Page 1 of 1

ህዝቡም ወታደሩም እርቅና ድርድር እየጠየቀ ነው። ክላሽ ይዞ ፊትለፊት የተገናኘ ወታደር እንኳን "ወንድሜ ነህ፣ እህቴ ነሽ" እየተባባለ፣ ማን ነው መሪዎቹ "እምቢ!" የማለት ስልጣን የሰጣቸው?

Posted: 25 Jun 2021, 19:55
by sarcasm
"እጅ ስጥ ልጄ ነህ!" 🙏😍🙏💔
(ደንቆኛል!)




"ጮክ ብለው 'እጅ ስጡ' እያሉ ይጣሩ ነበር፣ እኔና ጓደኞቼ ፈርተን ድንጋይ ስር ተደብቀን ነበር፣ ከዛ አንዱ መቶ አለቃ የሚባል ልዩ ሃይል መጣና እኔን 'አይዞሽ እጅ ሽጪ አልገድልሽም፣ ልጄ ማለት'ኮ ነሽ ለምን እገድልሻለሁ፣ አይዞሽ' አለኝ፣ እኛም እጃችን ሰጠን። ወደ ተሰበሰቡት ብዙዎቹ ወሰዱን።

እጃችን ከሰጠን እንደሚገድሉን ነበር የተነገረን። የተማርነውም እንደዛ ነው። ግን እጃችን የሰጠን በህይወት አለን፣ እጃቸው ያልሰጡ ግን ብዙ ሲሞቱ አይቻለሁ።
የማስተላልፈው መልእክት: ይህ መዓት እ/ሄር ያመጣው ከሆነ እሱ እንዲያነሳው ህዝቡ ፀሎት እንድያደርግ ነው። ለመንግስታቱም ስለሚጠፋው የህዝባቸው ህይወትና የሚወድመው የሃገራቸው ንብረት ብለው ተወያይተው እርቅ እንዲያወርዱ ነው የምጠይቀው። ከዚህ በተጨማሪ ግን ህዝቡም ሆነ ወታደሩ ይሄ አስከፊ የወንድማማቾች የእርሰበርስ ጦርነት እንዲቆም አዛዦቹም መንግስታቶቹም እንዲጠይቅ፣ ለፓለቲከኞች ስልጣን ሲባል እርሰበርስ መተላለቅ የለብንም እንዲል ነው የማስተላልፈው መልእክት!"

መልእክቱ: ከከፋ ዞን "የ10ኛ ውጤት ሳይመጣልን ሲቀር ስራም ስላልነበረን፣ ጥሩ ደመወዝ አልው ብለን ከጓደኞቼ ጋር ወደ ውትድርና ተቀላቀልን" ያለችው ልጅ መልእክት ነው።

~~~~

እህቴ እንኳን እ/ሄር አተረፈሽ፣ "የወንድማማቾች የእርሰበርስ ጦርነት" በምትይው አጥፊ ጦርነት ምክንያት እንኳንም ህይወትሽ አልተቀጠፈ።

"ልጄ ማለት ነሽ ለምን እገድልሻለሁ" ብሎ ያተረፈሽ ባለንጋራሽም ክብርና ምስጋና ይድረሰው።

እንግዲህ ህዝቡም ወታደሩም እርቅና ድርድር እየጠየቀ ነው። ጠላቴ ከሚለው ጋር ክላሽ ይዞ ፊትለፊት የተገናኘ ወታደር እንኳን "እጅ ስጥ ልጄ ነህ፣ ወንድሜ ነህ፣ እህቴ ነሽ" እየተባባለ ምህረት እየተደራረገ ነው። ታድያ መሪዎቹም እንዲህ የማይሆኑበት ምክንያት ምንድነው? ማን ነው "እምቢ!" የማለት ስልጣን የሰጣቸው??? 100% ችግሩ መሳርያ ካነገተው ላይ ሳይሆን ፓለቲካው ከሚዘውረው አካል ነው። ይበቃሃል ወደ ጠረጴዛ ቅረብ እንበለው። ይህ እልቂት ይቆም ዘንድ ከሁሉም ወገን እንጠይቅ!!!

"እጅ ስጪ ልጄ ነሽ አልገድልሽም!"🙌
Please wait, video is loading...

Re: ህዝቡም ወታደሩም እርቅና ድርድር እየጠየቀ ነው። ክላሽ ይዞ ፊትለፊት የተገናኘ ወታደር እንኳን "ወንድሜ ነህ፣ እህቴ ነሽ" እየተባባለ፣ ማን ነው መሪዎቹ "እምቢ!" የማለት ስልጣን የሰ

Posted: 25 Jun 2021, 20:03
by Axumezana
We all need peace not war or not revenge. Abiy must act fast and declare unconditional cease fire and try to solve his problems with TPLF and the Tigrayan people on a round table discussion. Of course the Amhara lawless militia and Isaias Afworki army must leave Tigray immediately.

Re: ህዝቡም ወታደሩም እርቅና ድርድር እየጠየቀ ነው። ክላሽ ይዞ ፊትለፊት የተገናኘ ወታደር እንኳን "ወንድሜ ነህ፣ እህቴ ነሽ" እየተባባለ፣ ማን ነው መሪዎቹ "እምቢ!" የማለት ስልጣን የሰ

Posted: 25 Jun 2021, 20:18
by Tog Wajale E.R.
Great ,, ☆ Begging, Hunger, Prostituti*ons Is Tigrayian Agga*mes Cultures, Deal With It Bissbiss Shettattam☆.



We Put The Dedebit Woorgach Agga*me Tigrayian Back To Stone Ages.

Bissbiss Shettattam Agga*me Mighty Amara People Will Rule Tigrai Next 1000 Years To Come. Go Figure Bissbiss Shettattam Agga*mes.
We Are Not Done Yet Until We Make Tigrai Like Aleppo Syria. Go Figure.

Re: ህዝቡም ወታደሩም እርቅና ድርድር እየጠየቀ ነው። ክላሽ ይዞ ፊትለፊት የተገናኘ ወታደር እንኳን "ወንድሜ ነህ፣ እህቴ ነሽ" እየተባባለ፣ ማን ነው መሪዎቹ "እምቢ!" የማለት ስልጣን የሰ

Posted: 25 Jun 2021, 20:26
by Abe Abraham
Axumezana wrote:
25 Jun 2021, 20:03
We all need peace not war or not revenge. Abiy must act fast and declare unconditional cease fire and try to solve his problems with TPLF and the Tigrayan people on a round table discussion. Of course the Amhara lawless militia and Isaias Afworki army must leave Tigray immediately.
Tigray is our land. You do not say to an Eritrean " leave Tigray ". It is newri. Tigrayan civilians accept our presence in Tigray. The best thing that we gave to Tigray was our language. Honest Tigrayans appreciate that very well. That is why they want us to stay in Tigray for as long as possible.