Page 1 of 1

የአብይ አሕመድና የአማራ ልሂቃን ኢትዮጵያ አወዳደቅ

Posted: 15 Jul 2021, 21:51
by sarcasm
Fitch የአገራትን የኢኮኖሚና የመዋዕለ ንዋይ ዓቅም፤ እንዲሁም ከፀጥታና ከተለያዩ የአገራት ነባራዊ ሁኔታ አኳያ ለኢንቨስትመንት እና ለብድር አሰጣጥ ያለውን አመቺነት፤ ወይም ስጋት፤ የሚያጠናና ለአገራት ኢኮኖሚና የብድር ዓቅም ደረጃ የሚሰጥ ተቋም ነው::

ይህ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ቀጥላ የመጨረሻውን ዝቅተኛ ደረጃ ይዛለች ብሏል:: ተቋሙ በዝርዝር ጥናትና በማስረጃ አስደግፎ እንዳቀረበው፤ ከቅርብ ዓመታት በፊት አገሪቱ ከነበራት ከፍተኛ ደረጃ፤ በአብይ አሕመድ አስተዳደር ዓዘቅት ውስጥ እንደገባች አመልክቷል::

አገሪቱ ለልማት ሆነ ለውጭ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ፤ ከፍተኛ ስጋትና አለመረጋጋት ካለባቸው የመጨረሻ አዋጭ ያልሆኑ አገራት ውስጥ ዋነኛዋ ናት ይላል::




https://www.facebook.com/kassa.hailemar ... 4476996828

Re: የአብይ አሕመድና የአማራ ልሂቃን ኢትዮጵያ አወዳደቅ

Posted: 27 Oct 2021, 10:22
by sarcasm
sarcasm wrote:
15 Jul 2021, 21:51
Fitch የአገራትን የኢኮኖሚና የመዋዕለ ንዋይ ዓቅም፤ እንዲሁም ከፀጥታና ከተለያዩ የአገራት ነባራዊ ሁኔታ አኳያ ለኢንቨስትመንት እና ለብድር አሰጣጥ ያለውን አመቺነት፤ ወይም ስጋት፤ የሚያጠናና ለአገራት ኢኮኖሚና የብድር ዓቅም ደረጃ የሚሰጥ ተቋም ነው::

ይህ ተቋም ዛሬ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ቀጥላ የመጨረሻውን ዝቅተኛ ደረጃ ይዛለች ብሏል:: ተቋሙ በዝርዝር ጥናትና በማስረጃ አስደግፎ እንዳቀረበው፤ ከቅርብ ዓመታት በፊት አገሪቱ ከነበራት ከፍተኛ ደረጃ፤ በአብይ አሕመድ አስተዳደር ዓዘቅት ውስጥ እንደገባች አመልክቷል::

አገሪቱ ለልማት ሆነ ለውጭ ኢንቨስትመንት መዋዕለ ንዋይ ለማፍሰስ፤ ከፍተኛ ስጋትና አለመረጋጋት ካለባቸው የመጨረሻ አዋጭ ያልሆኑ አገራት ውስጥ ዋነኛዋ ናት ይላል::




https://www.facebook.com/kassa.hailemar ... 4476996828
IMF has classed the country with Yemen and Syria. Even Somalia has some sort of forecast.