Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 37231
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

<<<{{{JUST IN}}}>>>ኣሸባሪ-ህወሓት ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 04 Nov 2021, 10:13

Natnael Mekonnen
53mpcf8411o79h30dh ·
ሰበር ዜና‼️

#Ethiopia : በጅቡቲ ሆልሆል የስደተኞች መጠለያ ካምፕ ውስጥ በመሆን የህወሃት የሽብር ቡድን ሲመራና ሲያስተባብር የነበረዉ ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል።

ግለሰቡ በትናንትናው እለት በቁጥር ሃያ የሚሆኑ የትግራይ ተወላጅ ስደተኞችን አደራጅቶ ወደ ኢትዮጵያ አስርጎ ለማስገባት ሲሞክር መያዙ ተገልፆል፡፡

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: <<<{{{JUST IN}}}>>>ኣሸባሪ-ህወሓት ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል!!! WEEY GUUD !!!

Post by Abe Abraham » 04 Nov 2021, 12:13

ወዲ ሸዊት ተታሒዙ ! ጽቡቕ ስራሕ !!!!! ጅቡቲ ንጁንታ ትፈቱ ኣይትመስልን ኢያ ። ሱዳን ከኣ ከምኡ እንተዝኾኑ ሻነ ኔሩ ።

Horus
Senior Member+
Posts: 42831
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: <<<{{{JUST IN}}}>>>ኣሸባሪ-ህወሓት ኮ/ል ደስታ (ወዲ ሸዊት) ከጁቡቲ የፀጥታ ሀይሎች ጋር በመነጋገር በቁጥጥር ስር እንዲውል ተደርጓል!!! WEEY GUUD !!!

Post by Horus » 04 Nov 2021, 12:19

ተመልከቱ እነዚህ ቆሻሻ ባንዳ መንጋ አንዱ ብቻ ነው ጫማ ያደረገው ። ይህን ከሃዲ ቅራቅምቦ ሰብስቦ መረሸን እንጂ እነሱን መቀለብ ጅልነት ነው።

Post Reply