እዋይ ውርደት!!
"የዘሬ ቢቀር ያንዘርዝረኝ" ይላሉ ፋኖዎች ሲተርቱ
እንዲህ ነው ታሪኩ.. እምዬ ምኒሊክ የሚባል ንጉስ ኢትዮጵያውያን መሪ ነኝ ብሎ ከሸዋ ሆኖ መግዛት ጀመረ ::
ከምኒሊክ በፊት ይህ ሆነ: በወቅቱ የትግራይ መሳፍንት (
ድንቄም 
) ኢትዮጵያ የምትባል አገር በጉልበቱ አስገብሮ ንጉሰ ነገስት ነኝ ብሎ ይመራ የነበረውን አጼ ቴዎድሮስ በእንግሊዝ እንዲገደል ካስደረጉ በሆላ ለዛ እከይ አስተዋጽኦቸው በገፍ ቁመህ ጠብቀኝ በእንግሊዝ የተበረከተላቸው የትግራይ ባንዳ አሉላ ያዙኝ ልቀቁኝ በማለት በአካቢው ይኖሩ የነበሩትን ህዝቦች ያምሱ እና ይገድሉ ነበር:: እሱ እንዳይበቃ አሉላ እና የትግራይ ሽፍቶች የሽዋውን አማራ ንጉስ አንገብርም ከፈለገ መጥቶ ይግጠመን በማለት ለያዥ ለገናዥ አልቻል አሉ::
ምኒሊክም ልክ እንደ ዶ/ር አብይ ህ ወ ሃ ትን እንዳሽመደመዳት.. አሉላን እና የትግራይ መሳፍንት (ድንቄም :መሳፍንትን

) አራቸውን አስበልተው
አሉላን አንቀው ፊንፊኔ ያመጧቸው እና በስቅላት ይገደሉ ዘንድ ፍርድ ተላለፈ... መግደል እንጂ መሞት የሚፈራው ወዲ ቁቤ አሉላ ድንጋይ ተሸክሟ ምኒሊክ እግር ስር ይወድቁና ይማጸናሉ :: ምኒሊክም ምህረት ያደርግላቸውና የቤተመንግስቱ እልፍኝ አሳላፊ አድርገጎት እስከ እለተሞቱ ምኒሊክን ያገለግል ነበር..
"ራዛ ናይ አቡኡ ሓዛ" ወይም የማን ዘር ጎመንዘር እንዲሉ ዛሬ የአሉላ ታሪክ በ ህ ወ ሃት ተደግሞ እናያለን:: እንደዛ አፋን በአብይ ላይ ሲቀደድ የነበረው
ጌታቸው ርዳ የአብይ ቤተመንግስት እልፍኝ አሳላፊ ሆኗል::
ጎበዝ ላልቅስ ወይስ ልሳቅ ወይስ አንገቴን ልነቅንቅ
ላልቅስ- ምክኒያቱም ስንት የእኔ አባቶች ሻቢያ እነዚህን ድኩማን ስልጣን ላይ ለማውጣት የከፈሉት ደም::
ልሳቅ- የኤርትራ ቀንደኛ ጠላት ተዋርደው በማዬቴ:
ይህ በዘራችሁ አይድረስ!!
ታጥቦ ልቃ ይሏችሆል ይህ ነው!!