Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Educator
Member
Posts: 2370
Joined: 03 Jun 2021, 00:14

Ermias Legesse Wakjira

Post by Educator » 27 Aug 2021, 13:22

የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ያደረጉትን ውይይት በድጋሚ ሰማሁት። የትውልድ አገሬ ኢትዮጵያ የገባችበት ቀውስ በየጊዜው የአለም ሕዝቦችን እያሳሰበና እያስጨነቀ መወያያ መሆኑ አስቆጨኝ። አናደደኝ። አንገቴን አስደፋኝ።

ኢትዮጵያ በልጆቿ ስግብግብነት፤ ራስ ወዳድነት፤ የስልጣን ጥመኝነት፤ ዘረኝነትና አክራሪነት ምክንያት ከቱባ ትውፊቶቿ ተናጥባ እና ተፈጥፍጣ የዝቅተኛ ዘመኗ ላይ መድረሷ እርግጥም ሀሞት የሚያስተፋ ቁጭት ይፈጥራል።

Ermias Legesse