Page 1 of 1
በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 14:39
by Horus
ከ4 ደቂቃ ጅምረው ይስሙ
የጉራጌ አመጽ በማንኛውም ግዜ መፈንዳቱ አይቀሬ ነው! ጉራጌ ግፍ የሚፈጽምን በዝምታ የሚያልፍ ካልቸር የለውም!
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 14:48
by Halafi Mengedi
Slave give birth a slave mentality for generations, ask Bologna maids how they worship for their slave masters by honoring the Bologna legacy and named themselves as Bologna name Eritrea aka Bologna maids.
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 14:53
by Horus
ጉራጌ የሴራ (የስርዓት፣ የስኛት) አገር ነው ። ያን ስኛት እጣለሁ የሚል ደሞ የሚጠብቀው ቅጫና ያ ካልሆነ አመጽ ነው!
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 15:01
by Horus
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 15:21
by kibramlak
Only if the acts are swift : የወያኔ መዥገሮች ከሰው በላው አቻቸው ኦሮሙማ ጋር በመተባበር አዲስ አበባ ውስጥ አማራ እና ጉራጌውን እየጠቆሙ እያስያዙ ባለበት በአሁኑ ወቅት ዝምታው ወሰን የሌለው መሆኑ ያሳስባል፣
ፋኖ አንዱን የብልግና አከርካሪ እና የአብይ ተላላኪዎችን በአማራ ክልል ድራሻቸውን ሲያጠፋ ወደማህል ያለው የበኩሉን ድርሻ ባጣዳፊ መወጣት ይኖርበታል፣፣ የጎሰኞችን ግብአተ መሬት በማፋጠን ያለአግባብ የሚያልቀውን ንፁሀን ግድያ መቀነስ ስለሚቻል
Horus wrote: ↑13 Aug 2023, 14:39
ከ4 ደቂቃ ጅምረው ይስሙ
የጉራጌ አመጽ በማንኛውም ግዜ መፈንዳቱ አይቀሬ ነው! ጉራጌ ግፍ የሚፈጽምን በዝምታ የሚያልፍ ካልቸር የለውም!
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 15:26
by Horus
አዲስ አበባ እራሱን የቻለ ሌላ ዳይናሚክስ ነው ! መራራ ትግል የሚያደርጉ ወጣቶች እስከ ሚነሱ አዲስ አበቤ መረገጡ አይቀሬ ነው ። አሁን ላይ ትግሉ እየተዛመተ ያለው አማራ፣ ጉራጌ፣ ከምባታ፣ ጋሞ እያለ ነው።
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 15:35
by kibramlak
አሁን የጠቀስካቸው ቦታዎች ምን ያህል እንቅስቃሴ እንዳለ ባላውቅም ብዙ መነቃቃት የሚያስፈልግ ይመስለኛል ፣ ከዛ በሁዋላ ግን ህዝቡ ራሱ ትግሉን ይመራዋል ፣ መሪም ባይኔረው፣
Horus wrote: ↑13 Aug 2023, 15:26
አዲስ አበባ እራሱን የቻለ ሌላ ዳይናሚክስ ነው ! መራራ ትግል የሚያደርጉ ወጣቶች እስከ ሚነሱ አዲስ አበቤ መረገጡ አይቀሬ ነው ። አሁን ላይ ትግሉ እየተዛመተ ያለው አማራ፣ ጉራጌ፣ ከምባታ፣ ጋሞ እያለ ነው።
Re: በጉራጌ ምድር አንድ አማራ አይጠቃም !! ይድረስ ለጸረ አማራ ኦሮሙማ!
Posted: 13 Aug 2023, 15:43
by Horus
ክብራምላክ፣
ልክ እንደ አማራ ትግሉ ሲጀምር ባካባቢ ጥያቄ ላይ ነው ። ደቡብም ያለው ግዜያዊ ጥያቄ የክልል እና የራስ ገዝነት ጥያቄ ነው ። ግን መላ ደቡብ የኦሮሞ ግፊት አለበት ። ካማራ ክልል የሚለየው የድርጅትና የጦር እጦት ነው። አሁን ላይ ቢያንስ ቢያንስ አቢይ አማራን ለመውጋት የፖለቲካ ድጋፍ፣ ፍየልና ዳቦ ቆሎ አልሰጥም ካለ የትግሉ መጀመሪያ የሃይል አሰላለፉ ለውጥ ነው። የተለያዩት ቦታዎችና ሕዝቦች የንቃታና ቅዋሜ ደረጃ የተለያየ ስለሆነ ብዙ መናበብም ትግእስትም የሚጠይቅ ነው ።