Page 1 of 2

አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 17:54
by pushkin
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 18:13
by Yimer
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Brother pushkin always makes sense.

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 18:17
by sesame
The most remarkable thing about the Eritrean operation to eradicate the Junta is that there was absolutely no official statement made about it. Imagine if the Agames had been involved in a similar campaign, the noise the boasting would have been unbearable. ኣሽንኳይዶ ጌሮም ከይገበሩ ጎቦታት ኣንቀጥቂጥና ዝብሉ ቆማላት ዓጋመ ብቦሮቕሮቖ ዓለም መሰልቸዉ::

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 18:29
by euroland
sesame wrote:
29 Jun 2021, 18:17
The most remarkable thing about the Eritrean operation to eradicate the Junta is that there was absolutely no official statement made about it. Imagine if the Agames had been involved in a similar campaign, the noise the boasting would have been unbearable. ኣሽንኳይዶ ጌሮም ከይገበሩ ጎቦታት ኣንቀጥቂጥና ዝብሉ ቆማላት ዓጋመ ብቦሮቕሮቖ ዓለም መሰልቸዉ::
:lol: :lol: :lol:

Co-Signed!!

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 18:50
by quindibu
One of this year's favorite song:



Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 19:01
by lil kogne
Absolutely, positively agree !
love that Amharic article brother Pushkin .
As been said an empty container is louder than a full one. The tree that bears fruit always lowers it's branches. Let us watch these imbeciles carefully next few weeks I am sure there will be some changes. hope they declare independence falling on to their own blade.

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 19:30
by Hameddibewoyane
:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 20:11
by Kuasmeda
:mrgreen: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
quindibu wrote:
29 Jun 2021, 18:50
One of this year's favorite song:



Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 22:07
by Abdisa
:shock: :shock: :shock: :shock:

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 29 Jun 2021, 23:11
by Fiyameta
Another masterpiece!
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 03:13
by Meleket
“ክብርና ሞገስ ለኤርትራዉያን ሰማእታት!” የሚል መፈክር ተዘነጋ እንጂ፡ ምርጥ ጥሁፍ። :lol:

ጥሁፉ ሁመራን እንደ ኮሪደር ሲገልጥ ከስጦቢያ ጋር በኣፋር በኩል መገናኛ ኮሪደር እንዳለም የዘነጋ መስሏል።

በቀጣይ ጥሁፍህ ስለ “ፒያሶቹ ኮሎኔሎች” እንደምታስኮመኩመን ተስፋ እናደርጋለን።
:mrgreen:
Fiyameta wrote:
29 Jun 2021, 23:11
Another masterpiece!
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 05:41
by Ejersa
Very interesting article everybody must read! :lol: :lol: :lol: :lol:
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 12:13
by Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ! :cry: :cry: :cry:

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 12:59
by Fiyameta
:idea: :idea: :idea:

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 13:31
by Abdisa
Great read. Very well written.

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 13:46
by kerenite
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Inda higdef the nhna nsu lot, the worshippers of the alcoholic wedi medhin berad, when the fuuck are you going to adjust your tiny brains with the current situation?

Man! It is mind-boggling... Ufff

Let me paraphrase it for your foccked up brains:

1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them. Hats off to them but they should be careful, not to play with the tigray-tigrign crap.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.

3. Wedi medhin withdrew the conscripted eri troops upon noticing abi troops fleeing with their tails between their legs from tigray. Hey!!! It is doubtful if it was co-ordinated between him and abi.Time will tell. Consider it as a stay tuned case.

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 14:19
by Follower
kerenite wrote:
30 Jun 2021, 13:46
pushkin wrote:
29 Jun 2021, 17:54
ቢቀመጡም፤ ቢቆሙም፤ ቢያዋጉም፤ ቢመክሩም ሌላው ቢቀር ጭልጥ ያለ ኦፐሬሽን ጀምረው ድል ቢነሱም ድምጻቸው ሳይሰማ ነው፡፡ አቤት ችሎታ! አቤት ዲሲፕሊን! አቤት ጀግንነት! አቤት ልበ ሙሉነት! አቤት ወንድነት! አቤት አቤት! አጀብ አጀብ! እነዚህን ሰው ጤፉ የሆኑ የኤሪትርያ ጄነራሎች ጠንቅቄ አውቄ መግለጽ እችላለሁ የሚል ካለ ጥሩ ዋሾ ነው፡፡ እኛስ ቢሆን ደረታችንን ነፍተን የኛ ናቸው የምንላቸው ሳይቀር አጥፋፍተው ሲወጡ ዱካቸውን እየተከተልን እናወራለን እንጂ መች ቁጭ ብለው ያወራሉ! ታዲያ እርስበርስ አያወሩም አላልኩም፡፡ ገና በአስራዎቹ እድሜ ተገናኝተው በሳህል ምሽግ ተስለው ያደጉ በውትድርና አለም ተወዳዳሪ የሌላቸው የአፍሪካ ብርቅዬ እንቁዎች ናቸው፡፡

ወር ከምናምን በፊት ይሆናል ኦቨር ናይት ፓርቲ ደግሰው ጣራ ጥሶ የወጣ ቅልጥ ያለ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅተው በትዊስት ሲናጡ ስናይ፡ አዬ! ማንን አጥፍተው ይሆን እንዲህ በደስታ የሚሳከሩት? ብለን ጠርጥረን ነበር፡፡ የነጻነት በዓል ነው እንዳይባል፡ በዓሉ አስረሽ ምችው የተባለለት ባሕቲ መስከረም ህዝቡም ወታደሩም የሳዋ ልጆች ሳይቀሩ የታደሙበት በትልቅ ማእረግ ነው የተከበረው! የዞባ ነው እንዳይባል፡ የት እንደሆነ የማናውቀው ቦታ ድንኳን ተጥሎ የሚደንሱት ወታደሮቹና ጄነራሎቻቸው በሳቅ በታጀበ ውዝዋዜ ድልን የሚያበስር የታመቀ ጉልበት ያለው ድባብ ውስጥ ብቻቸውን ሆነው ነው፡፡ እንዲሁ ከመሬት ተነስተውማ አይጨፍሩም፡፡ ደሞ እኮ ት/ቤት ውስጥ እንዳሉ ረባሽ ጓደኛሞች የሆነ ሰው ሸውደው ውስጥ ለውስጥ እንደሚስቅ ጎረምሳ አይነት ''እያት ያችን ጦጣ ያለን መስሏት እኮ ነው የምትፈልገን በባላ በጥሳት "እያሉ በሳቅ ፍርስ እያሉ እንደሚዝናኑት አይነት እንጂ ድላቸውን የሚያጣጥሙት፤ እንደ ማእረጋቸው ተኮፍሰው አደለም፡፡ በሜዳሊያ ተሽቆጥቁጠውና ውድ ቪላዎች ውስጥ እየኖሩ አደለም፡፡ ትልቁ ደስታቸው ከስራ በኋላ እንዲህ ሲዝናኑና የድሮውን እያነሱ ሲበሻሸቁ ነው፡፡በጦር ሜዳም ቢሆን የቀልዳቸው ያህል ነው የሚቀላቸው! ለነገሩ በአካባቢያቸው የሚመጥናቸው ወታደር አግኝተው አያውቁም፡፡ እነሱም ቢሆኑ በተለመደው የወታደር ቅርጽ አደለም የተበጁት፡፡ የራሳቸው ቅድ አላቸው፡፡

ምእራባውያን ያልወደዱትም ያልደረሱበትም ይህ የተለየ ቅድ ያለው ወትደራዊ ክህሎትን ለመደምሰስ ያልቆፈሩት ጉድጓድ ያልፈነቀሉት ድንጋይ አልነበረም፡፡ ዳር ዳሩን በጎረቤት አሽከር መሪዎች ለሃያ አመት ተከበው ሊውጡዋቸው ሲያስቡ አንድ በአንድ ከርክመው ሬሳቸውን አስታቀፏቸው፡፡ የመን፤ሶማሊያ፤ ሱዳን፤ ኢትዮጵያ በቀጥታ በረጂም እጃቸው ያስወገዷቸው ተላላኪዎች ሲሆኑ የገልፉ አገሮች ጫናም ቀላል የሚባል አልነበረም፡፡ እነሱን ደሞ ጥሩ ወዳጅ አድረገዋቸው እርፍ አሉ፡፡ ከጅቡቲ የሚያከራክረውን ድንበር በ1900 ድንበረ ማካለል መሰረት ራሳቸው ይዘውታል፡፡ ሰሞኑን ባለቤት የሌለው ሰርጥ በራስ ዱሜራ ተገኝቷል እየተባለ የሚናፈሰውን አትመኑ ባለቤቶቹ ይዘውታል፡፡ ከነሱ እጅ ፈልቅቃችሁ መውሰድ ታስቡ እንደሆነ ይኸው ሜዳው ይኸው ፈረሱ! ከሳህራ በታች አሉ የሚባሉ መሳሪያ ታጥቃ በአሜሪካን ስት ሰለጥንና ስትታገዝ የቆየችውን ነፍስሄር ወያኔ መሳሪያዋን ነጥቀው ከጥቅም ውጪ አድርገዋታል! ምን እንዳደረጉ ለግዜው በዝርዝር አናውቅም፡፡ ሆኖም ታሪክ የሚሰንዱ አብረው ተጉዘው ነበርና አንድ ቀን ሁሉም ይገለጥልናል፡፡

ላሁን ግና በዚህ ሁሉ ድል ማግስት ለጦጢት ብለው የሚናገሩትም የሚያበስሩትም የለ እንደደረጃዋ በባላ ነድረው ስትደናበር በሳቅ ፍርስ ይላሉ፡፡ ባለፈው ሚስቺቭ የሚለውን ቃል መጠቀሜ አንዳንድ እንባ ጠባቂዎች ላይ ቅሬታን ሳያሳድር አልቀረም፡፡ እነሱ እንደሁ አሉ ወይስ የሉም፤ ወጡ ወይስ አልወጡም ሲባሉ ድንበራቸው ላይ ቆመው የማረኩትን ሲያግዙ ከረሙ፡፡ታዲያ በአዋጅ እንዲነግሯችሁ ጠብቃችሁ ኖሯል፡፡ ዳሳቸውን አይታችሁ መገመት እንጂ!

ጻድቃን እኮ ነግሯችኋል፡፡ በሁለት ዙር ወቅጠውናል፡፡ መሳሪያችንን አውድመውብናል፡፡ ብቅ ብቅ ማለት የጀመሩትም እነሱ በወጡ ከሳምንታት በኋላ ነው፡፡ ካድሬዎቻቸው ታዲያ ወጡ አትበሉ ገደሉን እያልን እንጩህ እያሉ ሲጽፉ የከረሙት፡ በነሱ ቤት እያሳበቁ የሚኖሩ መስሏቸው ከ7 ወር በፊት አንመለስም አለም በቃኝ ብለው
ለ30 ሺህ ወንጀለኞች ትተው የሄዱትን ከተማ፤ መሰረተ ልማቱን ከመሰረቱ አጥፍተውት የሄዱትን ከተማ፤ የአስተዳደር መዋቅሩን ያፈረሱትን ከተማ፤ 47 አመት ሙሉ የገነቡትን ሁለገብ ባለሞያ ያጠፉበትን ከተማ፤ ሽማግሎቻቸውን ጫካ ወስደው ባዶዋን ያስቀሯትን ከተማ፤ እድሜ ልክ ያፈሩትም ወታደራዊ መኮነኖችን በጀብደኝነት ያጠፉበትን ከተማ፤ ትላልቅ ተቋማትንና የትምህርት ማዕከላትን አፍርሰው የሄዱባትን ከተማ እንካችሁ ብለው እንደ ትኩስ ድንች እጃቸው ላይ ጥለውላቸው ሲወጡ

የገበሬውን ከብቶች አርደው በልተው፡ አታለው ያስታጠቋቸውን ቁጥሩን መጥራት የሚቸግር ወጣት ጨርሰው፤ ያላቸው ሃብት በሙሉ ተወርሶ፤ የድሃ እህል ሰርቀው ሲበሉ ከርመው፤ ብዙ ልጃገረዶች አስረግዘው፤ የህውሃት መስራቾች በሙሉ ሞተውና ታስረው፤ አሉ የሚባሉ የጦር መኮነኖች አልቀውና ድራሻቸው ጠፍቶ ከሁሉም በላይ በትግራይ ታሪክ የማይረሳ ወጣቶችን አስጨርሰው ሲያበቁ ህጻናትን ለአዞ እየሰጡ ወንዝ የሚሻገሩበት በደል በርክቶ የሞራል ዝቅጠት ባየለበት፤ 2ሚልዮን ተፈናቃይ ባለበት በመጨረሻም ሰቆጣ ላይ ተወቅጠው ሲያበቁ ሬሳቸውን እየጎተቱ የኢትዮጵያ ሰራዊት ወጥቶላቸው ሲገቡ ደነሱ፡፡

ይልቁንስ ከጦርነቱ ይልቅ አሁን ነው የጎዷቸው፡፡ ምኑን ከምን አያይዘው ሊያስተዳድሩ ይሆን? ይህ የውስጥ ጉዳያቸው ነው፡፡ ኤሪትርያ ድንበሯን አስከብራለች፡፡ በአልጀርስ የሚገባትን መሬት አስመልሳለች፡፡ ከኢትዮጵያ የሚኖራት ግ ኑኝ ነት፡ በራሷ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ መሰረት መርህ ያለው ጥሩ ገበያን ያማከለ ወንድማዊ ይሆናል፡፡ መገናኛ ኮሪደር እንደሆነ በቅልጥሟ ሁመራን ከፍታለች፡፡ አሁን ትግራይ ያሉት የኤሪትርያ ስደተኞች ወደ ጎንደር ይሄዳሉ፡፡ ከትግራይ ድንበራችን ይቆለፋል፡፡ በአይነቁራኛ እየጠበቅን የሁመራ ደጅ በትብብር ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ወደ ሁመራ እንመለስና እንኖራለን ያሉ ትግሬዎች በህልማቸው ብቻ ይሆናል፡፡ አማራ እንደሁ ለርስቱ አያንስም፡፡
እናትም አባትም አገራችን ኤሪትሪያ ለዘላለም ትኑር!

ክብርና ሞገስ ለኤሪትርያ መሪዎች!

ሁሌም ድል ለሚቀናው ኩሩው ሰራዊታችን ሳቁ አይለየን!
ዓወት ንሓፋሽ!

ከኤሪትርያ የጦር ኃይሎች አዛዥ ጄ/ፊሊጵስ ዮሃንስ ጋር ይደሰቱ!
Meadi Guasot
Inda higdef the nhna nsu lot, the worshippers of the alcoholic wedi medhin berad, when the fuuck are you going to adjust your tiny brains with the current situation?

Let me paraphrase it for your foccked brains:

1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.

3. Wedi medhin pulled the conscripted eri troops upon noticing abi troops fleeing with their tails between their legs from tigray. It is doubtful if it was co-ordinated between him and abi.Time will tell. Consider it as a stay tuned case.
ስጋ ሕስምቲ፡ተንከብላላይ ዘር ዓጋመ ዓቢዳ።ላቭን ኢት ይብሉ እንግሊዝ :lol: :lol:
ዘርባ ገዲፍኪ ምንግርጋር ቀጽሊ።

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 15:06
by Digital Weyane
ጁንታውያን ወገናተይ eden/Sarcasm እና Aba Awash ላብ ትግራይ ክገሹ ይሸባሸቡ እኒኤዉ ልብል መረጃ ብዝበፅሓኒ ለለ ብዙሕ የግሪሙለይ ብህፁፅ ላው ዎደኖይ Aba Awash ስልኪ ደዊለ ብዝጠየቕኩዎማ፣ <<ድሕሪ ሲዝ ፋየር ሓዲአላ ብላዕለዋይ ድንበር>> ልብል ሓዱሽ ዘፈን ብጁንታዊ ወኒኡ ዘፊኑለይ እንከይአኽሎ፣ <<ሰበርቲ ሆንዳና ቶዮታ ሰለብሬት ግበሩዋታ!!>> እላበለ ላይ ዉጪ ጁንታ ስሜት ዝቕስቅስ ዜማ አዚሙለይ።

አነ ብቦኩለይ <<እኒሄ ፈረስ እኒሄ ሜዳ ፣ ጉዕዞ ሀም ፈረንጂ ጎይቶትካ ይግበረልካ ፃዕዳ !!>> እላበልኩ ንብዓተይ ሀም ፈለግ አዋሽ ኻው ገፀይ እላጎረፈ ተፋኒየዮ። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 16:48
by Asmara
kerenite wrote:
30 Jun 2021, 13:46
1. Tigryans won... Yes they won and I congratulate them. Hats off to them but they should be careful, not to play with the tigray-tigrign crap.
This statement is laughable.
Prior to Nov 2020 the Politburo of TPLF was intact. TPLF had close to 200K militia and regular army.
On the 4th of Nov, within 45 minutes (according to Weyane) Weyane took over 80% of Ethiopian heavy weaponery. Despite its armament superiority (misiles that can reach a target of 300 km) wthin 3 weeks everything turned into ashes, majority of Weyane officials were either killed or captured.TPLF status has been reduced to the levels of Taliban fighters. After 8 months of sharing caves with foxes they are finally out in the open air. If this is triumph so be it. Now Tigreans will have to expect a long and treacherous road ahead of them. If TPLF was planning this for Tigray before Nov 4th they deserve what they are experiencing right now.

2. The seventh king waved the white flag and the entire world medias covered it. Hence, he will never ever venture to reoccupy tigray. He got his lesson.
Couldn't care less about the 7th or whatever king of Ethiopia. Having said that I very much hope and wish Ethiopian people peace and prosperity.

Re: አራዶቹ ጄነራሎች!

Posted: 30 Jun 2021, 23:13
by Fiyameta
eden/kerenite/Sarcasm.... this terrorist junta has more nicknames than beles has thorns. :lol: :lol: :lol: