ኦሮሚያ ላይ የሚንቀሳቀሰው ኦፌኮ ደግሞ የሻዕቢያ ሰራዊት በቤንሻንጉል በትግራይ በኦሮሚያ እየተንቀሳቀሰ ነው መንግስት ለምን ዝምታን መረጠ ብለው ከሀገር ህዝብና ደህንነት አንፃር የሚቀመጥ ጥያቄን ጠይቀዋል።
በአንድነት ፣ በኢትዮጵያዊነት ስም የሚንቀሳቀሱ የአንድ ወገን ዘረኛ ፓርቲዎች ናቸው የምንለው በምክንያት ነው። በኢትዮጵያ ስም የተቋቋሙ ከጀርባቸው የአንድ ቡድን ጥቅም አስከባሪ የብሔረሰቦች ፀር የሆኑ ፓርቲዎች ናቸው።
.
.
.
Please wait, video is loading...