ለዲያስፖራ አባላት የነጻ ትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ማህበራት ተስማሙ
Posted: 29 Dec 2021, 10:16
"የማያልፍለት ደሃ ሀብታም ይጋብዛል"
I'm sure Temari has a logical financial explanation of how PPnomics works
========#=========
ማክሠኞ ታህሳስ 19/ 2014 (አዲስ ማለዳ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ማህበራት፣ የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ ተቀብለው ለገና በዓል ወደ አገር ቤት ለሚመጡ የዲያስፖራ አባለት ከዛሬ ጀምሮ የነጻ የትራንስፖር አገልግሎት ለመስጠት መስማማታቸውን ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በዛሬው እለት በኤሊያና ሆቴል ከታክሲ ማህበራት አመራሮችና አባላት ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
በዚህ ወቅት የማህበራቱ ተወካዮች እንዳሉት ወደ አገር ቤት ለሚመጡ የዲያስፖራ አባላት ከአየር ማረፊያ እስከ መዳረሻቸው ድረስ የነጻ የትራንስፖር አገልግሎት ለመስጠት መስማማታቸውን ገልጸዋል ሲል ኢቲዮ ኤፍ ኤም ዘግቧል፡፡
አገልግሎቱ የገና በዓል እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን፤ መስማማታቸውን የገለጹትም ከ45 በላይ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ማህበራት መሆናቸውም ታውቋል፡፡
========#=========
ማክሠኞ ታህሳስ 19/ 2014 (አዲስ ማለዳ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ማህበራት፣ የጠቅላይ ሚንስትሩን ጥሪ ተቀብለው ለገና በዓል ወደ አገር ቤት ለሚመጡ የዲያስፖራ አባለት ከዛሬ ጀምሮ የነጻ የትራንስፖር አገልግሎት ለመስጠት መስማማታቸውን ገልጸዋል፡፡
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ በዛሬው እለት በኤሊያና ሆቴል ከታክሲ ማህበራት አመራሮችና አባላት ጋር ውይይት በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
በዚህ ወቅት የማህበራቱ ተወካዮች እንዳሉት ወደ አገር ቤት ለሚመጡ የዲያስፖራ አባላት ከአየር ማረፊያ እስከ መዳረሻቸው ድረስ የነጻ የትራንስፖር አገልግሎት ለመስጠት መስማማታቸውን ገልጸዋል ሲል ኢቲዮ ኤፍ ኤም ዘግቧል፡፡
አገልግሎቱ የገና በዓል እስኪጠናቀቅ ድረስ የሚቆይ መሆኑ የተነገረ ሲሆን፤ መስማማታቸውን የገለጹትም ከ45 በላይ የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጪ ማህበራት መሆናቸውም ታውቋል፡፡
Please wait, video is loading...