Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42553
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኦሮሙማ ሆይ ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል!

Post by Horus » 17 Jan 2024, 14:44

ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዝብ በኮማንድ ፖስት ዱላ ቀጥቅጠህ፤ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዝብ በክንሰትሬሽን ካምፕ አጉረህ ፤ መንገድ አግተህ እየዘረፍክ፣ ገድለህ እሬሳ እያቃጠልክ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ነኝ፣ እርዱኝ ብትል አይደለም ሰው ዝንጀሮች ይስቁብሃል! በቃ አንተ አገር የማስተዳደር ልምድም፣ እውቀትም ብቃትም የለህም! ይህቺህ አገር አስረክበህ ወረድ በጉልበት ከምትወርድ :idea: :idea:

Horus
Senior Member+
Posts: 42553
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦሮሙማ ሆይ ሆድን በጎመን ቢደልሉት ጉልበት በዳገት ይለግማል!

Post by Horus » 17 Jan 2024, 14:53

ሳይደፈርስ አይጠራም! ገና በደምብ ይደፈርሳል!


Post Reply