Page 1 of 1

Must Read : የሕግ ባለ ሙያ አስተያየት : የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ማለት ምን ማለት ነው ?

Posted: 02 Nov 2022, 21:59
by Thomas H
የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ሲባል ለማለት የተፈለገው የትግራይ መከላከያ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መከላከያ መሣሪያ አትንጠቅ ወይም አትማርክ ማለት ነው :: የትግራይ መከላከያ እኮ ትጥቁን የሚያገኘው ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ነው :: አሁን የትግራይ መከላከያ የሆነው እኮ በፊት የትግራይ ልዩ ሃይል የነበረው ነው :: ስለዚህ የሚፈታ ትጥቅ የለም :: አሁን ያለው የትግራይ መከላከያ ግን ወደ ትግራይ ልዩ ሃይል ለመቀየር ምንም አያስቸግርም ::

Re: Must Read : የሕግ ባለ ሙያ አስተያየት : የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ማለት ምን ማለት ነው ?

Posted: 02 Nov 2022, 22:44
by Fed_Up
Thomas H wrote:
02 Nov 2022, 21:59
የትግራይ መከላከያ ትጥቁን ይፍታ ሲባል ለማለት የተፈለገው የትግራይ መከላከያ ከኢትዮጵያ እና ኤርትራ መከላከያ መሣሪያ አትንጠቅ ወይም አትማርክ ማለት ነው :: የትግራይ መከላከያ እኮ ትጥቁን የሚያገኘው ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ነው :: አሁን የትግራይ መከላከያ የሆነው እኮ በፊት የትግራይ ልዩ ሃይል የነበረው ነው :: ስለዚህ የሚፈታ ትጥቅ የለም :: አሁን ያለው የትግራይ መከላከያ ግን ወደ ትግራይ ልዩ ሃይል ለመቀየር ምንም አያስቸግርም ::
ጥሩ ብለሻል ገለቴ "እየጠጣሽ እስኪ እነዚ የኤርትራ አናብስቶች የትግራይን የተቀበረ መሪ ብቻ ሳይሆን 30 አመት የቀበረችውን መሳሪያ እየጎለጎለ ሲያውጣ ከዛም ይህን ተቀብሎ ነው ትግራይ ተራራ ላይ ሲያራውጥሽ የነበረው"

አይዞሽ ገለቴ እየጠጣሽ ... አስፈላጊ ከሆነም ይጨመርልሻል:: :mrgreen: