመሆኑ “የኤርትራ ህዝብ” የምትለው ማንን ነው እንዴ? ለመሆኑ ኤርትራን ታውቃታለችን?
አንዳንዴ የሚሟገትህ ሰው ወይ አካል ዓቕም ስለሚያስገድድ እንጂ ዛሬ ይህን በመሰለ ጉዳይ ላይ ጊዜያችንን ባላጠፋን ነበር።

በመጨረሻ፡ ወያኔ፡ ስለ ቀይኮከብ ዘመችቻ ማውራት ደስ ነው የሚለው። ለሻዕብያ ታጋይ ግን የቀይዀከብ ዘመቻ ወይም ስድስተኛው ወረራ ከብዙ ወረራዎች አንዱ ነው፡ ወያኔ እጇን በቀይኰከብ ዘመቻ ከማስገባቷ በፊት ሻዕብያ አስቀድሞ አምስት ትልልቅ ወረራዎችን አክሽፎ ነበር። ትልልቅ የመልሶ ማጥቃት እርምጃዎችንም ወስዶ ነበር፡ ከወያኔ በኋላም ሁለት ሌሎች ትልልቅ ከቀይኰከብ ወረራ እጅግ የከፉ ወረራዎችንም አክሽፎ፡ በቋሚ ምሽጎች ተፋጦት የነበረውን የጠላት ግምባር ደረማምሶና ደማሶ የከረን ‘ጻዕዳን’ በሮች ማንኳኳት ጀምሮ ነበር። ያኔ ነው ወያኔ ለዓመታት አሸልቦት ከነበረው እንቅልፉ መንቃት የጀመረው።

ከናደው እዝ መደምሰስ በኋላ፡ የድል ንፋስ ከከረን ግንባር ወደ ትግራይ መንፈስ ሲጀምር፡ ወያነ “ሻዕብያ ነጻነትን ሊያመጣ ይችልም” እያለ የስም ማጥፋት ዘመቻ ያካሂድበት የነበረውን ድርጅት ሻዕብያን፡ ሳይውል ሳያድር፡ በራዲዮው “እንኳ ደስ አላችሁ” ለማለት ተሯሩጧል። የናደው እዝ መደምሰስ የወያኔን የትብብር መንፈስ አንቀሳቅሷል። ከሻዕብያ ጋር ተጋግዞ የሽሬ ከተማን ነጻ ካወጣ በኋላ ወታደራዊ ብቃቱ በመጠኑ መቀየር ጀመሯል። ወያኔ የሚመካበት ትርጉም ያለው ጦርነት 604ኛ ኮርን ለመደምሰስ የተካሄደው ውጊያ ነው። ይህም ከሻዕብያ ጋር ሆኖ የተካሄደ ውጊያ ነው። የሻዕብያ ታጋይን ግን ምን ያህል ኮሮችን ደምስሰሃል ብለህ አትጠይቀውም። ስንቱን ቆጥሮ ሊዘልቀው!

በመግቢያ እንደገለጽኩት፡ የትህነግ ታጋዮችን ለማንቋሸሽ አይደለም፡ ሁለቱን ድርጅቶች ገጥሞ የነበረው የጠላት አሰላለፍ ልዩነት ስለነበረው ነው። የዚህ ጽሁፍ እንደገለጽኩት ብዙዎች ታሪካችንን ሲያቆናጽቡ የታዘብኳቸው የትህነግ አመራሮች በመሆናቸው፡ በቀጣዩ ክፍል ከነሱ ውስጥ አንዱን እንደ አብነት አንስቼ፡ ‘ምንድን ነው እንዴ ይህን ያህል የሚያስለፈልፋችው?’ የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ እሞክራለሁ። ሁለቱም ህዝቦች ብዙ የሚያቀራርባቸው ነገር እያለ የታሪክ አደጋና ያጋጣሚ ነገር ሆኖ እዚህ ደረጃ ወርደናል። በኛ ልፋት ደረጃቸውን ከፍ ለማድረግ የሚሹትን ግን “እንዲህማ በፍጹም አይደረግም” ልንላቸው ይገባል።

ድንክ ሰው ድንክነቱን አምኖ ሂወቱን ተመስገን ብሎ ቢኖር አያሳፍርም።

ይህ የራሴ የግል አመለካከት ነው። ህዝባዊ ግንባርን ወክየ አይደለም የጻፍኩት።

ክብር ለሰማእቶቻችን!

ሓምሌ 2019


viewtopic.php?f=2&t=190670&sid=3159e8ad ... 20fb4f0be8

Deqi-Arawit
Senior Member
Posts: 14831
Joined: 29 Mar 2009, 11:10
Location: Bujumbura Brundi

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Deqi-Arawit » 20 Aug 2024, 11:48

That is because Tigray was and still is a useless Region which doesn't produce nothing except misery and famine. In fact, i remember when the Mayor of Addis Abeba, one female galla dared Tigrians to exercise article 39 and leave the Ethiopian federation :mrgreen: the response of Tigrians were embi over my dead body. Tigray is a leeche which can't survive without leaning on the shoulder of others

Cigar
Senior Member
Posts: 12290
Joined: 19 Apr 2010, 00:03

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Cigar » 20 Aug 2024, 11:56

“Tigray was independen’C’e’?
What the fu’ck is that?
But serious INDEPENDENT from what?
Obviously it is not an independent country, never was, never will and as a little killil of Ethiopia sill depends on your mother Ethiopia’s tits to survive.

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 13:32

Ascari deqi ARAWIT

Tigray is the most richest wealthy country in Africa with thrillons dollars of minerals, Gold, silver, copper,shell oil,fresh underground water,rare earth metals,the oldest ancient history, ancient culture, ancient language,the only people in the world that was never colonized.

The Derg -Ethiopia army had defeated the coward Shabia and coward Eritreans until you dirty coward Eritreans begged the TPLF and Tigray People to save you.

The same is true the coward Shabia and coward Eritreans couldn't defeat the Jebha army and they were defeating you until you begged the TPLF and Tigray People to save you cowards.

The Tigray People and TPLF were fighting Derg -Ethiopia army in Tigray, Afar region, making it impossible for Derg to cross to eritrea and transport supplies, troops to eritrea.

The entire world knows it was the Tigray People who defeated Derg -Ethiopia army and saved coward Eritreans and Shabia as well as gave you independence on a silver platter but you dirty coward Eritreans are ungrateful Ascari.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 14:36

Ascari cigar

Our guess is you were ignorant not to know the TPLF and Tigray People liberated the entire Tigray in 1989/81 while the coward Shabia was hiding in nakifa breeding babies.

That is the truth the TPLF and Tigray People were independence in 1989/81 more than 2 years before eritrea.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 15:37

The entire Tigray People are for independence of Republic of Tigray People after we settled the unfinished businesses with evil eritrea Amhara and Ethiopian.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 22:48

How come the coward Shabia and Eritreans were scared to invade Tigray from 2000-2020??

The answer is the Tigray People crushed the coward Eritreans army beyond repairs during the border wars until they begged for mercy.

When they decided to invade Tigray by hiding behind Ethiopian Army, Amhara Army somalia Army 8 regions special forces Arab countries Turkey Russian China the Tigray People defeated them killed more than 85 thousands ARAWIT Eritreans soldiers.

The Republic of Tigray People!!!

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 20 Aug 2024, 23:14

When TPLF was born out of Tigray People Shabia and Jebha were 15 years older than TPLF but in the first year TPLF had equal fighters, Armies and armed itself from captured enemies.

The Tigray People and TPLF never never rested for the 17 years fighting as the TPLF fighters were mobile moved everyday from one location to another from afar region to Wollo from Wollo to eritrea from eritrea to Tigray to fight the enemies while coward Shabia was stationary force hiding in nakifa for 30 years.

This idiot Ascari said Shabia freed most of eritrea in 1977 which is a lie because literally there was no Ethiopian Army except Militia at that year where the Ethiopian Army was fully engaged in Somalia wars.

But Soon is few thousand Derg -Ethiopia army returned from somalia to Eritrea the coward Shabia fled to Sahel nakifa leaving it's dead behind.

Shabia did what Fano are doing today in 1977 which to go in the city take pictures or videos and run when government forces showed up.

The coward Shabia and coward Eritreans have never won a War in their entire miserable slaves history.

The heroic Tigray People saved the coward Shabia and Eritreans from Derg -Ethiopia army and Jebha army afterwards gave them independence on a silver platter.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 21 Aug 2024, 01:13

We exposed the liars garbage Eritreans more than anyone with millions of people reading our articles on this site.

The Chenawi Eritreans are the number one Liars in the world.

The Republic of Tigray People!!!

Meleket
Member
Posts: 4364
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Meleket » 21 Aug 2024, 03:09

Meleket wrote:
16 Jan 2021, 04:02
ኣዮኻ ናይና፡ ጭርሖ ኣይትረስዕ። :lol:

ትግራይ ትግዕር!
:mrgreen:
viewtopic.php?f=2&t=244913

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 21 Aug 2024, 12:03

Ascari Meleket

How come the coward Shabia/Jebha could not defeat the 3 thousands Hailesellasie army from 1961-1973?

The Tigray People Liberation Front was born in 1975 and in its first year had equal fighters with Shabia and Jebha and the rest is history.

The Tigray People saved you evil Eritreans and Shabia from Derg -Ethiopia army and Jebha army afterwards gave you independence to ungrateful evil Eritreans.

The Republic of Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 21 Aug 2024, 23:22

The truth shall set you Free.

God loves and respect people who worship the truth.

Awet Nehafash Tigray People!!!

Tigray People
Senior Member
Posts: 10949
Joined: 04 Nov 2019, 19:44

Re: Tigray Was Independence 2 Years Before Eritrea In 1989/81:

Post by Tigray People » 22 Aug 2024, 01:48

The coward Shabia and Eritreans failed to liberate one Town in eritrea until the Tigray People liberated ethiopia.

The Truth Shall set you Free!

The Republic of Tigray People!!!

Post Reply