Page 1 of 1

VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 12 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 19:32
by tarik
1- Yes they will, because usa is their guarantor
2- No they won't allow them back

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Terrorists Agames Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 19:44
by Sam Ebalalehu
በችግሩ ግዜ ከጎኑ የቆሙት Russia, China and India ናቸው። አሜሪካ አቢይን dicate ለማረግ የምትችልበት ደረጃ ላይ አይደለም ያለችው። ድርደሩ ከተካሄደ ትግራይ ውስጥ ያለው ሁኔታ ነው የድርድሩን አካሄድ የሚወስነው። የ ድርድሩ ዋና ግብ ህወሐትን እንደ ድርጅት ማክሰም መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የአእምሮ በሽተኛ ናቸው። በነሱ ምክንያት ኢትዮጵያ ዘላለም ስትታመስ መኖር የለባትም።

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Terrorists Agames Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 19:57
by tarik
Sam Ebalalehu wrote:
23 Oct 2022, 19:44
በችግሩ ግዜ ከጎኑ የቆሙት Russia, China and India ናቸው። አሜሪካ አቢይን dicate ለማረግ የምትችልበት ደረጃ ላይ አይደለም ያለችው። ድርደሩ ከተካሄደ ትግራይ ውስጥ ያለው ሁኔታ ነው የድርድሩን አካሄድ የሚወስነው። የ ድርድሩ ዋና ግብ ህወሐትን እንደ ድርጅት ማክሰም መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የአእምሮ በሽተኛ ናቸው። በነሱ ምክንያት ኢትዮጵያ ዘላለም ስትታመስ መኖር የለባትም።
እሺ ሳም ችግሩ ጋላ አቢይ ምንም አይነት አውሮፕላን ወደ ትግራይ ክልል መግባት የለበትም ያለው ለምንድ ነው እነዚህ 9 የወያኔ አሸባሪዎች እንዴት ከትግራይ ክልል ተነስተው ጅቡቲ ደረሱ አሁን ደግሞ ወደ ደቡብ አፍሪካ እያቀኑ ነው። ቢያንስ ለአሜሪካ ኤምባሲ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለቦት። እናም አብይ እነዚህን አውሮፓውያን መፍራት የለበትም።

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 20:11
by Sam Ebalalehu
tarik እኔ የምለው አቢይ አሳፋሪ ስህተት ይሰራል አሜሪካ ስለ ድርድሩ dictate እንድታደርግ ከፈቀደ። የኢትዮጵያ ሰራዊት ፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ጉልበታቸውን እና ህይወታቸውን ለአገራቸው ለመሰዋት ሲነሱ አሜሪካ የአገራቸውን የወደፊት እድል ትወስናለች ብለው አይደለም። ኢትዮጵያኖች ስለአገራችን እራሳችን እንወስናለን ብለው ነው። አቢይ በፍፁም ይህን መርሳት የለበትም።

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 20:24
by tarik
Sam Ebalalehu wrote:
23 Oct 2022, 20:11
tarik እኔ የምለው አቢይ አሳፋሪ ስህተት ይሰራል አሜሪካ ስለ ድርድሩ dictate እንድታደርግ ከፈቀደ። የኢትዮጵያ ሰራዊት ፣ ፋኖ እና ሚሊሻ ጉልበታቸውን እና ህይወታቸውን ለአገራቸው ለመሰዋት ሲነሱ አሜሪካ የአገራቸውን የወደፊት እድል ትወስናለች ብለው አይደለም። ኢትዮጵያኖች ስለአገራችን እራሳችን እንወስናለን ብለው ነው። አቢይ በፍፁም ይህን መርሳት የለበትም።
ሳም አባላለው፥እንግዲህ ባጭሩ አብይ ጠንከር ያለ መሆን አለበት። ከወያኔ አሸባሪ መሪዎች ጋር መመሳሰል የለበትም። ከአሜሪካ ጋር እንኳን መበከል የለበትም። እንደ ዋዲ አፎም ደረቅ መሆን በአፍሪካ አስፈላጊ ነው።

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 20:26
by Sam Ebalalehu
I agree, tarik.

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 20:39
by tarik
Sam Ebalalehu wrote:
23 Oct 2022, 20:26
I agree, tarik.
ተግባባን ሳም አባላለው።

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 21:07
by Abere
tarik, the answer is simple. It depends what kind of order Abiy Ahmed will receive from America. If Abiy Ahmed is told to welcome them he has no option. You think he is really sitting on the driver's seat :lol: Remember what Trump said about the Nobel Prize.
tarik wrote:
23 Oct 2022, 19:32
1- Yes they will, because usa is their guarantor
2- No they won't allow them back

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 23 Oct 2022, 22:17
by sun
tarik wrote:
23 Oct 2022, 19:32
1- Yes they will, because usa is their guarantor
2- No they won't allow them back

Believe me that you will know the answers 100% only if you drink the mineral rich water streaming out of the holy Wushaa because you are even the lowest IQ vagabond unholy Wushaa needing the help of the holy wushaa water supplier. Sidd Addeg kiftaaf durriyye b!tch!
:lol: :lol:


Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Agame Terrorists Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 24 Oct 2022, 16:48
by tarik
So far 75% said no z ጋላ Gov won't let z 12 terrorist-tplf rats come back 2 cursed-land-tigray
2- No they won't allow them back
24
75%

Re: VOTE:Will Z ጋላ Gov. Let Z 9 Terrorists Agames Comeback?!!! WEEY GUUD !!!

Posted: 24 Oct 2022, 17:24
by Abe Abraham
tarik wrote:
23 Oct 2022, 19:57
Sam Ebalalehu wrote:
23 Oct 2022, 19:44
በችግሩ ግዜ ከጎኑ የቆሙት Russia, China and India ናቸው። አሜሪካ አቢይን dicate ለማረግ የምትችልበት ደረጃ ላይ አይደለም ያለችው። ድርደሩ ከተካሄደ ትግራይ ውስጥ ያለው ሁኔታ ነው የድርድሩን አካሄድ የሚወስነው። የ ድርድሩ ዋና ግብ ህወሐትን እንደ ድርጅት ማክሰም መሆን አለበት። እነዚህ ሰዎች የአእምሮ በሽተኛ ናቸው። በነሱ ምክንያት ኢትዮጵያ ዘላለም ስትታመስ መኖር የለባትም።
እሺ ሳም ችግሩ ጋላ አቢይ ምንም አይነት አውሮፕላን ወደ ትግራይ ክልል መግባት የለበትም ያለው ለምንድ ነው እነዚህ 9 የወያኔ አሸባሪዎች እንዴት ከትግራይ ክልል ተነስተው ጅቡቲ ደረሱ አሁን ደግሞ ወደ ደቡብ አፍሪካ እያቀኑ ነው። ቢያንስ ለአሜሪካ ኤምባሲ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለቦት። እናም አብይ እነዚህን አውሮፓውያን መፍራት የለበትም።


በማንኛውም ኣገር የሆነች ኣውሮፕላን የኣየር ክልልህን ጥሶ ለመግባት ኣይፈቀደም፡ በተለይ ልዑላዊነትክን ጥሳ የገባች ኣውሮፕላን ከኣገርህ ለደም ማፋሰስና ለየሺዎች መሞትና መጉዳት ተጠያቂዎች የሆኑ ግለ-ሰዎች ጭና ለመውጣት ስትፈልግ ።

ኣዎ ኣቢይ ነጮችን መፍራት የለበትም ምክንያቱ በመፍራት የምትከፍለው የሰው ሂወት ዋጋ እጅግ ትልቅ ስለሆነ ። ለዘጠኙ በቀጥታና በተዘዋዋሪ መንገድ እንክብካቤ ማድረግ ውግያው ማራዘምና ኢትዮጵያን እየተመላለስክ ብውጥረት ማስገባት ነው ። በሌላ ኣነጋገር መፍራት ማለት ሞት መጥራት ማለት ነው ። እኔ ከመሞትና ኣለመፍራት ቢያስመርጡኝ ኣለመፍራት በመረጥኩ ነበር ። ያኣቢይም ምርጫ እሱ እንዲሆን ይጠበቃል ።