Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13068
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

ሰበር ዜና : ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ሥልጣን ልትለቅ ነው

Post by Thomas H » 09 Feb 2023, 10:58

ከውስጠ አዋቂዎች የደረሰን ዜና እንደሚያመለክተው ዛሬ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ጋር ከተወያየች በኋላ ሥልጣን ለመልቀቅ ወስናለች ::

Abere
Senior Member
Posts: 15441
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሰበር ዜና : ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ሥልጣን ልትለቅ ነው

Post by Abere » 09 Feb 2023, 11:07

መልቀቅ ባትፈልግስ መች ይቀርላታል። ሞኝ ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስለዋል ይባላል።ውታፍ ነቃይ ሁላ ለህዝብ ንስሃ ገብቶ ይቅርታ ሳይጠይቅ እንደ ወያኔዎቹ ከትቢያ ላይ ይወድቃሉ።
Thomas H wrote:
09 Feb 2023, 10:58
ከውስጠ አዋቂዎች የደረሰን ዜና እንደሚያመለክተው ዛሬ ከሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ጋር ከተወያየች በኋላ ሥልጣን ለመልቀቅ ወስናለች ::

sesame
Member+
Posts: 8557
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ሰበር ዜና : ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ሥልጣን ልትለቅ ነው

Post by sesame » 09 Feb 2023, 12:48

I have a great difficulty trying to determine who the dumbest Agame is in this forum. How can one select between Tommy idiotic ramblings, Halafis hallucinations, and AxumQizanam's rants. :lol: :lol: :lol: :lol:

euroland
Member+
Posts: 7957
Joined: 08 Jun 2018, 12:42

Re: ሰበር ዜና : ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ሥልጣን ልትለቅ ነው

Post by euroland » 09 Feb 2023, 14:45

Thomas H wrote:
09 Feb 2023, 10:58
ከውስጠ አዋቂዎች የደረሰን ዜና


Is this the same “ ከውስጠ አዋቂዎች” who also told you Weyane has captured Humera and Badme, TPLF is in the outskirts of Asmara, Tplf captured two drone pilots, Aboy Sibhat was never captured? :lol: :lol: Yeah, if so, I am sure it has to be true.

Post Reply