Page 1 of 1

ሲዋጋ ታጋይ ሲገደል ሲቪል ነበር ብሎ ማጭበርበር ይቁም!

Posted: 16 Apr 2021, 17:34
by Ejersa
የጁንታው ታጣቂ ሲዋጋ ተጋዳላይ ሲሞት ግን ሲቪል ነበር ተገደለ ተብሎ ይነገድበታል። ይሄ ጊዜው ያለፈበት የፕሮፖጋንዳ ስልት ለትግራይ ህዝብ ምንም ጥቅም የለውም።

ለትግራይ ህዝብ የሚጠቅመው ሰላም፣መረጋጋት ነው።ጁንታው የሽምቅ ውግያ ማድረጉ የትግራይ ህዝብ ስቃይ ከማስረዘም ውጪ ምንም ፋይዳ የለውም።

የውሸት ፕሮፖጋንዳው ጭሆቱ ምንም ጥቅም አላመጣም። እነ አሜሪካም ቢሆን አልተናገራቹሁም እንዳይባሉ ተናገሩ ከዚህ ውጪ የሃገራቸው ጥቅም እንጂ ሌላው ጉዳያቸው አይደለም። የትግራይ ዲያስፖራ ይሄን አውቆ አጉል የውሸት ፕሮፖጋንዳ መስራት፣ሎቢ ለሚያደርጉ ሚልየኖች ብር ማውጣት ወዘተ ጥቅም እንደሌለው ሊገነዘብ ይገባል። የትግራይ ህዝብ በዚህ ሰአት የሚፈልገው ሰላሙን አግኝቶ እለታዊ ኑሮ መኖር ነው።


Re: ሲዋጋ ታጋይ ሲገደል ሲቪል ነበር ብሎ ማጭበርበር ይቁም!

Posted: 16 Apr 2021, 19:03
by Weyane.is.dead
This was at the beginning. Now these are dead and being counted as civilians by Amnesty and human rights.
Ejersa wrote:
16 Apr 2021, 17:34
የጁንታው ታጣቂ ሲዋጋ ተጋዳላይ ሲሞት ግን ሲቪል ነበር ተገደለ ተብሎ ይነገድበታል። ይሄ ጊዜው ያለፈበት የፕሮፖጋንዳ ስልት ለትግራይ ህዝብ ምንም ጥቅም የለውም።

ለትግራይ ህዝብ የሚጠቅመው ሰላም፣መረጋጋት ነው።ጁንታው የሽምቅ ውግያ ማድረጉ የትግራይ ህዝብ ስቃይ ከማስረዘም ውጪ ምንም ፋይዳ የለውም።

የውሸት ፕሮፖጋንዳው ጭሆቱ ምንም ጥቅም አላመጣም። እነ አሜሪካም ቢሆን አልተናገራቹሁም እንዳይባሉ ተናገሩ ከዚህ ውጪ የሃገራቸው ጥቅም እንጂ ሌላው ጉዳያቸው አይደለም። የትግራይ ዲያስፖራ ይሄን አውቆ አጉል የውሸት ፕሮፖጋንዳ መስራት፣ሎቢ ለሚያደርጉ ሚልየኖች ብር ማውጣት ወዘተ ጥቅም እንደሌለው ሊገነዘብ ይገባል። የትግራይ ህዝብ በዚህ ሰአት የሚፈልገው ሰላሙን አግኝቶ እለታዊ ኑሮ መኖር ነው።


Re: ሲዋጋ ታጋይ ሲገደል ሲቪል ነበር ብሎ ማጭበርበር ይቁም!

Posted: 16 Apr 2021, 21:24
by Abdisa
የትግራይ ሴቶች የተደፈሩት በዓጋሜ አሸባሪዎች ነው፣
የኢትዮጵያ ሴት ወታደሮች ግን በጁንታው ሳንጃ ነው።
:evil: :evil: