Page 1 of 1

Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 18 Oct 2022, 23:10
by Misraq
.
.
.
እየጠጣን እባካችሁ።

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 19 Oct 2022, 00:03
by Selam/
:lol: :lol: :lol: :lol:
Misraq wrote:
18 Oct 2022, 23:10
.
.
.
እየጠጣን እባካችሁ።

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 19 Oct 2022, 00:11
by Oh Jerry
The war will consume many many lives before resolution sets in.

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 10:29
by Naga Tuma
የማትጠጣ ፓስተር ትመስለኝ ነበር። እየጠጣን ብለህ ኣሳከኝ። ኣይዴለህም ወይስ እንደሃገሬ ቄሶች እና ቃሉዎች እየጠጣን እያልክ ነዉ? ጠላ ወይስ አረቄ ወይስ ቦከ ነዉ ያጣጣምከዉ?

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 11:04
by Abere
የእምዬ ምኒልክ ልጆች እነ ፋኖ እነ ነብሮ ሲመጡ መጸዳዳት እና መቆነጀጀት ይነሳት እንደ? እንድህ ገጥማ ነበር ጥንት

ሳሩን በሬ በላው - ቅጠሉን አንበጣ፤
ምን ሊጎዘጎዝ ነው ምኒልክ ሲመጣ?

ምንም ቢቀጥን ጠጅ ጠጅ ነው።

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 11:44
by Horus
Abere wrote:
20 Oct 2022, 11:04
የእምዬ ምኒልክ ልጆች እነ ፋኖ እነ ነብሮ ሲመጡ መጸዳዳት እና መቆነጀጀት ይነሳት እንደ? እንድህ ገጥማ ነበር ጥንት

ሳሩን በሬ በላው - ቅጠሉን አንበጣ፤
ምን ሊጎዘጎዝ ነው ምኒልክ ሲመጣ?

ምንም ቢቀጥን ጠጅ ጠጅ ነው።
አበረ፣
አው ብንቀጥንም ጠጅ ነን ያለው አማራ ነው! እኛ ሸዌዎች ጋን ቢጠራረግ እንስራ ይወጣዋል እንላለን! ግን አቶ ሰላም እንዳይሰማህ! ደሞ ዘረኛ የሚልው ታፔላውን እንዳይለጥፍብህ :lol: :lol: :lol: ኤትኖክራቲክ ኮሬክትነስ ይባላል :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 14:12
by Naga Tuma
ጃሌ ጅለ ነዉ ወይስ አባ ጃሎ የሚባልበት ሃገር ነዉ ጠጅ ቢቀጥንም የሚባለዉ? ተመሳሳይ ወጎች ኣይዴሉም፣ እንደ ቃሉ እና ቃልቻ?

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 20:12
by Misraq
Naga Tuma wrote:
20 Oct 2022, 10:29
የማትጠጣ ፓስተር ትመስለኝ ነበር። እየጠጣን ብለህ ኣሳከኝ። ኣይዴለህም ወይስ እንደሃገሬ ቄሶች እና ቃሉዎች እየጠጣን እያልክ ነዉ? ጠላ ወይስ አረቄ ወይስ ቦከ ነዉ ያጣጣምከዉ?
ሻሜታ ነው ኦቦሌሳ ነጋ፥፥ በእርጅና እንደጎረምሳ አድርጎኛል፥፥ :lol: :lol:

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 20 Oct 2022, 20:24
by Selam/
I will graciously excuse you when you post a popular epigram about Gurages as self-deprecating parody. If not, unearthing any derogatory proverbial phrase is dumb!
Horus wrote:
20 Oct 2022, 11:44
Abere wrote:
20 Oct 2022, 11:04
የእምዬ ምኒልክ ልጆች እነ ፋኖ እነ ነብሮ ሲመጡ መጸዳዳት እና መቆነጀጀት ይነሳት እንደ? እንድህ ገጥማ ነበር ጥንት

ሳሩን በሬ በላው - ቅጠሉን አንበጣ፤
ምን ሊጎዘጎዝ ነው ምኒልክ ሲመጣ?

ምንም ቢቀጥን ጠጅ ጠጅ ነው።
አበረ፣
አው ብንቀጥንም ጠጅ ነን ያለው አማራ ነው! እኛ ሸዌዎች ጋን ቢጠራረግ እንስራ ይወጣዋል እንላለን! ግን አቶ ሰላም እንዳይሰማህ! ደሞ ዘረኛ የሚልው ታፔላውን እንዳይለጥፍብህ :lol: :lol: :lol: ኤትኖክራቲክ ኮሬክትነስ ይባላል :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: Adwa እኔስ ከማን አንሼ ፀድት ብዬ እንግዶቼን ለመቀበል ዝግጁ ነኝ አለች

Posted: 25 Oct 2022, 03:25
by Naga Tuma
ኢትዮጵያ በታሪኳ የሀሳብ ቅኝ ተገዢ ሆና ነበር ቢባል የሶስት ሀሳቦች ይመስለኛል።

ኣንደኛ ሴቶች ልጆችን ገና በህፃንነታቸዉ ቁንጥ ማድረግ። ስንት ዘመናትን እንደቆየ ባላዉቅም በቅርብ ግዜ ነዉ ጎጂ ባህል የተባለዉ።

ሁለተኛ ኣርሶ ኣደሮችን በሰኔ ወር ሰኞ ቀን የገብርኤል ቀን ነዉ፣ እሮብ ቀን የማርያም ቀን ነዉ፣ ዓርብ ቀን የግዮርጊስ ቀን ነዉ እና መሬት ኣርሳችሁ ሰብል ኣትዝሩ ማለት።

ሶስተኛ ህብረተሰቡ ለዘመናት የተላመዳቸዉን የገብስ ጭማቂዎችን እና የማር ልዋስን ኣትጠጡ ማለት። ከልክ በላይ ምግብም ይከብዳል፣ ቁንጣን ያስይዛል፣ ማርም ይጠፍራል፣ ይመራል። እነዚህም ኣዲስ ኣይዴሉም። በተልምዶ የሚታወቁ ናቸዉ።

ምስረቅ፣ እየጠጣን ያልከዉን ሳስታዉስ ያስቀኛል። ግጥም ባልችልም የሚከተሉትን ኣልኩኝ። ቦካህን ኣስቀምጠዉ ማለቴ ኣይዴለም።

ወይ ዘንድሮ እንደ ድሮ
ፓስተር እየጠጣን ኣለ ተንደርድሮ
ከዛም ተወዛወዘ በሎ በሎ ብሎ
ለማስተባበል ዳዳ ቦካን ሻሜታ ብሎ

በሎ በሎ ባህላዊ ዘፈን ነው።