Page 1 of 1
ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIME?
Posted: 15 Aug 2021, 00:51
by EwnetYashenifal
ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIME?
Re: ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIM
Posted: 15 Aug 2021, 07:23
by sarcasm
"አሁን ከዲሞክራሲ ጥያቄ ኣልፈን ወደ ህልውና ጥያቄ ውስጥ የተዘፈቅነው፤ እሱንም ደግሞ ማስቀጠል ያልቻለው ለምንድነው ሲባል፤ ይሄ ለ50 ዓመት የሄደው የግፋ በለው እብደት ነው። ሰው የራሱን ቤት እያቃጠለ፤ የራሱን ወንድሞች እየገደለ፤ ኣገር እያወደመ ኣሸናፊ ነኝ የሚልበት ኣካሄድ ነው። 50 ዓመት ሄደንበታል፤ ኣልሰራም። እስቲ ቢያንስ፤ ንግግር በዶላር ኣይገዛምና እንደ ጥይትና እንደ ቦንብ፤ በጠረጴዛ ዙርያ እንቀመጥ። ቢያንስ ርካሽ ስለሆነ።
እኔ ተወያዩ የሚል ቃል እንደኛ የሚስፈራው ማሕበረሰብ ኣይቼ ኣላቅም። ምንድነው ይሄ ሁሉ ኩራት? ምንድነው ይሄ ሁሉ እብሪት? . . . ስለዚህ ቆም ብለን፤ ውይይቱን እንሞክረነው፤ ጦርነቱን እኮ ማንም ኣይወስድብንም። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው።
ጦርነቱ እኮ ለ፱ ወር ተደርጓል። በጦርነቱ የምንፈልገውን ኣላገኘንም። የኢትዮጵያ የህልውና ኣደጋ የመፍረስ ኣደጋ የሚለውን እስካሁን እየሰማን ነው። ከ 9 - 10 ወር በኃላ ሕወሓት ቀንሷል? ተዳክሟል?!
. . . እስቲ ለሰላም ዕድል እንስጥ። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው"
ጎዳና ያዕቆብ
Re: ETHIOPIANS (I DON'T KNOW ABOUT ABIY) HAVE UNEQUIVOCALLY REJECTED NEGOTIATION WITH TPLF. WHY J. FELTMAN WASTE HIS TIM
Posted: 15 Aug 2021, 08:09
by sarcasm
sarcasm wrote: ↑15 Aug 2021, 07:23
"አሁን ከዲሞክራሲ ጥያቄ ኣልፈን ወደ ህልውና ጥያቄ ውስጥ የተዘፈቅነው፤ እሱንም ደግሞ ማስቀጠል ያልቻለው ለምንድነው ሲባል፤ ይሄ ለ50 ዓመት የሄደው የግፋ በለው እብደት ነው። ሰው የራሱን ቤት እያቃጠለ፤ የራሱን ወንድሞች እየገደለ፤ ኣገር እያወደመ ኣሸናፊ ነኝ የሚልበት ኣካሄድ ነው። 50 ዓመት ሄደንበታል፤ ኣልሰራም። እስቲ ቢያንስ፤ ንግግር በዶላር ኣይገዛምና እንደ ጥይትና እንደ ቦንብ፤ በጠረጴዛ ዙርያ እንቀመጥ። ቢያንስ ርካሽ ስለሆነ።
እኔ ተወያዩ የሚል ቃል እንደኛ የሚስፈራው ማሕበረሰብ ኣይቼ ኣላቅም። ምንድነው ይሄ ሁሉ ኩራት? ምንድነው ይሄ ሁሉ እብሪት? . . . ስለዚህ ቆም ብለን፤ ውይይቱን እንሞክረነው፤ ጦርነቱን እኮ ማንም ኣይወስድብንም። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው።
ጦርነቱ እኮ ለ፱ ወር ተደርጓል። በጦርነቱ የምንፈልገውን ኣላገኘንም። የኢትዮጵያ የህልውና ኣደጋ የመፍረስ ኣደጋ የሚለውን እስካሁን እየሰማን ነው። ከ 9 - 10 ወር በኃላ ሕወሓት ቀንሷል? ተዳክሟል?!
. . . እስቲ ለሰላም ዕድል እንስጥ። ጦርነቱ የትም ኣይሄድብንም፤ ነገም ከንገ ወዲያም የኛው ነው"
ጎዳና ያዕቆብ