Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 16 Jan 2023, 08:51

ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!
Fasil Yenealem

ውጤት

ባለፉት ሶስት ቀናት ማለትም ከ January 12-15፣ ድምጽ ከሰጡ ፌስቡከሮች መካከል 32 በመቶ የሚሆኑት ማለትም 631 ሰዎች "በጠ/ሚኒስትሩ አመራር አዎ እንተማመናለን" ሲሉ፣ 68 በመቶ ወይም 1283 ሰዎች ደግሞ እምነት እንደሌላቸው ገልጸዋል።
Please wait, video is loading...

kibramlak
Member
Posts: 2155
Joined: 26 Sep 2013, 09:27

Re: ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!

Post by kibramlak » 16 Jan 2023, 10:20

Within 32%, there are ሆዳም group, ኦሮሙማ ሸኔ group , ውዳቂ ትህነጎች, የመሳሰሉ ልቅምቃሚዎች ይበዙበታል፣፣

አእምሮ ያለው ግብዝ ቢኖር ከ 5% በላይ የሚደግፈው አይኖርም

Wedi wrote:
16 Jan 2023, 08:51
ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!
Fasil Yenealem

ውጤት

ባለፉት ሶስት ቀናት ማለትም ከ January 12-15፣ ድምጽ ከሰጡ ፌስቡከሮች መካከል 32 በመቶ የሚሆኑት ማለትም 631 ሰዎች "በጠ/ሚኒስትሩ አመራር አዎ እንተማመናለን" ሲሉ፣ 68 በመቶ ወይም 1283 ሰዎች ደግሞ እምነት እንደሌላቸው ገልጸዋል።
Please wait, video is loading...

Horus
Senior Member+
Posts: 42819
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!

Post by Horus » 16 Jan 2023, 10:30

መረሳት የሌለበት የፋሲልን ፕሮግራም ወይም ኢ ኤም ኤስ የሚከታተሉ ታዳሚዮች ከወዲሁ እስከ ተወሰነ ድረስ ለዲክታተር አቢይ ፖዘቲቭ አመለካከት ያላቸው ናቸው (ከ32%) ማለት ነው ። ይህን ሰርቬይ ያደረገው ኢትዮ360 ቢሆን ያላማኙ ቁጥር 90% ይደርስ ነበር ብዬ እገምታለሁ!

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ጋላ አብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ ድምጥማጡ መጥፋቱን ውታፍ ነቃይ ፋሲል የኔአለም በጥናቱ አረጋገጠ!! WEEY GUUD!!

Post by Wedi » 16 Jan 2023, 10:37

Horus wrote:
16 Jan 2023, 10:30
መረሳት የሌለበት የፋሲልን ፕሮግራም ወይም ኢ ኤም ኤስ የሚከታተሉ ታዳሚዮች ከወዲሁ እስከ ተወሰነ ድረስ ለዲክታተር አቢይ ፖዘቲቭ አመለካከት ያላቸው ናቸው (ከ32%) ማለት ነው ። ይህን ሰርቬይ ያደረገው ኢትዮ360 ቢሆን ያላማኙ ቁጥር 90% ይደርስ ነበር ብዬ እገምታለሁ!
Horus በጣም ትክክል ብለሃል፡፡ በፋሲል የኔአለም የፌስ ገጽ ላይ ቮት ያደረጉት አብዛኛዎች የፋሲል እና የብልጽግና/አብይ አህመድ ደጋፊዎች ናቸው፡፡ ምክንያቱም ፋሲል በፌስ ቡክ ገጹ የለጠፈው መረጃ ከሌሎች በፊት የሚደርሳቸው እና ድምጽ የሚሰጡት የፋሲል የፌስቡክ ገደኞች እና ተከታዮች ናቸው፡፡

ይህም ሁኖ ባጠቃላይ ይህ አነስተኛ ጥናት የሚያሳየን አንድ እውነታ አለው፡፡ ይህም እውነታ የአብይ አህመድ የነበረው የህዝብ ድጋፍ እጅግ ያሸቆእለቆእለ እና ድምጥማጡን የጠፋ መሆኑን ነው፡፡

Post Reply