ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
Posted: 01 Sep 2023, 21:04
ዐብይ አህመድ የማይካድራ ወንጀለኞች እና ከተለያዩ የትግራይ ወረዳዎች ውሎ አበል ተከፍሎቸው የመጡ የውሸት ተፈናቃዮችን ሊጎበኝ ትግራይ ጉዞ ዝግጅት ላይ ይገኛል።
የጉዞው አላማ ከወድሁ ግልጽ ቢሆንም በወያኔዎች መካከል ግን ከፍተኛ መከፋፈል እየተሰማ ነው።
1ኛው አንጃ የአብይ አህመድ መቀሌ ጉብኝት የትግራይ ህዝብን መሳደብ ነው (በሻሻ ናት ያላትን መቀሌን) በርካታዎችን አካለ ጎደሎ ያደረገውን የትግራን ህዝብ በድፍረት ሊጎበኝ መምጣት ማለት የውርደት ውርደት ነው ለትግራይ ሲሉ፤
2ኛው አንጃ የጌቾ ቡድን) እኛ አዲስ አበባ ስለሄድን ይምጣ የሚል ነው። ጉዞው የማርፈጃ ወይም የግማሽ ቀን ስለሚሆን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች (በአማራ፤ በደቡብ፤በጋምቤላ፤ በሶማልያ፥ በአፋር) ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጣው ህጋዊ ቅቡልነት በመረዳት የጦርነት ስብራት ከደረሰባት ትግራይ ምናልባት በማታለል ድጋፍ ባገኝ በማለት ነው።
የሚደንቀው ነገር ግን በአጭር ጊዜ አማራ ፋኖን በማሸነፍ ወልቃይት እና ራያ እመልሳችኋለሁ ብሎ አማራ ክልል ጦርነት ገብቶ በተሸነፈብት ሁኔታ እና በተሸናፊነት ስነ-ልቦና የሚያደርገው ጉብኝት መሆኑ ነው።
የጉዞው አላማ ከወድሁ ግልጽ ቢሆንም በወያኔዎች መካከል ግን ከፍተኛ መከፋፈል እየተሰማ ነው።
1ኛው አንጃ የአብይ አህመድ መቀሌ ጉብኝት የትግራይ ህዝብን መሳደብ ነው (በሻሻ ናት ያላትን መቀሌን) በርካታዎችን አካለ ጎደሎ ያደረገውን የትግራን ህዝብ በድፍረት ሊጎበኝ መምጣት ማለት የውርደት ውርደት ነው ለትግራይ ሲሉ፤
2ኛው አንጃ የጌቾ ቡድን) እኛ አዲስ አበባ ስለሄድን ይምጣ የሚል ነው። ጉዞው የማርፈጃ ወይም የግማሽ ቀን ስለሚሆን በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልሎች (በአማራ፤ በደቡብ፤በጋምቤላ፤ በሶማልያ፥ በአፋር) ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጣው ህጋዊ ቅቡልነት በመረዳት የጦርነት ስብራት ከደረሰባት ትግራይ ምናልባት በማታለል ድጋፍ ባገኝ በማለት ነው።
የሚደንቀው ነገር ግን በአጭር ጊዜ አማራ ፋኖን በማሸነፍ ወልቃይት እና ራያ እመልሳችኋለሁ ብሎ አማራ ክልል ጦርነት ገብቶ በተሸነፈብት ሁኔታ እና በተሸናፊነት ስነ-ልቦና የሚያደርገው ጉብኝት መሆኑ ነው።
