Page 1 of 1

Crazy Tigré Criminals declare victory !

Posted: 20 Dec 2021, 14:56
by Abe Abraham
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Sajid Nadeem
@sajid_nadeem78
·
2h
#Tigray makes 4 demands in a letter to UN:
¶ No fly zone over Tigray

¶ arms embargo on #Ethiopia & Eritrea

¶ Withdrawal of Amhara & Eritrean forces from western & Northern Tigray

¶ Demilitarized corridor for aid delivery to Tigray

None of the 4 Eth govt will agree to happily

Re: Crazy Tigré Criminals declare victory !

Posted: 20 Dec 2021, 16:17
by Abe Abraham

  • ኣንድ የግብጻዊ እናት ልጅዋን ስትመርቅ እንዲህ ኣለች ፥ ልጄ ኣምላክ የልብህን ሓሳብ ያስምርልህ ። ኪራይ በማትከፍልለት ቤት ያኑርህ ፡ ገንዘብ የማትክፍልለት ምግብ ያብላህ ፡ 24 ሰዓት የሚጠብቁህ የማይከፈሉ ዘበኛች ይስጥህ ።

    ልጁ ከኣጭር ጊዜ ብኋላ በእስር-ቤት ገባ !!!!!!!!!!!!


    ያ ለጨዋታ ሆኖ ወደ ቁም-ነገር እንግባ !!!!!!

    ወያኔ እስካሁን ድረሰ ኣስተሳሰቡ ኣልተቀየረም ። ኣሜሪካውያኖች ያማክሩት ይሁን ጅኒ ዕፍሪት ስለሚያማክሩት ይሁን ሁሉ ነገሩን እንደ ድሮ ለመጨበጥ - ቱ ዘ ማክሲማም - ይፈልጋል ።

    ወያኔ በራሱ ውግያ ኣንስቶ የኢትዮጵያ ወታደሮችን ከገደለና ትጥቅን ከነጠቀ ብጓላ በኣጭር ጊዜ ተሸንፎ በነበረበት ጊዜ በኣሜሪካውያኖች ኣማካይ - በቡችላዋ ራይስና እባቡ የሂትለር ልጅ ብሊንከን - ኣማራ ከየኣማራ መሬት እንዲ ለቅ ፡ ኤርትራ ከትግራይ እንድትለቅ ፡ የኢትዮጵያ ሰራዊት ከኢትዮጵያ እንዲ ለቅ ጠየቀች ። ዲያሎግና ኔጎሼሽን ተደርጎም የኢትዮጵያ ስርዓተ-ኣስተዳደር ተቀይሮ ወያኔ ወደ ስልጣን የሚመለስበትም ዘዴ ወደ ማፈላለግም መሰራት እንዳለበትም በጽሑፍ ሰፍሮ ነበር ። ወያኔ ሁሉም ባታገኝም ጉዳዩ እስከ የኢትዮጵያ ሰራዊት ኢትዮጵያን ለመከላከል ላለው መብትም መንጠቅ ተደርሶ ነበር ። ኣሁንሳ ? ኣሁንም የተቀየረ ጉዳይ የለም ። የወያኔ የኣሸናፊ ኣጀንዳዎች ተመልከቱ ፥
Abe Abraham wrote:
20 Dec 2021, 14:56
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
Sajid Nadeem
@sajid_nadeem78
·
2h
#Tigray makes 4 demands in a letter to UN:
¶ No fly zone over Tigray

¶ arms embargo on #Ethiopia & Eritrea

¶ Withdrawal of Amhara & Eritrean forces from western & Northern Tigray

¶ Demilitarized corridor for aid delivery to Tigray

None of the 4 Eth govt will agree to happily