Page 1 of 2
Geez is born in Eritrea/Ethiopia
Posted: 20 Aug 2022, 16:31
by TesfaNews
Eritrean Tigreyit language and Geez
https://vm.tiktok.com/ZMNnpk1dJ/
https://vm.tiktok.com/ZMNnpffMv/
https://vm.tiktok.com/ZMNnp8Rsn/
Geez is NOT Arabic or pure Semetic language... Geez is a mixed language with indigenous Habesha wordsand Sabean words...Example of Habesha only word is ፀሓይ ስለዚ.... just like Tigrinya and Amharinya

words like ማይ ከልቢ are found in Arabic and Sabean but the words not found are authentic habesha words
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 20 Aug 2022, 17:06
by Axumezana
Yes, Pushkin was also born in the 100 years old Eritrea!
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 03:28
by Zack
there was no eritrea or ethiopia during the time of geez was developed maybe there was an empire called dmt empire that created geez in that time
its like saying italy gave birth to the roman emire
dr Zackovich
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 04:59
by Meleket
ግዕዝ ሲባል "መጠራና በለው ከለውን" ማንሳት የግድ ይለናል እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች። ምክንያቶም መጠራ ላይ፡ የግዕዝ ፊደሎች ቁልጭ ብለው በድንጋይ ላይ ተወቅረው ቃል ኣውጥተው የሚናገሩ ህያው ማስረጃዎች ስለሆኑ። መጠራ፡ ኤርትራ ውስጥ ቀድሞ ኣከለ ጉዛይ ተብሎ በሚጠራው በኣሁኑ ዞባ ደቡብ ውስጥ የምትገኝ ታሪካዊ ስፍራ ነች።
https://mereja.com/forum/viewtopic.php? ... B6#p800444
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 07:52
by Sabur
ሓው Meleket:
This is right, Thank you !!
The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 09:48
by Meleket
ሳቡር ዓቢ ሰብ፡ ኩሉ ዝበልካዮ ሓቂ ኢዩ። ቋንቋ ግእዝ ኣብ ዝበዝሔ ክፋል ኤርትራን ኣብ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ይዝረብ ከምዝነበረ ዝገልጹ ብዙሓት ኢዮም። ብፍላዪ ኤርትራዊ ቋንቋ ትግረ፡ ዝበዝሔ ቃላቱ ምስ ቋንቋ ግእዝ ዝቐረበን፡ ዝያዳ መቕርብ ቋንቋ ግእዝ ምኳኑ ድማ ምስክር ዜድልዮ ኣይዀነን። ብዛዕባ ፊደላት ቋንቋ ግእዝ፡ እዚ ናይ መጠራን ኣብ ጋሽ ባርካ’ውን ኣብ ሓደ ስፍራ ዝተረኽበ ውቁር እምኒ፡ ግእዝ ሕያው ጭብጢ ኤርትራዊ ውርሻና ምኳኑ ዝምስክሩ ጭብጥታት ምኳኖም፡ ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ። ንፊደላት ግእዝ’ዉን ክቡር ኣባ ይስሃቕ “ትእምርተ መጠራ” ዚብል ስም ዘጠመቕዎ፡ እቲ ዝገደመ ዝተረኽበ ፊደላት ኣብ መጠራ ምኳኑ ንምዝኽኻር ኢዩ፡ ይብሉ።
Sabur wrote: ↑22 Aug 2022, 07:52
ሓው Meleket:
This is right, Thank you !!
The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.
. . .
https://en-academic.com/dic.nsf/enwiki/1178094
እርግጥ ነው ግእዝ በአብዛኛው ኤርትራና በሰሜን ኢትዮጵያ ይነገር ነበር ተብሎ ሲገለጽ እንሰማለን። በተለዪ ኤርትራዊው የትግረ ቋንቋ ይበልጥ ለግእዝ የቐረበ ቋንቋ መሆኑን በቀላሉ ለማወቅ ኣያዳግትም። ምክንያቱም ኣብዛኛው ቃላቱ ከግእዝ የተወሰደ በመሆኑ። ፊደላትን በተመለከተ ደግሞ ይህ መጠራ ላይ የተገኘው ውቅር ፊደላት እንዲሁም ጋሽ ባርካ በተባለው የኤርትራ ክፍል የተገኘው ኣንድ ሌላ ተጨማሪ ውቅር የድንጋይ ላይ ፊደል፡ ግእዝ ቋንቋ ከነፊደሉ ለኤርትራ ያለውን ቅርበት የሚገልጹ ህያው ኤርትራዊ ማስረጃዎች መሆናቸውን፡ በዚህ ዙርያ ምርምር ያደርጉ የነበሩት ክቡር ታጋይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ቁልጭ ኣድርገው ሰንደውልን ኣልፈዋል። ፊደሉንም “ትእምርተ መጠራ ወይም የመጠራው ምልክት” የሚል ስም ሲሰጡት፡ እጅግ ጥንታዊው ውቅር ፊደል መጠራ ላይ የተገኘው እንደሆነ ኣጽንዖት ለመስጠት መሆኑን እንረዳለን። 
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 10:20
by Selam/
Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”
Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 11:20
by Meleket
Selam/ wrote: ↑22 Aug 2022, 10:20
Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”
ወዳጃችን Selam/ ጥሩ ጥያቄ ነው። ውቅር ፊደሎቹ የተጻፉበት ድንጋይ፡ “ኢምፖርትድ” እንዳልሆነ ኤርትራውያንና የውጪ ሃገር የሥነ ጥንት ተመራማሪዎቻችን ኣረጋግጠውታል። ውቅር ሃወልቱም ፊደላቱም የሚገኙት፡ ቅድመ- ኣኵሱም እንደሆነ በተረጋገጠው በ “መጠራ” ነው። መጠራ፡ የአሁኗ 'ኢትዮጵያ' ውስጥ ሳይሆን የኣሁኗ 'ኤርትራ' ውስጥ ነው የምትገኘው። ያኔ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን የተጠበቡት “ፊደሉን ወቅረው” ለኛ ማስተላለፍ ላይ የነበረ ይመስላል፡ ኤርትራም፡ ኢትዮጵያም መጠራም መለከትም “selam/”ም ብለው ኣልወቀሩም፡ እንዲያ ኣድርገው ከሆነ ተመራማሪዎቻችን ፈልፍለው እንደሚያገኙት እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ኣንጠራጠርም። በነገራችን ላይ የኋላ ኋላ የተወቀሩት የኣኵሱም ሃወልቶችም ይሁኑ የላሊበላ ውቅር ኣብያተ ክርስትያኖችም “ኢትዮጵያ” ወይም "Selam/" የሚል ቃል ድንጋይ ላይ ወቅረው ለተተኪው ትውልድ ኣስረክበው ከሆነ እስቲ ኣጋሩንና እኛም እንማርበት።
ማስተዋል የሚገባን ግን በወቅቱ በግእዙ ብቻ ይጽፉ ስለነበረ “ኤርትራ” ሳይሆን ‘አረተረ” “መለከት ሳይሆን “መለከተ” ብለው ሊጽፉ ቢፈልጉ ኑሮ ይጽፉ እንደነበረ ነው። “ኢትዮጵያ” ሳይሆን ‘አተየጸየ”፣ “selam/” ሳይሆን “ሰለመ” ብለውም መጻፍ ይችሉ እንደነበረ ነው ቢፈልጉ ኖሮ!
Selam/ wrote: ↑22 Aug 2022, 10:20
Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
ሁለተኛው ጥያቄም ግሩም ጥያቄ ነው። ኣንዳንዶች እንኳን የ“ጨረቃዋን” ምልክት ከመለከት ጋር የሚያምታቷት ባይጠፉም፤ የኛዎቹ ሊቃውንት እንደነገሩን የጨረቃዋም ይሁን የፀሓይዋ ምስል፡ ወቃሪዎቹ ጨረቃንና ፀሓይን ለፈጠረው ኣምላክ ያላቸውን ክብር ለመግለጽ እንደሞከሩ ነው። ጨረቃንም ፀሓይንም የፈጠረው ኣምላክ ደግሞ ኤርትራንም ጐረቤቶቿንም ዓለምንም የፈጠረ መሆኑን ነው የምናምን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ፊደል ወቅረው እንዳስተላለፉልን እንደ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን።
[/quote]
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 12:21
by Right
Geez is century old.
Eritrea was a baby of Italian imperial power.
There was no such thing called Eritrea before the Italians.
Eritrea was a European town during the Roman Empire.
There was a powerful Afar state in the region but not Eritrea.
Once again the delusional and the ignorant bullshitting in this forum.
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 12:37
by Selam/
Let’s leave the origin of Geez to archeologists & scholars because there is no concrete evidence so far where & when it exactly originated. The said Geez inscription was obviously found in the Kingdom of Daʿamat (ዳዓማት), whose territory included today’s Eritrea & Northern Ethiopia & its center was located in Yeha. There’s a lot of historical versions about the inhabitants of Daʿamat and their lineage to the subsequent kingdoms & the whereabouts of their descendants. So the phrase ‘Geez was invented in Eritrea’ is misleading and confusing. It’s like saying the word Behest originated in Germany, when in fact it’s a Germanic word and that’s how the etymology should be described.
Meleket wrote: ↑22 Aug 2022, 11:20
Selam/ wrote: ↑22 Aug 2022, 10:20
Is there an inscription on the obelisk that reads “Eritrea” or “Meleket?”
ወዳጃችን Selam/ ጥሩ ጥያቄ ነው። ውቅር ፊደሎቹ የተጻፉበት ድንጋይ፡ “ኢምፖርትድ” እንዳልሆነ ኤርትራውያንና የውጪ ሃገር የሥነ ጥንት ተመራማሪዎቻችን ኣረጋግጠውታል። ውቅር ሃወልቱም ፊደላቱም የሚገኙት፡ ቅድመ- ኣኵሱም እንደሆነ በተረጋገጠው በ “መጠራ” ነው። መጠራ፡ የአሁኗ 'ኢትዮጵያ' ውስጥ ሳይሆን የኣሁኗ 'ኤርትራ' ውስጥ ነው የምትገኘው። ያኔ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን የተጠበቡት “ፊደሉን ወቅረው” ለኛ ማስተላለፍ ላይ የነበረ ይመስላል፡ ኤርትራም፡ ኢትዮጵያም መጠራም መለከትም “selam/”ም ብለው ኣልወቀሩም፡ እንዲያ ኣድርገው ከሆነ ተመራማሪዎቻችን ፈልፍለው እንደሚያገኙት እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ኣንጠራጠርም። በነገራችን ላይ የኋላ ኋላ የተወቀሩት የኣኵሱም ሃወልቶችም ይሁኑ የላሊበላ ውቅር ኣብያተ ክርስትያኖችም “ኢትዮጵያ” ወይም "Selam/" የሚል ቃል ድንጋይ ላይ ወቅረው ለተተኪው ትውልድ ኣስረክበው ከሆነ እስቲ ኣጋሩንና እኛም እንማርበት።
ማስተዋል የሚገባን ግን በወቅቱ በግእዙ ብቻ ይጽፉ ስለነበረ “ኤርትራ” ሳይሆን ‘አረተረ” “መለከት ሳይሆን “መለከተ” ብለው ሊጽፉ ቢፈልጉ ኑሮ ይጽፉ እንደነበረ ነው። “ኢትዮጵያ” ሳይሆን ‘አተየጸየ”፣ “selam/” ሳይሆን “ሰለመ” ብለውም መጻፍ ይችሉ እንደነበረ ነው ቢፈልጉ ኖሮ!
Selam/ wrote: ↑22 Aug 2022, 10:20
Were the disk and crescent also created in “Eritrea?”
ሁለተኛው ጥያቄም ግሩም ጥያቄ ነው። ኣንዳንዶች እንኳን የ“ጨረቃዋን” ምልክት ከመለከት ጋር የሚያምታቷት ባይጠፉም፤ የኛዎቹ ሊቃውንት እንደነገሩን የጨረቃዋም ይሁን የፀሓይዋ ምስል፡ ወቃሪዎቹ ጨረቃንና ፀሓይን ለፈጠረው ኣምላክ ያላቸውን ክብር ለመግለጽ እንደሞከሩ ነው። ጨረቃንም ፀሓይንም የፈጠረው ኣምላክ ደግሞ ኤርትራንም ጐረቤቶቿንም ዓለምንም የፈጠረ መሆኑን ነው የምናምን እኛ ኤርትራውያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ፊደል ወቅረው እንዳስተላለፉልን እንደ ወቃሪዎቹ ቅመ ኣያቶቻችን።
[/quote]
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 12:53
by Union
Ethiopia is the 1st country in the world. Remember that.
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 13:05
by Zmeselo
All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 14:46
by Selam/
That’s a lousy analogy. Kaldi discovered Coffee in Kaffa in the 10th century. And Kaffa is a region in Ethiopia & it has never been an independent entity. It would be like saying: Matara is located in Medri Bahri or an Eritrean scientist discovered a H’omo-erectus in Mulhuli-Amo in the Sultanate of Aussa. If the ancient kingdom is now within your country, why would you make a reference to a non-existent domain? That’s idiotic.
Zmeselo wrote: ↑22 Aug 2022, 13:05
All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 15:38
by Abere
ክቡራን እና ክቡራት፤
እርስ በእርስ ለመበሻሸቅ ስትሉ ብቻ በታሪክ አትወራረዱ። አባቶች ያለዐዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል ይላሉ። እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ የፈጠራ ምክንያት ሲቀርብ የውጭ አገር የውሸት ታሪክ አዋቂነን ብዮች ገብተው ብልሽሽቱን አውጥተው የነበረው እውነት ሁሉ ውሸት ሁኖ ቁጭ ይላል። ታሪኩ ለሁሉም የአበሻ ዘር ይበቃል - ምንም የሚያሻማ ነገር የለውም።
ከትህነግ ወይም ወያኔ ስህተት መማር መቻል ትልቅ ነገር ነው። ጅል/ገልቱ/ ለወንድሙ አያንስም ይሉ ዘንድ የትግሬ ዎያኔዎች የሃሰት ትርክት ከ50 አመታት በፊት ሲጀምሩ፤ አማራ የትግሬ ጥላት ነው ስለዚህ አማራን ማጥፋት አለብን ብለው ነበር በማኒፊስቷቸው። ያን ያሉበት ዘመን አሁን ቢሆን ኑሮ የተፉትን ምራቅ መለሰው በላሱት ነበር - ምክንያቱም አሁን ላይ ቁመው ሲመለከቱት ያ የሰማይ ስባሪ የሚያህል ውሸት የሰማይ ስባሪ የሚያህል ዕልቂት እና ውርደት ስለ አመጣባቸው። አሁንም ልቅምቅሚት ነገር እየቃረሙ እኔ እኔ ከማለት እኛ እኛ ማለት ይሻላል። ሆድ ሲያውቅ ዶሮ ማታ አይሁን።
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 15:50
by Union
You are absolutely an idiot. Ethiopia just like as other countries had different shapes in the past, the whole Africa was once called Ethiopia but the source of knowlege, language, goverment, technology was the current Ethiopia particularly at the Nile source; the Bible calls it the orgin of Addam and Eve, and the place where Noah's ship was made and landed back to ground.
The Amharic alphabet alone is 5000 years old. And the name Ethiopia was given to us from the son of Melketsadik known as "Ethiop".
We will keep telling our history, as a foreigner that you are, you keep learning.
Zmeselo wrote: ↑22 Aug 2022, 13:05
All those complaining about us using the term 'Eritrea' to designate a geographical location wouldn't think twice to claim coffee for example was 1st discovered in Ethiopia, eventhough 'Ethiopia' too is 150 years old.
Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia
Posted: 22 Aug 2022, 16:04
by Zmeselo
The Kingdom of Abyssinia was founded in the 13th century CE and, transforming itself into the Ethiopian Empire via a series of military conquests, lasted until the 20th century CE. It was established by the kings of the Solomonid dynasty who, claiming descent from no less a figure than the Bible's King Solomon, would rule in an unbroken line throughout the state's long history. A Christian kingdom which spread the faith via military conquest and the establishment of churches and monasteries, its greatest threat came from the Muslim trading states of East Africa and southern Arabia and the migration of the Oromo people from the south.
https://www.worldhistory.org/Kingdom_of_Abyssinia/
Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia
Posted: 22 Aug 2022, 17:15
by Zmeselo
Please wait, video is loading...
Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia
Posted: 22 Aug 2022, 18:46
by Selam/
Did they bring it on a desktop or laptop? Please read Abere’s advice above.
Zmeselo wrote: ↑22 Aug 2022, 17:15
Please wait, video is loading...
Re: Geez is born in Eritrea/Ethiopia
Posted: 22 Aug 2022, 19:13
by Union
The Geez is the language of the Tewahido. It originated from the religion. And the reigion decided to remove it from the public for a specific reason I won't disclose now. And they decided to replace it with Amharic.
Eritrea is only a 30 year old
You can't associate anything biblical age with Eritrea. You simply can't. It is a compete stupidity and you will mislead your young people and put them into distress with your stupi'd claimes.
Actually, which specific tribe in Eritrea are you referring to that created Geez? Come on, my historian, break down for us.

which king of your was it that came up with it?
Selam/ wrote: ↑22 Aug 2022, 18:46
Did they bring it on a desktop or laptop? Please read Abere’s advice above.
Zmeselo wrote: ↑22 Aug 2022, 17:15
Please wait, video is loading...
Re: Geez is born in Eritrea
Posted: 22 Aug 2022, 19:36
by Sabur
ክቡር ሓው Meleket:
Thank you again !!
You brought Eritrea's Prominent Writer and Historian Dr Abba Yisak Ghebreyesus by stating "ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ።".
Dr Abba Yisak Ghebreyesus contribution to the Eritrean History is Immeasurable and the people of Eritrea are VERY Grateful for his invaluable contribution.
Chill feeling of sadness transverse through my spine when I think about the loss of abundant opportunities both in human and natural capital the people of Eritrea faced because of many reasons.
"But We Eritreans Shall NEVER cease from the struggle and strive to live Happily and REACH our God Given talents. We have a lot to live for and contribute."
One of my favorite quotes by T. S. Elliot:
"We shall not cease from exploration, and the end of all our exploring will be to arrive where we started and know the place for the first time"
Meleket wrote: ↑22 Aug 2022, 09:48
ሳቡር ዓቢ ሰብ፡ ኩሉ ዝበልካዮ ሓቂ ኢዩ። ቋንቋ ግእዝ ኣብ ዝበዝሔ ክፋል ኤርትራን ኣብ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ይዝረብ ከምዝነበረ ዝገልጹ ብዙሓት ኢዮም። ብፍላዪ ኤርትራዊ ቋንቋ ትግረ፡ ዝበዝሔ ቃላቱ ምስ ቋንቋ ግእዝ ዝቐረበን፡ ዝያዳ መቕርብ ቋንቋ ግእዝ ምኳኑ ድማ ምስክር ዜድልዮ ኣይዀነን። ብዛዕባ ፊደላት ቋንቋ ግእዝ፡ እዚ ናይ መጠራን ኣብ ጋሽ ባርካ’ውን ኣብ ሓደ ስፍራ ዝተረኽበ ውቁር እምኒ፡ ግእዝ ሕያው ጭብጢ ኤርትራዊ ውርሻና ምኳኑ ዝምስክሩ ጭብጥታት ምኳኖም፡ ምርምር ተጋዳላይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ብጭብጥታት ኣሰንዩ ሰኒዱልና ይርከብ። ንፊደላት ግእዝ’ዉን ክቡር ኣባ ይስሃቕ “ትእምርተ መጠራ” ዚብል ስም ዘጠመቕዎ፡ እቲ ዝገደመ ዝተረኽበ ፊደላት ኣብ መጠራ ምኳኑ ንምዝኽኻር ኢዩ፡ ይብሉ።
Sabur wrote: ↑22 Aug 2022, 07:52
ሓው Meleket:
This is right, Thank you !!
The Obelisk in Metera (During Belew Kelew-Pre Axumite Era), Shimezana and Qohaito Areas show inscriptions in Geez Letters, but could have been spoken in large parts of Eritrea and some part of Tigray although there is no obelisk type Geez Inscriptions discovered.
. . .
https://en-academic.com/dic.nsf/enwiki/1178094
እርግጥ ነው ግእዝ በአብዛኛው ኤርትራና በሰሜን ኢትዮጵያ ይነገር ነበር ተብሎ ሲገለጽ እንሰማለን። በተለዪ ኤርትራዊው የትግረ ቋንቋ ይበልጥ ለግእዝ የቐረበ ቋንቋ መሆኑን በቀላሉ ለማወቅ ኣያዳግትም። ምክንያቱም ኣብዛኛው ቃላቱ ከግእዝ የተወሰደ በመሆኑ። ፊደላትን በተመለከተ ደግሞ ይህ መጠራ ላይ የተገኘው ውቅር ፊደላት እንዲሁም ጋሽ ባርካ በተባለው የኤርትራ ክፍል የተገኘው ኣንድ ሌላ ተጨማሪ ውቅር የድንጋይ ላይ ፊደል፡ ግእዝ ቋንቋ ከነፊደሉ ለኤርትራ ያለውን ቅርበት የሚገልጹ ህያው ኤርትራዊ ማስረጃዎች መሆናቸውን፡ በዚህ ዙርያ ምርምር ያደርጉ የነበሩት ክቡር ታጋይ ዶ/ር ኣባ ይስሃቕ ገብረኢየሱስ ቁልጭ ኣድርገው ሰንደውልን ኣልፈዋል። ፊደሉንም “ትእምርተ መጠራ ወይም የመጠራው ምልክት” የሚል ስም ሲሰጡት፡ እጅግ ጥንታዊው ውቅር ፊደል መጠራ ላይ የተገኘው እንደሆነ ኣጽንዖት ለመስጠት መሆኑን እንረዳለን።