Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

የጫት ነጋዴው ብርአምጡ ነጋ በአዲስ አቤውና በአማራው ላይ የፈፅመው ክህደት

Post by wazzupdog » 10 Nov 2022, 17:35

ብርአምጡ ነጋ በአዲስ አቤውና በአማራው ላይ የፈፅመው ክህደት ከልደቱ ክህደቱ ያላነሰ ነው:: ባለፈው ምርጫ ሆን ብሎ በተንኮል የአዲስ አቤውን ድምጽ ለሁለት ከፍሎ ውጤቱን ለኦሮሙማ ብልግና ያስረከበ ሆዳም የኦህዴድ ተከፋይ የጫት ነጋዴ ነው::

wazzupdog
Member
Posts: 2009
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

Re: የጫት ነጋዴው ብርአምጡ ነጋ በአዲስ አቤውና በአማራው ላይ የፈፅመው ክህደት

Post by wazzupdog » 10 Nov 2022, 17:47

እውነት እንናገር ካልን የኦህዴድዋ አዳነች አበቤ ለአዲስ አበባ ህዝብ ትመጥናለች?

Post Reply