ከአማራ ክልል አዲስ አበባ ከተማ ለስራ ጉዳይ ለተወሰኑ ቀናት ገብቶ ለመውጣት ለኦሮሞ ፖሊስች ጉቦ መከፍ ግድ ሆነ!!
Posted: 27 Jul 2022, 05:27
ከአማራ ክልል አዲስ አበባ ከተማ ለስራ ጉዳይ ለተወሰኑ ቀናት ገብቶ ለመውጣት ለኦሮሞ ፖሊስች ጉቦ መከፍ ግድ ሆነ!!
Gobeze Sisay
·
አዲስ አበባ ከተማ ለመግባት በጉቦ
******************************
ከተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎች ተንስተው ወደ አዲስ አበባ ለመግባት ሲጓጓዙ የነበሩ በዚህ አምስት ቀን ብቻ ከ1400 በላይ መንገደኞች በኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ኃይሎች እንዳይገቡ መከልከላቸውን ለአማራ ድምጽ ተናገሩ።
የተወሰኑት መንገደኞች ገንዘብ በማሰባሰብ ለጸጥታ ኃይሎች ጉቦ በመክፈል ኬላውን አልፈው አዲስ አበባ ከተማ መግባታቸውን ጨምረው ተናግረዋል።
Read more
Gobeze Sisay
·
አዲስ አበባ ከተማ ለመግባት በጉቦ
******************************
ከተለያዩ የአማራ ክልል አካባቢዎች ተንስተው ወደ አዲስ አበባ ለመግባት ሲጓጓዙ የነበሩ በዚህ አምስት ቀን ብቻ ከ1400 በላይ መንገደኞች በኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ኃይሎች እንዳይገቡ መከልከላቸውን ለአማራ ድምጽ ተናገሩ።
የተወሰኑት መንገደኞች ገንዘብ በማሰባሰብ ለጸጥታ ኃይሎች ጉቦ በመክፈል ኬላውን አልፈው አዲስ አበባ ከተማ መግባታቸውን ጨምረው ተናግረዋል።
Read more
Please wait, video is loading...