Page 1 of 1
Breaking: የአማራ ክልል መንግሥት ፋብሪካ ከደብረብርሃን ተነቅሎ ወደ ኦሮሚያ ሊወሰድ ስለሆነ ሕዝቡን ለአመፅ መቀስቀስ ጀመረ
Posted: 20 Aug 2022, 10:00
by Thomas H
Re: Breaking: የአማራ ክልል መንግሥት ፋብሪካ ከደብረብርሃን ተነቅሎ ወደ ኦሮሚያ ሊወሰድ ስለሆነ ሕዝቡን ለአመፅ መቀስቀስ ጀመረ
Posted: 20 Aug 2022, 11:28
by Ethoash
መንግስት የሰሜን ጦሩን ከትግራይ አንስቶ ወደ መሐል ከተማ የመውስድ መብት እንዳለው ፣ መንግስት የገዛ ንብረቱን ከደብረብርሃን ነቅሎ የመወስደ መብት አለው። ምን ይታወቃል ሁለተኛውን ጦርነት ከከፈት ትግሬዎች እንዳያቃጥሉት በማለት ሊሆን ይችላል ። ግን በመንግስት ንብረት ማንም ጠያቂ ሊሆን አይችልም ። ልክ እንደስሜን ስራዊታችን ፣ ጎንደሬ እንቢ ካለ የሚከተለውን ያወቃል ባይ ነኝ። ይህንንም የንብረት እንቅስቃሴ መሉ በሙሉ ጎንደሬዎች እና ፋኖዎች እንደሚደግፉት አምናለሁ ለምን የመንግስት ንብረት ነው። መንግስት ነው የሚያዝበት።
Re: Breaking: የአማራ ክልል መንግሥት ፋብሪካ ከደብረብርሃን ተነቅሎ ወደ ኦሮሚያ ሊወሰድ ስለሆነ ሕዝቡን ለአመፅ መቀስቀስ ጀመረ
Posted: 21 Aug 2022, 08:54
by Thomas H
Re: Breaking: የአማራ ክልል መንግሥት ፋብሪካ ከደብረብርሃን ተነቅሎ ወደ ኦሮሚያ ሊወሰድ ስለሆነ ሕዝቡን ለአመፅ መቀስቀስ ጀመረ
Posted: 21 Aug 2022, 09:24
by Selam/
አይጥ ወያኔ - ምን ጥልቅ አረገህ? ምንም ችግር የለውም፣ አማራና ኦሮሞዎች ወንድማማሞች ናቸው። KIFFU!